Isaiah 65:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ካልእ ኣይሃንጹን ኣይኪነብሩን እዮም። ከም መዓልትታት ኦም መዓልትታት ህዝበይ፡ ሕሩያተይ ድማ ንነዊሕ እዋን ብስራሕ ኣእዳዎም ክሕጐሱ እዮም እሞ፡ ካልእ ኣይክተኽሉን ኣይበልዑን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሌላ እንዲቀመጥበት አይሠሩም፤ ሌላም እንዲበላው አይተክሉም፤ የሕዝቤ ዕድሜ እንደ ሕይወት ዛፍ ዕድሜ ይሆናልና፥ እኔም የመረጥኋቸው በእጃቸው ሥራ ረዥም ዘመን ደስ ይላቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሌላ እንዲቀመጥበት አይሠሩም፥ ሌላም እንዲበላው አይተከሉም፤ የሕዝቤ ዕድሜ እንደ ዛፍ ዕድሜ ይሆናልና፥ እኔም የመረጥኋቸው በእጃቸው ሥራ ረጅም ዘመን ደስ ይላቸዋልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሌላ እንዲቀመጥበት አይሠሩም፥ ሌላም እንዲበላው አይተከሉም፤ የሕዝቤ ዕድሜ እንደ ዛፍ ዕድሜ ይሆናልና፥ እኔም የመረጥኋቸው በእጃቸው ሥራ ረጅም ዘመን ደስ ይላቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኬጽና፥ ሀራይ ደኤና፤ ሀራይ ማናዉ ቶክያዋ ቶክክኖ። ታ አሳ ላይይ ም ላይዳን አዱቃና፤ ቃይ ታን ዶሬዳዋንቱ ባረንቱ አዱሳ ዎድያዉ ባረንቱ ኩሽያ ኦሱዋን ናሸታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu kees'ina, haray de'enna; haray maanaw tokkiyaawaa tokkikkino. Ta asaa laytsay mitsaa laytsaadan aduk'k'ana; k'ay taani dooreeddawanttu barenttu adussa wodiyaw barenttu kushiyaa oosuwaan nashettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssafe guye hara asi izan daana keeth keexxettenna; woykko haray maana miishshi tokettenna; ta deraa layththi miththa layththa mala aduqqana; tani dooridayti bantta kushe ooson adussa layth ufayettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሳፌ ጉዬ ሃራ ኣሲ ኢዛን ዳና ኬ ኬጼቴና፤ ዎይኮ ሃራይ ማና ሚሺ ቶኬቴና፤ ታ ዴራ ላይ ሚ ላይ ማላ ኣዱቃና፤ ታኒ ዶሪዳይቲ ባንታ ኩሼ ኦሶን ኣዱሳ ላይ ኡፋዬታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ኬፅን ሀር ዴና፤ ኤንቲ ቶክን ሀር ሜና። ታ አሳ ላይይ ም ላይዳ አዱቃና፤ ታኒ ዶርዳይሳት አዱሳ ዎደ ባንታ ኩሸ ኦሱዋን ኡፋይታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti keexin hari deenna; enti tokin hari meenna. Ta asaa laythay mitha laythada aduqana; taani dooridaysati adussa wode banta kushe oosuwan ufaytana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእንግዲህ ለሌሎች መኖሪያ ቤት አይሠሩም፤ ወይም ሌላው እንዲበላው አይተክሉም፤ የሕዝቤ ዕድሜ፣ እንደ ዛፍ ዕድሜ ይረዝማል፤ እኔ የመረጥኋቸው፣ በእጃቸው ሥራ ለረጅም ዘመን ደስ ይላቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱ የሠሩትን ቤት ሌሎች አይገቡበትም፤ የተከሉትንም ማንኛውንም ነገር ባዕዳን አይበሉትም፤ ሕዝቤ እንደ ዛፍ ለረጅም ዘመናት ይኖራሉ፤ የመረጥኳቸውም ሰዎች የደከሙበትን ነገር ለረጅም ጊዜ ይደሰቱበታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዕድመ ህዝበይ፥ ከም ዕድመ ኦም ነዊሕ ክኸውን፥ ሕሩያተይ ድማ፥ ፃማ ግብሪ ኣእዳዎም ክበልዑ እዮም እሞ፥ ካልኦት ዝነብሩሉ ኣባይቲ ኣይሰርሑን፤ ካልኦት ፍረኡ ዝበልዕዎ ወይኒ ኸዓ፥ ኣይተኽሉን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዕድመ ህዝበይ ከም ዕድመ ኦም ኪኸውን፡ ሕሩያተይ ድማ ጻማ ግብሪ ኣእዳዎም ኪበልዑ እዮም እሞ፡ ካልኦት ዚነብሩሉ ኣባይቲ ኣይኪሰርሑን፡ ካልኦት ፍሬኡ ዚበልዕዎ ኸኣ ኣይኪተኽሉን እዮም። |