Isaiah 65:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ባሮተይ ክበልዑ እዮም፡ ንስኻትኩም ግና ክትጠምዩ ኢኹም። እንሆ፡ ባሮተይ ክሰትዩ እዮም፡ ንስኻትኩም ግና ክትጸምኡ ኢኹም። እንሆ፡ ባሮተይ ክሕጐሱ እዮም፡ ንስኻትኩም ግና ክትሓፍሩ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “እነሆ፥ ባሪያዎች ይበላሉ፤ እናንተ ግን ትራባላችሁ፤ እነሆ፥ ባሪያዎች ይጠጣሉ፤ እናንተ ግን ትጠማላችሁ፤ እነሆ፥ ባሪያዎች ደስ ይላቸዋል፤ እናንተ ግን ትጐሰቍላላችሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ባሪያዎቼ ይበላሉ እናንተ ግን ትራባላችሁ፤ እነሆ፥ ባሪያዎቼ ይጠጣሉ እናንተ ግን ትጠማላችሁ፤ እነሆ፥ ባሪያዎቼ ደስ ይላቸዋል እናንተ ግን ታፍራላችሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ አገልጋዮቼ ይበላሉ እናንተ ግን ትራባላችሁ፤ እነሆ፥ አገልጋዮቼ ይጠጣሉ እናንተ ግን ትጠማላችሁ፤ እነሆ፥ አገልጋዮቼ ደስ ይላቸዋል እናንተ ግን ታፍራላችሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ ታ ቆማቱ ማና፤ ሽን ህንተ ኮሻታና። ታ ቆማቱ ኡሻና፤ ሽን ህንተ ሳመታና። ታ ቆማቱ ናሸታና፤ ሽን ህንተ ዬላታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Be'ite, ta k'oomatuu maana; shin hintte koshshattana. Ta k'oomatuu ushana; shin hintte saamettana. Ta k'oomatuu nashettana; shin hintte yeellatana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas, Ubbaa Haariza GODAY, «Be7ite, ta ashkarati maana; intte gidikko gafana; ta ashkarati uyana; intte gidikko saamettana; Ta ashkarati ufayettana; intte gidikko yeellatana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ፥ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ «ቤኢቴ፥ ታ ኣሽካራቲ ማና፤ ኢንቴ ጊዲኮ ጋፋና፤ ታ ኣሽካራቲ ኡያና፤ ኢንቴ ጊዲኮ ሳሜታና፤ ታ ኣሽካራቲ ኡፋዬታና፤ ኢንቴ ጊዲኮ ዬላታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ያጌስ፦ “ታ አይለት ማና፥ ሽን ህንተ ኮሻታና፤ ታ አይለት ኡያና፥ ሽን ህንተ ሳሞታና፤ ታ አይለት ኡፋይታና፥ ሽን ህንተ ዬላታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday yaagees: “Ta aylleti maana, shin hinte koshatana; ta aylleti uyana, shin hinte saamotana; ta aylleti ufaytana, shin hinte yeellatana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ባሮቼ ይበላሉ፤ እናንተ ግን ትራባላችሁ፤ ባሮቼ ይጠጣሉ፤ እናንተ ግን ትጠማላችሁ፤ ባሮቼ ደስ ይላቸዋል፤ እናንተ ግን ታፍራላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “አገልጋዮቼ ይበላሉ፤ እናንተ ግን ትራባላችሁ፤ አገልጋዮቼ ይጠጣሉ እናንተ ግን ትጠማላችሁ፤ አገልጋዮቼ ይደሰታሉ፤ እናንተ ግን ኀፍረት ይደርስባችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ጐይታ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ እንሆ፥ እቶም ባሮተይ ክበልዑ፥ ንስኻትኩም ግና ኽትጠምዩ ኢኹም፤ እንሆ፥ እቶም ባሮተይ ክሰትዩ፥ ንስኻትኩም ግና ኽትፀምኡ ኢኹም፤ እንሆ፥ ባሮተይ ክሕጐሱ፥ ንስኻትኩም ግና ኽትሓፍሩ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፡ እንሆ፡ ባሮተይ ኪበልዑ፡ ንስኻትኩም ግና ክትጠምዩ ኢኹም፡ እንሆ፡ ባሮተይ ኪሰትዩ፡ ንስኻትኩም ግና ክትጸምኡ ኢኹም፡ እንሆ፡ ባሮተይ ኪሕጐሱ፡ ንስኻትኩም ግና ክትሐፍሩ ኢኹም። |