Isaiah 65:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኪቐትለኩምን ንባሮቱ ድማ ብኻልእ ስም ኪጽውዓኩምን እዩ እሞ፡ ስምካ ንሕሩያተይ መርገም ጌርካ ግደፎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስማ​ች​ሁ​ንም እኔ ለመ​ረ​ጥ​ኋ​ቸው ሕዝቤ ጥጋብ አድ​ር​ጋ​ችሁ ትተ​ዋ​ላ​ችሁ፤ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ያጠ​ፋ​ች​ኋል፤ ባሪ​ያ​ዎች ግን በሐ​ዲስ ስም ይጠ​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስማችሁንም ለተመረጡት ሕዝቤ እርግማን አድርጋችሁ ትተዋላችሁ፥ ጌታ እግዚአብሔርም ይገድላችኋል፥ ባሪያዎቹንም በሌላ ስም ይጠራቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስማችሁንም ለተመረጡት ሕዝቤ እርግማን አድርጋችሁ ትተዋላችሁ፥ ጌታ እግዚአብሔርም ይገድላችኋል፥ አገልጋዮቹንም በሌላ ስም ይጠራቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ህንተ ሱን ታ ዶረቴዳዋንቶ ሸቃዉ እማና። ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ህንተና ዎና፤ ሽን እ ባረ ቆማቱዋ ዱማ ሱንን ጼሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte hintte suntsaa ta dooretteeddawanttoo shek'aw immana. Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hinttena wod'ana; shin I bare k'oomatuwaa dumma suntsan s'eesana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte intte sunththaa doorettida ta derey qanggana mala aaththi immana; Ubbaa Haariza GODAY inttena wodhana; baas haggazizaytas gidikko izi hara sunth immana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ኢንቴ ሱን ዶሬቲዳ ታ ዴሬይ ቃንጋና ማላ ኣ ኢማና፤ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ኢንቴና ዎና፤ ባስ ሃጋዚዛይታስ ጊዲኮ ኢዚ ሃራ ሱን ኢማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ፥ ህንተ ሱን ታ ዶረትዳ ደርያስ ቃንገ ኦድ እማና። ኡባ ሃርያ ጎዳይ ህንተና ዎና፤ ሽን እ ባ አይለታ ዱማ ሱንን ፄጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte, hinte sunthaa ta dooretida deriyas qangethi oothidi immana. Ubbaa Haariya Goday hintena wodhana; shin I ba aylleta dumma sunthan xeegana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስማችሁንም፣ የተመረጠው ሕዝቤ ርግማን እንዲያደርገው ትተዋላችሁ፤ ጌታ እግዚአብሔር ይገድላችኋል፤ ለአገልጋዮቹ ግን ሌላ ስም ይሰጣቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ ጌታ እግዚአብሔርም እናንተን ለሞት አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤ የእናንተም ስም በእኔ ተመራጮች ዘንድ መራገሚያ ይሆናል፤ ለአገልጋዮቼ ግን የተለየ ስም እሰጣቸዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብቶም ሕሩያተይ፥ ንስምኩም መራገሚ ጌርኩም ክትሓድግዎ ኢኹም፤ ጐይታ እግዚኣብሄር ከዓ ኽቐትለኩም እዩ፤ ነቶም ባሮቱ ግና ብኻልእ ስም ክፅውዖም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ስምኩም ድማ ኣብቶም ሕሩያተይ ንመራገሚ ኽትሐድጉ ኢኹም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኪቐትለካ እዩ፡ ንባሮቱ ግና ብኻልእ ስም ኪሰምዮም እዩ፡