Isaiah 65:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ካልእ ኣይሃንጹን ኣይኪነብሩን እዮም። ከም መዓልትታት ኦም መዓልትታት ህዝበይ፡ ሕሩያተይ ድማ ንነዊሕ እዋን ብስራሕ ኣእዳዎም ክሕጐሱ እዮም እሞ፡ ካልእ ኣይክተኽሉን ኣይበልዑን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሌላ እን​ዲ​ቀ​መ​ጥ​በት አይ​ሠ​ሩም፤ ሌላም እን​ዲ​በ​ላው አይ​ተ​ክ​ሉም፤ የሕ​ዝቤ ዕድሜ እንደ ሕይ​ወት ዛፍ ዕድሜ ይሆ​ና​ልና፥ እኔም የመ​ረ​ጥ​ኋ​ቸው በእ​ጃ​ቸው ሥራ ረዥም ዘመን ደስ ይላ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሌላ እንዲቀመጥበት አይሠሩም፥ ሌላም እንዲበላው አይተከሉም፤ የሕዝቤ ዕድሜ እንደ ዛፍ ዕድሜ ይሆናልና፥ እኔም የመረጥኋቸው በእጃቸው ሥራ ረጅም ዘመን ደስ ይላቸዋልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሌላ እንዲቀመጥበት አይሠሩም፥ ሌላም እንዲበላው አይተከሉም፤ የሕዝቤ ዕድሜ እንደ ዛፍ ዕድሜ ይሆናልና፥ እኔም የመረጥኋቸው በእጃቸው ሥራ ረጅም ዘመን ደስ ይላቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኬጽና፥ ሀራይ ደኤና፤ ሀራይ ማናዉ ቶክያዋ ቶክክኖ። ታ አሳ ላይይ ም ላይዳን አዱቃና፤ ቃይ ታን ዶሬዳዋንቱ ባረንቱ አዱሳ ዎድያዉ ባረንቱ ኩሽያ ኦሱዋን ናሸታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu kees'ina, haray de'enna; haray maanaw tokkiyaawaa tokkikkino. Ta asaa laytsay mitsaa laytsaadan aduk'k'ana; k'ay taani dooreeddawanttu barenttu adussa wodiyaw barenttu kushiyaa oosuwaan nashettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssafe guye hara asi izan daana keeth keexxettenna; woykko haray maana miishshi tokettenna; ta deraa layththi miththa layththa mala aduqqana; tani dooridayti bantta kushe ooson adussa layth ufayettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሳፌ ጉዬ ሃራ ኣሲ ኢዛን ዳና ኬ ኬጼቴና፤ ዎይኮ ሃራይ ማና ሚሺ ቶኬቴና፤ ታ ዴራ ላይ ሚ ላይ ማላ ኣዱቃና፤ ታኒ ዶሪዳይቲ ባንታ ኩሼ ኦሶን ኣዱሳ ላይ ኡፋዬታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ኬፅን ሀር ዴና፤ ኤንቲ ቶክን ሀር ሜና። ታ አሳ ላይይ ም ላይዳ አዱቃና፤ ታኒ ዶርዳይሳት አዱሳ ዎደ ባንታ ኩሸ ኦሱዋን ኡፋይታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti keexin hari deenna; enti tokin hari meenna. Ta asaa laythay mitha laythada aduqana; taani dooridaysati adussa wode banta kushe oosuwan ufaytana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእንግዲህ ለሌሎች መኖሪያ ቤት አይሠሩም፤ ወይም ሌላው እንዲበላው አይተክሉም፤ የሕዝቤ ዕድሜ፣ እንደ ዛፍ ዕድሜ ይረዝማል፤ እኔ የመረጥኋቸው፣ በእጃቸው ሥራ ለረጅም ዘመን ደስ ይላቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ የሠሩትን ቤት ሌሎች አይገቡበትም፤ የተከሉትንም ማንኛውንም ነገር ባዕዳን አይበሉትም፤ ሕዝቤ እንደ ዛፍ ለረጅም ዘመናት ይኖራሉ፤ የመረጥኳቸውም ሰዎች የደከሙበትን ነገር ለረጅም ጊዜ ይደሰቱበታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዕድመ ህዝበይ፥ ከም ዕድመ ኦም ነዊሕ ክኸውን፥ ሕሩያተይ ድማ፥ ፃማ ግብሪ ኣእዳዎም ክበልዑ እዮም እሞ፥ ካልኦት ዝነብሩሉ ኣባይቲ ኣይሰርሑን፤ ካልኦት ፍረኡ ዝበልዕዎ ወይኒ ኸዓ፥ ኣይተኽሉን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ዕድመ ህዝበይ ከም ዕድመ ኦም ኪኸውን፡ ሕሩያተይ ድማ ጻማ ግብሪ ኣእዳዎም ኪበልዑ እዮም እሞ፡ ካልኦት ዚነብሩሉ ኣባይቲ ኣይኪሰርሑን፡ ካልኦት ፍሬኡ ዚበልዕዎ ኸኣ ኣይኪተኽሉን እዮም።