Isaiah 65:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደጊም ዕሸል ዕድመ፡ ወይ ዕድሚኡ ዘይፈጸመ ኣረጊት ሰብኣይ ኣይኪህሉን እዩ። እቲ ወዲ ሚእቲ ዓመት ኪመውት እዩ እሞ፤ እቲ ወዲ ሚእቲ ዓመት ሓጥእ ግና ክርገም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚያም ወዲያ ጥቂት ዘመን ብቻ የሚኖር ሕፃን፥ ወይም ዕድሜውን ያልፈጸመ ሽማግሌ አይገኝም፤ ጐልማሳው የመቶ ዓመት ሆኖት ይሞታልና፥ ኀጢአተኛውም የመቶ ዓመት ሆኖት የተረገመ ይሆናልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዚያም ወዲያ ጥቂት ዘመን ብቻ የሚኖር ሕፃን፥ ወይም ዕድሜውን ያልፈጸመ ሽማግሌ አይገኝም፤ ጕልማሳው የመቶ ዓመት ሆኖት ይሞታልና፥ ኃጢአተኛውም የመቶ ዓመት ሆኖት የተረገመ ይሆናልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ወዲያ ጥቂት ዘመን ብቻ የሚኖር ሕፃን፥ ወይም ዕድሜውን ያልፈጸመ ሽማግሌ አይገኝም፤ ጎልማሳው የመቶ ዓመት ሆኖት ይሞታልና፥ የመቶ ዓመት ሳይሆነው የሚሞት እንደተረገመ ኃጢአተኛ ይታያል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “የሩሳላመ ግዶን ሀዋፐ ስንናዉ፥ ጉ ዎደ ጻላላ ደኢደ ሀይቂያ ቄር ናእ፥ ዎይ ባረ ላይ ዉርሰናን ሀይቂያ ጭማ አሳይ ደኤና። ጼቱ ላይና ሀይቂያ ኡራይ ዳሮ ያላጋን ሀይቄዳ ጌተታና፤ ጼቱ ላይ ጋናን ሀይቂያዌ ሼቀቴዳዋዳን ፓይደታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Yerusaalame giddon hawaappe sintsanaw, guutsaa wode s'alalaa de'iide hayk'k'iyaa k'eeri na'i, woy bare laytsaa wurssennan hayk'k'iyaa c'ima Asay de'enna. S'eetu laytsaana hayk'k'iyaa uray daro yalagan hayk'k'eedda geetettana; s'eetu laytsaa gatsennan hayk'k'iyaawe sheek'etteeddawaadan paydetana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssafe guyen heen guuththa wodes shemppora paxa daana yidhay woykko wode kallontta cimay deenna; xeetu layth kumida asi hayqqiko wodey gakkontta mulqqetti hayqqida asa mala qoodettana; asi xeetu layth kumontta hayqqiko boshan hayqqida mala qoodeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሳፌ ጉዬን ሄን ጉ ዎዴስ ሼምፖራ ፓጻ ዳና ዪይ ዎይኮ ዎዴ ካሎንታ ጪማይ ዴና፤ ጼቱ ላይ ኩሚዳ ኣሲ ሃይቂኮ ዎዴይ ጋኮንታ ሙልቄቲ ሃይቂዳ ኣሳ ማላ ቆዴታና፤ ኣሲ ጼቱ ላይ ኩሞንታ ሃይቂኮ ቦሻን ሃይቂዳ ማላ ቆዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “የሩሳላመን ህዛፐ ጉየ፥ ጉ ዎደ ደእድ ሀይቅያ ናእ፥ ባ ላይ ዉርሶና ሀይቅያ ጭማ አስ ዴና። ፄቱ ላይራ ሀይቅያ ኡራይ፥ ናአተን ሀይቅስ ጌተታና፤ ፄቱ ላይ ጋና ሀይቀይ፥ ባደትዳ አሳዳ ታይበታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Yerusalaamen hizape guye, guutha wode de7idi hayqiya na7i, ba laytha wursonna hayqiya cima asi deenna. Xeetu laythara hayqiya uray, na7atethan hayqis geetetana; xeetu laythi gathonna hayqey, baadetida asada taybetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ከእንግዲህም በዚያ፣ ለጥቂት ጊዜ ብቻ በሕይወት የሚኖር ሕፃን፣ ወይም ዕድሜ ያልጠገበ አረጋዊ አይኖርም፤ አንድ መቶ ዓመት የሞላው ሰው ቢሞት፣ በዐጭር እንደ ተቀጨ ይቈጠራል፤ አንድ ሰው መቶ ዓመት ሳይሞላው ቢሞት፣ እንደ ተቀሠፈ ይገመታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሕፃንነቱ የሚሞት ከቶ አይኖርም፤ ዕድሜውንም የማይፈጽም ሽማግሌ አይኖርም፤ በመቶ ዓመቱ የሚሞት ሰው በወጣትነቱ እንደ ሞተ ወጣት ከመቶ ዓመት በታች የሚሞት ሰው እንደ ተረገመ ይቈጠራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪዙይ ሓፂር ዝዕድሚኡ ህፃንን ዕድመ ዘይፀገበ ኣረጋዊን፥ ኣብኣተን ኣይርከብን እዩ። ጐበዝ ሚእቲ ዓመት ኴንዎ ይመውት፤ እቲ ሓጢኣተኛውን ሚእቲ ዓመት ኴንዎ ዝተረገመ ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሚእቲ ዓመት ገይሩ ዚመውት ብንእስነቱ ይመውት፡ ሓጢኣተኛ ኸኣ ሚእቲ ዓመት ምስ ገበረ እዩ ዚርገም እሞ፡ ድሕርዚ ሓጺር ዝዕምሩ ሕጻንን ዕድሚኡ ዝየብጽሔ ኣረጊትን ኣይኪርከብን እዩ። |