Isaiah 65:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኪቐትለኩምን ንባሮቱ ድማ ብኻልእ ስም ኪጽውዓኩምን እዩ እሞ፡ ስምካ ንሕሩያተይ መርገም ጌርካ ግደፎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስማችሁንም እኔ ለመረጥኋቸው ሕዝቤ ጥጋብ አድርጋችሁ ትተዋላችሁ፤ ጌታ እግዚአብሔርም ያጠፋችኋል፤ ባሪያዎች ግን በሐዲስ ስም ይጠራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስማችሁንም ለተመረጡት ሕዝቤ እርግማን አድርጋችሁ ትተዋላችሁ፥ ጌታ እግዚአብሔርም ይገድላችኋል፥ ባሪያዎቹንም በሌላ ስም ይጠራቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስማችሁንም ለተመረጡት ሕዝቤ እርግማን አድርጋችሁ ትተዋላችሁ፥ ጌታ እግዚአብሔርም ይገድላችኋል፥ አገልጋዮቹንም በሌላ ስም ይጠራቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ህንተ ሱን ታ ዶረቴዳዋንቶ ሸቃዉ እማና። ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ህንተና ዎና፤ ሽን እ ባረ ቆማቱዋ ዱማ ሱንን ጼሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte hintte suntsaa ta dooretteeddawanttoo shek'aw immana. Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hinttena wod'ana; shin I bare k'oomatuwaa dumma suntsan s'eesana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte intte sunththaa doorettida ta derey qanggana mala aaththi immana; Ubbaa Haariza GODAY inttena wodhana; baas haggazizaytas gidikko izi hara sunth immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኢንቴ ሱን ዶሬቲዳ ታ ዴሬይ ቃንጋና ማላ ኣ ኢማና፤ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ኢንቴና ዎና፤ ባስ ሃጋዚዛይታስ ጊዲኮ ኢዚ ሃራ ሱን ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ፥ ህንተ ሱን ታ ዶረትዳ ደርያስ ቃንገ ኦድ እማና። ኡባ ሃርያ ጎዳይ ህንተና ዎና፤ ሽን እ ባ አይለታ ዱማ ሱንን ፄጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte, hinte sunthaa ta dooretida deriyas qangethi oothidi immana. Ubbaa Haariya Goday hintena wodhana; shin I ba aylleta dumma sunthan xeegana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስማችሁንም፣ የተመረጠው ሕዝቤ ርግማን እንዲያደርገው ትተዋላችሁ፤ ጌታ እግዚአብሔር ይገድላችኋል፤ ለአገልጋዮቹ ግን ሌላ ስም ይሰጣቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ ጌታ እግዚአብሔርም እናንተን ለሞት አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤ የእናንተም ስም በእኔ ተመራጮች ዘንድ መራገሚያ ይሆናል፤ ለአገልጋዮቼ ግን የተለየ ስም እሰጣቸዋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቶም ሕሩያተይ፥ ንስምኩም መራገሚ ጌርኩም ክትሓድግዎ ኢኹም፤ ጐይታ እግዚኣብሄር ከዓ ኽቐትለኩም እዩ፤ ነቶም ባሮቱ ግና ብኻልእ ስም ክፅውዖም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስምኩም ድማ ኣብቶም ሕሩያተይ ንመራገሚ ኽትሐድጉ ኢኹም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኪቐትለካ እዩ፡ ንባሮቱ ግና ብኻልእ ስም ኪሰምዮም እዩ፡ |