Isaiah 65:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻትኩም ግና ንእግዚኣብሄር ዝሐድግዎ፡ ነቲ ቅዱስ ከረን ዝርስዑ፡ ነቲ መኣዲ እቲ መኣዲ እተዳልዉ፡ በቲ ቝጽሪ እቲ ድማ መስዋእቲ መስተ እተቕርቡ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እናንተ ግን እኔን ተዋችሁኝ፤ ቅዱሱንም ተራራዬን ረሳችሁ፥ ለአጋንንትም ማዕድ አዘጋጃችሁ፤ ዕድል ለተባለ ጣዖትም የወይን ጠጅ ለመጠጥ ቍርባን ቀዳችሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተን ግን እግዚአብሔርን የተዋችሁትን፥ ቅዱሱንም ተራራዬን የረሳችሁትን፥ ጉድ ለተባለ ጣዖትም ማዕድ ያዘጋጃችሁትን፥ እድል ለተባለ ጣዖትም የወይን ጠጅ ለመጠጥ ቍርባን የቀዳችሁትን፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተን ጌታን የተዋችሁትን ግን፥ ቅዱሱንም ተራራዬን የረሳችሁትን፥ ዕጣ ፋንታ ለተባለ ጣዖትም ማዕድ ያዘጋጃችሁትን፥ ዕድል ለተባለ ጣዖትም የወይን ጠጅ ለመጠጥ ቁርባን የቀዳችሁትን፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሽን ህንተኖ፥ መና ጎዳ አጌዳዋንቶ፥ ታ ጌሻ ደርያ ዶጌዳዋንቶ፥ ካጫ ግያ ኤቃዉ ማዳ ጊግሴዳዋንቶ፥ ቃይ ህንተ ዉርሰ ኤራናዉ፥ ሳማ ግያ ኤቃዉ ዋላካ ዎይንያ ኤሳ ዋንጫን ኩንዳዋንቶ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Shin hinttenoo, Med'inaa Godaa aggeedawanttoo, ta geeshsha deriyaa dogeeddawanttoo, Kaac'aa giyaa eek'aw maaddaa giigisseeddawanttoo, k'ay hintte wurssetsaa eranaw, Saamaa giyaa eek'aw walaka woyniyaa eessaa wanc'c'an kuntseeddawanttoo, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin GODAA aggida inttes, ta geeshsha zumaa dogida inttes, ‹Ta baso› geetettiza eeqa xoossas soho giigsida inttes, ‹Gaade› geetettiza eeqa xoossas walakettida woyne ushshu wancan kunththida inttes, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጎዳ ኣጊዳ ኢንቴስ፥ ታ ጌሻ ዙማ ዶጊዳ ኢንቴስ፥ ‹ታ ባሶ› ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳስ ሶሆ ጊጊሲዳ ኢንቴስ፥ ‹ጋዴ› ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳስ ዋላኬቲዳ ዎይኔ ኡሹ ዋንጫን ኩንዳ ኢንቴስ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሽን ህንተኖ፥ ጎዳ አግድ፥ ታ ጌሻ ዙማ ዶግዳይሳቶ፥ ‘ቃዳ’ ጌተትያ ኤቃስ ግብራ ጊግሰይሳቶ፥ ህንተ ዉርሰ ኤራናዉ ‘ሳማ’ ጌተትያ ኤቃስ ዋላሀ ዎይነ ኡሻ ዋንጫን ኩንይሳቶ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Shin hinteno, Godaa aggidi, ta geeshsha zumaa dogidaysato, ‘Qaada’ geetetiya eeqas gibira giigiseysato, hinte wursethaa eranaw ‘Saama’ geetetiya eeqas walaha woyne ushsha wancan kuntheysato, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ነገር ግን እግዚአብሔርን ለተዋችሁት ለእናንተ፣ የተቀደሰ ተራራዬን ለረሳችሁት፣ ‘ዕጣ ፈንታ’ ለተባለ ጣዖት ቦታ ላዘጋጃችሁት፣ ‘ዕድል’ ለተባለም ጣዖት ድብልቅ የወይን ጠጅ በዋንጫ ለሞላችሁት፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እኔን እግዚአብሔርን ትታችሁ የተቀደሰ ተራራዬን በመርሳት ‘መልካም አጋጣሚ’ ለተባለ ጣዖትም ማእድ ታዘጋጃላችሁ፤ ‘ዕድል ፈንታ’ ለተባለ ጣዖትም ዋንጫችሁን በተደባለቀ የወይን ጠጅ ትሞላላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንስኻትኩም ኣቱም ንኣይ ንእግዚኣብሄር እትሓድጉ፥ ንፅዮን ቅዱስ እምባይ ረሲዕኹም፥ ‘ፅቡቕ ኣጋጣሚ’ ንዝተብሃለ ጣዖት ማእዲ እተቕርቡ፤ ‘ፅቡቕ ዕድል’ ንዝተብሃለ ጣዖት ድማ ወይኒ እትመልኡሉ ግና፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻትኩም ግና ንእግዚኣብሄር እትሐድጉ፡ ንቅዱስ ከረነይ እትርስዑ፡ ንጋድ መኣዲ እትሰርዑሉ፡ ንሜኒ ኸኣ ወይኒ እተስልፍዎ፡ |