Isaiah 64:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሰሪ ኣበሳና ገጽካ ካባና ሓቢእካ ስለ ዘጥፋእካና፡ ስምካ ዚጽውዕ፡ ኪሕዘካ ዜተንስእ ሓደ እኳ የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስምህንም የሚጠራ፥ አንተንም የሚያስብ የለም፤ ፊትህንም ከእኛ መልሰሃል፤ ለኀጢአታችንም አሳልፈህ ሰጥተኸናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስምህንም የሚጠራ፥ አንተንም ሊይዝ የሚያስብ የለም፤ ፊትህንም ከእኛ ሰውረሃል፥ በኃጢአታችንም አጥፍተኸናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስምህንም የሚጠራ፥ አንተንም ሊይዝ የሚያስብ የለም፤ ፊትህንም ከእኛ ሰውረሃል፥ በኃጢአታችንም አጥፍተኸናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ ሱን ጼስያዌ፥ ዎይ ኔና ምንስ ኦይካናዉ ኮይያዌ ባዋ። አያዉ ጎፐ፥ ኔን ነ ዴሙዋ ኑፐ ገንደ ናጋራይ ይሳናዳን፤ ኑና ኑ ናጋራ ድራዉ፥ አጋዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne suntsaa s'eesiyaawe, woy neena minisi oykkanaw koyiyaawe baawa. Ayaw gooppe, neeni ne deemuwaa nuuppe gentsaade nagaray d'ayssanaadan; nuuna nu nagaraa diraw, aggaada. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oonikka woosan ne sunth xeygenna; nena oykkana paaccizaykka deenna; neni ne ayfeso nuuppe genththadasa; nu nagaray nuna dhayssana mala aggadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦኒካ ዎሳን ኔ ሱን ጼይጌና፤ ኔና ኦይካና ፓጪዛይካ ዴና፤ ኔኒ ኔ ኣይፌሶ ኑፔ ጌንዳሳ፤ ኑ ናጋራይ ኑና ይሳና ማላ ኣጋዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ነ ስን ኑፐ ገንዳሳ፤ ኑ ናጋራይ ኑና ይሳና መላ አጋዳሳ። ነ ሱን ፄገይ ዴና፤ ነና ምንድ ኦይካናዉ ኮየይ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni ne sinthaa nuupe genthadasa; nu nagaray nuna dhaysana mela aggadasa. Ne sunthaa xeegey deenna; nena minthidi oykanaw koyey baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ማንም በጸሎት ስምህን አይጠራም፤ አንተንም ለመያዝ የሚሞክር የለም፤ ፊትህን ከእኛ ሰውረሃል፤ ስለ ኀጢአታችንም ትተኸናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በኃጢአታችን ምክንያት ፊትህን ስላዞርክብንና ለበደላችንም ተገዢዎች እንድንሆን ስለ ተውከን ስምህን የሚጠራና አንተን ለማግኘት የሚጥር ማንም የለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ገፅካ ኸዊልካልና፥ ብሰንኪ ሓጢኣትና ኸዓ ደርቢኻና ኢኻ እሞ፥ ስምካ ዝፅውዕን፥ ንኣኻ ኽሕዝ ዝትስእን፥ ሓደ እኳ የለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ገጽካ ኸዊልካልና፡ ብሰሪ ኣበሳና ኸኣ ደርቢኻና ኢኻ እሞ፡ ስምካ ዚጽውዕን ንኣኻ ኺሕዝ ኢሉ ዚትንስእን ሓደ እኳ የልቦን። |