Isaiah 65:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ባሮተይ ክበልዑ እዮም፡ ንስኻትኩም ግና ክትጠምዩ ኢኹም። እንሆ፡ ባሮተይ ክሰትዩ እዮም፡ ንስኻትኩም ግና ክትጸምኡ ኢኹም። እንሆ፡ ባሮተይ ክሕጐሱ እዮም፡ ንስኻትኩም ግና ክትሓፍሩ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “እነሆ፥ ባሪ​ያ​ዎች ይበ​ላሉ፤ እና​ንተ ግን ትራ​ባ​ላ​ችሁ፤ እነሆ፥ ባሪ​ያ​ዎች ይጠ​ጣሉ፤ እና​ንተ ግን ትጠ​ማ​ላ​ችሁ፤ እነሆ፥ ባሪ​ያ​ዎች ደስ ይላ​ቸ​ዋል፤ እና​ንተ ግን ትጐ​ሰ​ቍ​ላ​ላ​ችሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ባሪያዎቼ ይበላሉ እናንተ ግን ትራባላችሁ፤ እነሆ፥ ባሪያዎቼ ይጠጣሉ እናንተ ግን ትጠማላችሁ፤ እነሆ፥ ባሪያዎቼ ደስ ይላቸዋል እናንተ ግን ታፍራላችሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ አገልጋዮቼ ይበላሉ እናንተ ግን ትራባላችሁ፤ እነሆ፥ አገልጋዮቼ ይጠጣሉ እናንተ ግን ትጠማላችሁ፤ እነሆ፥ አገልጋዮቼ ደስ ይላቸዋል እናንተ ግን ታፍራላችሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ ታ ቆማቱ ማና፤ ሽን ህንተ ኮሻታና። ታ ቆማቱ ኡሻና፤ ሽን ህንተ ሳመታና። ታ ቆማቱ ናሸታና፤ ሽን ህንተ ዬላታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Be'ite, ta k'oomatuu maana; shin hintte koshshattana. Ta k'oomatuu ushana; shin hintte saamettana. Ta k'oomatuu nashettana; shin hintte yeellatana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas, Ubbaa Haariza GODAY, «Be7ite, ta ashkarati maana; intte gidikko gafana; ta ashkarati uyana; intte gidikko saamettana; Ta ashkarati ufayettana; intte gidikko yeellatana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ፥ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ «ቤኢቴ፥ ታ ኣሽካራቲ ማና፤ ኢንቴ ጊዲኮ ጋፋና፤ ታ ኣሽካራቲ ኡያና፤ ኢንቴ ጊዲኮ ሳሜታና፤ ታ ኣሽካራቲ ኡፋዬታና፤ ኢንቴ ጊዲኮ ዬላታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ ያጌስ፦ “ታ አይለት ማና፥ ሽን ህንተ ኮሻታና፤ ታ አይለት ኡያና፥ ሽን ህንተ ሳሞታና፤ ታ አይለት ኡፋይታና፥ ሽን ህንተ ዬላታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday yaagees: “Ta aylleti maana, shin hinte koshatana; ta aylleti uyana, shin hinte saamotana; ta aylleti ufaytana, shin hinte yeellatana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ባሮቼ ይበላሉ፤ እናንተ ግን ትራባላችሁ፤ ባሮቼ ይጠጣሉ፤ እናንተ ግን ትጠማላችሁ፤ ባሮቼ ደስ ይላቸዋል፤ እናንተ ግን ታፍራላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “አገልጋዮቼ ይበላሉ፤ እናንተ ግን ትራባላችሁ፤ አገልጋዮቼ ይጠጣሉ እናንተ ግን ትጠማላችሁ፤ አገልጋዮቼ ይደሰታሉ፤ እናንተ ግን ኀፍረት ይደርስባችኋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ጐይታ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ እንሆ፥ እቶም ባሮተይ ክበልዑ፥ ንስኻትኩም ግና ኽትጠምዩ ኢኹም፤ እንሆ፥ እቶም ባሮተይ ክሰትዩ፥ ንስኻትኩም ግና ኽትፀምኡ ኢኹም፤ እንሆ፥ ባሮተይ ክሕጐሱ፥ ንስኻትኩም ግና ኽትሓፍሩ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል፡ እንሆ፡ ባሮተይ ኪበልዑ፡ ንስኻትኩም ግና ክትጠምዩ ኢኹም፡ እንሆ፡ ባሮተይ ኪሰትዩ፡ ንስኻትኩም ግና ክትጸምኡ ኢኹም፡ እንሆ፡ ባሮተይ ኪሕጐሱ፡ ንስኻትኩም ግና ክትሐፍሩ ኢኹም።