Isaiah 64:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ግና፡ እግዚኣብሄር፡ ንስኻ ኣቦና ኢኻ። ንሕና ጭቃ ኢና፡ ንስኻ ድማ ሰራሕ ሸኽላና፤ ኩላትና ድማ ስራሕ ኢድካ ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁን ግን፥ ጌታ ሆይ፥ አንተ አባታችን ነህ፤ እኛ ጭቃ ነን፤ አንተም ሠሪያችን ነህ፤ እኛም ሁላችን የእጅህ ሥራ ነን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁን ግን፥ አቤቱ፥ አንተ አባታችን ነህ፤ እኛ ጭቃ ነን አንተም ሠሪያችን ነህ፥ እኛም ሁላችን የእጅህ ሥራ ነን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁን ግን፥ አቤቱ ጌታ፥ አንተ አባታችን ነህ፤ እኛ ጭቃ ነን፤ አንተም ሠሪያችን ነህ፥ እኛም ሁላችን የእጅህ ሥራ ነን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ፥ አቤት መና ጎዳዉ፥ ኔን ኑ አዉዋ፤ ኑን ኡርቃ፤ ኔን ኡርቃ መዳዋ፤ ኑን ኡባይካ ነ ኩሽያን መቴዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne, abeet Med'inaa Godaw, neeni nu aawuwaa; nuuni urk'k'a; neeni urk'k'aa med'd'eeddawaa; nuuni ubbaykka ne kushiyan med'etteeddo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gidikkoka abeet GODAWU, neni nuus aawa; nuni urqqata; neni nuna medhdhidayssa; nuni ubbayka ne kushen medhettidayta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዲኮካ ኣቤት ጎዳዉ፥ ኔኒ ኑስ ኣዋ፤ ኑኒ ኡርቃታ፤ ኔኒ ኑና ሜዳይሳ፤ ኑኒ ኡባይካ ኔ ኩሼን ሜቲዳይታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ አቤት ጎዳዉ፥ ኔኒ ኑ አዋ፤ ኑኒ ኡርቃ፤ ነ ኡርቃ መዳሳ፤ ኑኒ ኡባይ ነ ኩሸን መትዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, abeeti Godaw, neeni nu aawa; nuuni urqa; ne urqa medhadasa; nuuni ubbay ne kushen medhetida. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህም ሆኖ፣ እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ አባታችን ነህ፤ እኛ ሸክላዎች፣ አንተም ሸክላ ሠሪ ነህ፤ ሁላችንም የእጅህ ሥራ ነን፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሆኖም አምላክ ሆይ! አንተ አባታችን ነህ፤ እኛ ሸክላዎች ስንሆን አንተ ሠሪአችን ነህ፤ ሁላችንም የእጅህ ሥራ ነን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ግና፥ ኦ እግዚኣብሄር፥ ንስኻ ኣቦና ኢኻ፤ ንሕና መሬት ኢና፤ ንስኻ ድማ ሰራሒና ኢኻ፤ ኵልናውን ስራሕ ኢድካ ኢና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ግና፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ንስኻ ኣቦና ኢኻ፡ ንሕና መሬት ኢና፡ ንስኻ ድማ ሰራሒና ኢኻ፡ ኲልናውን ግብሪ ኢድካ ኢና። |