Isaiah 65:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንስኻትኩም ግና ንእግዚኣብሄር ዝሐድግዎ፡ ነቲ ቅዱስ ከረን ዝርስዑ፡ ነቲ መኣዲ እቲ መኣዲ እተዳልዉ፡ በቲ ቝጽሪ እቲ ድማ መስዋእቲ መስተ እተቕርቡ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እና​ንተ ግን እኔን ተዋ​ች​ሁኝ፤ ቅዱ​ሱ​ንም ተራ​ራ​ዬን ረሳ​ችሁ፥ ለአ​ጋ​ን​ን​ትም ማዕድ አዘ​ጋ​ጃ​ችሁ፤ ዕድል ለተ​ባለ ጣዖ​ትም የወ​ይን ጠጅ ለመ​ጠጥ ቍር​ባን ቀዳ​ችሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተን ግን እግዚአብሔርን የተዋችሁትን፥ ቅዱሱንም ተራራዬን የረሳችሁትን፥ ጉድ ለተባለ ጣዖትም ማዕድ ያዘጋጃችሁትን፥ እድል ለተባለ ጣዖትም የወይን ጠጅ ለመጠጥ ቍርባን የቀዳችሁትን፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተን ጌታን የተዋችሁትን ግን፥ ቅዱሱንም ተራራዬን የረሳችሁትን፥ ዕጣ ፋንታ ለተባለ ጣዖትም ማዕድ ያዘጋጃችሁትን፥ ዕድል ለተባለ ጣዖትም የወይን ጠጅ ለመጠጥ ቁርባን የቀዳችሁትን፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሽን ህንተኖ፥ መና ጎዳ አጌዳዋንቶ፥ ታ ጌሻ ደርያ ዶጌዳዋንቶ፥ ካጫ ግያ ኤቃዉ ማዳ ጊግሴዳዋንቶ፥ ቃይ ህንተ ዉርሰ ኤራናዉ፥ ሳማ ግያ ኤቃዉ ዋላካ ዎይንያ ኤሳ ዋንጫን ኩንዳዋንቶ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Shin hinttenoo, Med'inaa Godaa aggeedawanttoo, ta geeshsha deriyaa dogeeddawanttoo, Kaac'aa giyaa eek'aw maaddaa giigisseeddawanttoo, k'ay hintte wurssetsaa eranaw, Saamaa giyaa eek'aw walaka woyniyaa eessaa wanc'c'an kuntseeddawanttoo,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin GODAA aggida inttes, ta geeshsha zumaa dogida inttes, ‹Ta baso› geetettiza eeqa xoossas soho giigsida inttes, ‹Gaade› geetettiza eeqa xoossas walakettida woyne ushshu wancan kunththida inttes,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ጎዳ ኣጊዳ ኢንቴስ፥ ታ ጌሻ ዙማ ዶጊዳ ኢንቴስ፥ ‹ታ ባሶ› ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳስ ሶሆ ጊጊሲዳ ኢንቴስ፥ ‹ጋዴ› ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳስ ዋላኬቲዳ ዎይኔ ኡሹ ዋንጫን ኩንዳ ኢንቴስ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሽን ህንተኖ፥ ጎዳ አግድ፥ ታ ጌሻ ዙማ ዶግዳይሳቶ፥ ‘ቃዳ’ ጌተትያ ኤቃስ ግብራ ጊግሰይሳቶ፥ ህንተ ዉርሰ ኤራናዉ ‘ሳማ’ ጌተትያ ኤቃስ ዋላሀ ዎይነ ኡሻ ዋንጫን ኩንይሳቶ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Shin hinteno, Godaa aggidi, ta geeshsha zumaa dogidaysato, ‘Qaada’ geetetiya eeqas gibira giigiseysato, hinte wursethaa eranaw ‘Saama’ geetetiya eeqas walaha woyne ushsha wancan kuntheysato,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ነገር ግን እግዚአብሔርን ለተዋችሁት ለእናንተ፣ የተቀደሰ ተራራዬን ለረሳችሁት፣ ‘ዕጣ ፈንታ’ ለተባለ ጣዖት ቦታ ላዘጋጃችሁት፣ ‘ዕድል’ ለተባለም ጣዖት ድብልቅ የወይን ጠጅ በዋንጫ ለሞላችሁት፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኔን እግዚአብሔርን ትታችሁ የተቀደሰ ተራራዬን በመርሳት ‘መልካም አጋጣሚ’ ለተባለ ጣዖትም ማእድ ታዘጋጃላችሁ፤ ‘ዕድል ፈንታ’ ለተባለ ጣዖትም ዋንጫችሁን በተደባለቀ የወይን ጠጅ ትሞላላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንስኻትኩም ኣቱም ንኣይ ንእግዚኣብሄር እትሓድጉ፥ ንፅዮን ቅዱስ እምባይ ረሲዕኹም፥ ‘ፅቡቕ ኣጋጣሚ’ ንዝተብሃለ ጣዖት ማእዲ እተቕርቡ፤ ‘ፅቡቕ ዕድል’ ንዝተብሃለ ጣዖት ድማ ወይኒ እትመልኡሉ ግና፥
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻትኩም ግና ንእግዚኣብሄር እትሐድጉ፡ ንቅዱስ ከረነይ እትርስዑ፡ ንጋድ መኣዲ እትሰርዑሉ፡ ንሜኒ ኸኣ ወይኒ እተስልፍዎ፡