Isaiah 65:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ባሮተይ ብታሕጓስ ልቢ ኪዝምሩ እዮም፣ ንስኻትኩም ግና ብጓሂ ልቢ ኽትጭድሩ፡ ብስቓይ መንፈስ ድማ ክትበኽዩ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ ባሪ​ያ​ዎች ሐሤት ያደ​ር​ጋሉ፤ እና​ንተ ግን ከል​ባ​ችሁ ኀዘን የተ​ነሣ ትጮ​ኻ​ላ​ችሁ፤ መን​ፈ​ሳ​ች​ሁም ስለ ተሰ​በረ ወዮ! ትላ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ ባሪያዎቼ ከልባቸው ደስታ የተነሣ ይዘምራሉ፥ እናንተ ግን ከልባችሁ ኀዘን የተነሣ ትጮኻላችሁ፥ መንፈሳችሁም ስለ ተሰበረ ወዮ ትላላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ አገልጋዮቼ ከልባቸው ደስታ የተነሣ ይዘምራሉ፥ እናንተ ግን ከልባችሁ ኀዘን የተነሣ ትጮኻላችሁ፥ መንፈሳችሁም ስለ ተሰበረ ወዮ ትላላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year በእተ፥ ታ ቆማቱ ዎዛናን ናሸቲደ የጻና፤ ሽን ህንተ ዎዛናን ካዮቲደ ዋሳና። ቃይ ህንተ አያናይ መኤዳ ድራዉ፥ ህንተ ዝላሊደ ዬካና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Be'ite, ta k'oomatuu wozanaan nashettiide yes's'ana; shin hintte wozanaan kayyottiidde waassana. K'ay hintte ayyaanay me"eedda diraw, hintte zilaaliide yeekkana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta ashkarati wozinappe ufayssan yexxana; intte gidikko wozinay meqqiin intte waassana; intte ayanay meqqida gishshas intte woo woo giidi waassana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ኣሽካራቲ ዎዚናፔ ኡፋይሳን ዬጻና፤ ኢንቴ ጊዲኮ ዎዚናይ ሜቂን ኢንቴ ዋሳና፤ ኢንቴ ኣያናይ ሜቂዳ ጊሻስ ኢንቴ ዎ ዎ ጊዲ ዋሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ አይለት ዎዛናፐ ኡፋይትድ የፃና፥ ሽን ህንተ ዎዛናፐ ካዮታና፤ ህንተ አያናይ መቅዳ ግሾ፥ ህንተ ዘሌልድ ዬካና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta aylleti wozanape ufaytidi yexana, shin hinte wozanape kayotana; hinte ayyaanay meqida gisho, hinte zeleelidi yeekana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ባሮቼ፣ ከልብ በመነጨ ደስታ ይዘምራሉ፤ እናንተ ግን፣ ልባችሁ በማዘኑ ትጮኻላችሁ፤ መንፈሳችሁ በመሰበሩም ወዮ ትላላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አገልጋዮቼ ከልባቸው ደስታ የተነሣ ይዘምራሉ፤ እናንተ ግን ከልብ ሐዘን የተነሣ ታላቅሳላችሁ፤ ከመንፈስም ጭንቀት የተነሣ ዋይ፥ ዋይ ትላላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ ባሮተይ ካብ ሓጐስ ልቢ ዝተልዓለ ዕልል ክብሉ፥ ንስኻትኩም ግና ኻብ ጓሂ ልቢ ዝተልዓለ ኽትግዕሩ፥ መንፈስኩም ስለ ዝተሰብረ ኸዓ፥ ዋይ ዋይ ክትብሉ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ባሮተይ ብሓጐስ ልቢ እልል ኪብሉ፡ ንስኻትኩም ግና ብጓሂ ልቢ ኽትግዕሩ፡ መንፈስኩም ስለ እተሰባበረ ኸኣ፡ ዋይ ዋይ ክትብሉ ኢኹም።