Isaiah 64:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵላትና ግና ከም ርኹስ ነገር፡ ኵሉ ጽድቅና ድማ ከም ርኹስ ጨርቂ ኢና። ኩላትና ድማ ከም ቆጽሊ ንሃስስ፤ ኣበሳና ድማ ከም ንፋስ ወሲዱና እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሁላ​ችን እንደ ርኩስ ሰው ሆነ​ናል፤ ጽድ​ቃ​ች​ንም ሁሉ እንደ መር​ገም ጨርቅ ነው፤ በኀ​ጢ​አ​ታ​ችን ምክ​ን​ያት እንደ ቅጠል ረግ​ፈ​ናል፤ እን​ዲ​ሁም ነፋስ ጠራ​ርጎ ወስ​ዶ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሁላችን እንደ ርኩስ ሰው ሆነናል፥ ጽድቃችንም ሁሉ እንደ መርገም ጨርቅ ነው፤ ሁላችንም እንደ ቅጠል ረግፈናል፥ በደላችንም እንደ ነፋስ ወስዶናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሁላችን እንደ ርኩስ ሰው ሆነናል፥ ጽድቃችንም ሁሉ እንደ መርገም ጨርቅ ነው፤ ሁላችንም እንደ ቅጠል ረግፈናል፥ በደላችንም እንደ ነፋስ ወስዶናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኑን ኡባይካ ቱና አሳ ግዴዶ፤ ኑ ጽሎተ ኦሶ ኡባይካ ቅታ ጩርቃ ማላ። ኑን ኡባይካ ቦንጭያዳን ሹሌዶ፤ ኑ ናጋራይ ኑና ጫርኩዋዳን፥ ፕቲደ አፌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nuuni ubbaykka tuna asaa gideeddo; nu s'illotetsaa ooso ubbaykka k'ita c'urk'k'a mala. Nuuni ubbaykka bonc'c'iyaadan shulleeddo; nu nagaray nuuna c'arkkuwaadan, pittiide afeeda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nuni ubbayka tuna asa mala gididos; nu xilloteththa ooso ubbay tunida carqqa mala. Nuni ubbayka boncco mala qokkidos; nu nagaray nuna carko mala pitti efides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኑኒ ኡባይካ ቱና ኣሳ ማላ ጊዲዶስ፤ ኑ ጺሎቴ ኦሶ ኡባይ ቱኒዳ ጫርቃ ማላ። ኑኒ ኡባይካ ቦንጮ ማላ ቆኪዶስ፤ ኑ ናጋራይ ኑና ጫርኮ ማላ ፒቲ ኤፊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑኒ ኡባይ ቱና አስ ግድዳ፤ ኑ ፅሎተ ኦሶ ኡባይ ቱና ጩርቃ መላ። ኑ ኡባይ ቦንጮዳ ቆለትዳ፤ ኑ ናጋራይ ኑና ጫርኮዳ ፕትድ ኤፍስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nuuni ubbay tuna asi gidida; nu xillotetha ooso ubbay tuna curqa mela. Nu ubbay boncoda qoletida; nu nagaray nuna carkoda pitidi efis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሁላችን እንደ ረከሰ ሰው ሆነናል፤ የጽድቅ ሥራችን እንደ መርገም ጨርቅ ነው፤ ሁላችን እንደ ቅጠል ረግፈናል፤ ኀጢአታችንም እንደ ነፋስ ጠራርጎናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኛ ሁላችን በኃጢአት ረክሰናል፤ ጽድቃችንም እንደ አደፍ ጨርቅ ሆኖአል፤ ከኃጢአታችን ብዛት የተነሣ ደርቀው በነፋስ እንደሚረግፉ ቅጠሎች ሆነናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵላትና ኸም ዝረኸሰ ሰብ ኰንና፤ ፅድቅናውን ከም ናይ መርገም ጨርቂ እዩ፤ ኵላትና ኸም ቈፅሊ ረገፍና፤ በደልናውን፥ ከም ንፋስ ፀራሪጉ ይወስደና ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኲላትና ኸም ሓደ ርኹስ ኰንና፡ ብዘሎ ጽድቅና ኸኣ ከም ጽዩቕ ክዳን እዩ፡ ኲላትና ኸም ቈጽሊ ቐምሰልና፡ ኣበሳና ድማ ከም ንፋስ ይብቊጸና ኣሎ።