Isaiah 65:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ተኹላን ገንሸልን ብሓባር ኪጓስዩ እዮም፣ ኣንበሳ ድማ ከም ብዕራይ ሓሰር ኪበልዕ፣ ሓመድ ከኣ ስጋ ተመን ኪኸውን እዩ። ኣብ ኵሉ እቲ ቅዱስ ከረን ዋላ ሓንቲ ጕድኣት ኣይገብሩን ኣይከጥፍኡን እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያንጊዜ ተኵላና በግ በአንድነት ይሰማራሉ፤ አንበሳም እንደ በሬ ገለባ ይበላል፤ የእባብም መብል ትቢያ ይሆናል። በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ አይጐዱም፤ አያጠፉምም፥” ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ተኵላና ጠቦት በአንድነት ይሰማራሉ፥ አንበሳም እንደ በሬ ገለባ ይበላል፥ የእባብም መብል ትቢያ ይሆናል። በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ አይጐዱም፥ አያጠፉምም፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ተኩላና ጠቦት በአንድነት ይሠማራሉ፥ አንበሳም እንደ በሬ ገለባ ይበላል፤ የእባብም መብል ትቢያ ይሆናል። በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ ጉዳት አያደርሱም፥ አያጠፉምም፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦኮሩነ ዶርሳ ማራይ እትፐ ሄመታና፤ ጋሙካ ቦራዳን፥ ኡቱላ ማና። ቃይ ሾሻዉ ባናይ ቁማ ግዳናዋ። ሄ ዎደቱዋን ታ ጌሻ ደርያን ኡባን፥ ኡንቱንቱ ቆሄትክኖነ ባይክኖ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Okoruunne dorssaa maray ittippe heemettana; gaammuukka booraadan, utulaa maana. K'ay shooshshaw baanay k'uma gidanawaa. He wodetuwaan ta geeshsha deriyaan ubbaan, unttunttu k'ohetikkinonne baykkino. Taani Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kana suyteynne dorsa laaqqay issife maana; gaammoy boora mala maata maana; shooshshi gudulla laaccana; ta geeshsha zumaa bolla istti qohettettenna; bashshika istta bolla yeenna» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካና ሱይቴይኔ ዶርሳ ላቃይ ኢሲፌ ማና፤ ጋሞይ ቦራ ማላ ማታ ማና፤ ሾሺ ጉዱላ ላጫና፤ ታ ጌሻ ዙማ ቦላ ኢስቲ ቆሄቴቴና፤ ባሺካ ኢስታ ቦላ ዬና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሱመይነ ዶርሳ ኡርገይ እስፈ ሄመታና፤ ጋሞይ ቦራዳ ካለ ማና፤ ባን ሾሻስ ካ ግዳና። ሄ ዎደ ታ ጌሻ ዙማ ቦላ ኤንቲ ቆሄቶኮናነ ዮኮና” ያጌስ ጎዳ ፆሳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Suudhumeynne dorsa urgey issife heemetana; gaammoy boorada kale maana; baani shooshas kathi gidana. He wode ta geeshsha zumaa bolla enti qohetokonanne dhayokona” yaagees Godaa Xoossay. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ተኵላና የበግ ጠቦት በአንድነት ይበላሉ፤ አንበሳ እንደ በሬ ሣር ይበላል፤ እባብ ትቢያ ይልሳል፤ በተቀደሰው ተራራዬም፣ ጕዳት አያደርሱም፤ ጥፋት አያመጡም፤” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ተኲላና ጠቦት አብረው ይመገባሉ፤ አንበሳ እንደ በሬ ገለባ ይበላል፤ የእባብ ምግብ ትቢያ ይሆናል፤ እነርሱም በተቀደሰው ተራራዬ ሁሉ አይጐዱም፤ አያጠፉምም” ይህን የተናገርኩ እኔ እግዚአብሔር ነኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ተዅላን ጠቦት በጊዕን ብሓደ ኽወፍሩ እዮም፤ ኣንበሳ ኸም ብዕራይ ሓሰር ክበልዕ፥ ተመን ከዓ ሓመዱ ኽቕለብ እዩ። ኣይጓድኡን እዮም። ኣብቲ ቅዱስ እምባይ ኣይጓድኡን ኣየጠፋፍኡንውን፤ ይብል እግዚኣብሄር።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ተዂላን ዕየትን ብሓደ ኺጓሰዩ እዮም፡ ኣንበሳ ከም ብዕራይ ሓሰር ኪበልዕ፡ ተመን ከኣ ሓመድ ኪቕለብ እዩ። ኣብ ኲሉ እቲ ቅዱስ ከረነይ ኣይኪጐድኡን ኣይኬጥፍኡን እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር። |