Isaiah 64:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵላትና ግና ከም ርኹስ ነገር፡ ኵሉ ጽድቅና ድማ ከም ርኹስ ጨርቂ ኢና። ኩላትና ድማ ከም ቆጽሊ ንሃስስ፤ ኣበሳና ድማ ከም ንፋስ ወሲዱና እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሁላችን እንደ ርኩስ ሰው ሆነናል፤ ጽድቃችንም ሁሉ እንደ መርገም ጨርቅ ነው፤ በኀጢአታችን ምክንያት እንደ ቅጠል ረግፈናል፤ እንዲሁም ነፋስ ጠራርጎ ወስዶናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁላችን እንደ ርኩስ ሰው ሆነናል፥ ጽድቃችንም ሁሉ እንደ መርገም ጨርቅ ነው፤ ሁላችንም እንደ ቅጠል ረግፈናል፥ በደላችንም እንደ ነፋስ ወስዶናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሁላችን እንደ ርኩስ ሰው ሆነናል፥ ጽድቃችንም ሁሉ እንደ መርገም ጨርቅ ነው፤ ሁላችንም እንደ ቅጠል ረግፈናል፥ በደላችንም እንደ ነፋስ ወስዶናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑን ኡባይካ ቱና አሳ ግዴዶ፤ ኑ ጽሎተ ኦሶ ኡባይካ ቅታ ጩርቃ ማላ። ኑን ኡባይካ ቦንጭያዳን ሹሌዶ፤ ኑ ናጋራይ ኑና ጫርኩዋዳን፥ ፕቲደ አፌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nuuni ubbaykka tuna asaa gideeddo; nu s'illotetsaa ooso ubbaykka k'ita c'urk'k'a mala. Nuuni ubbaykka bonc'c'iyaadan shulleeddo; nu nagaray nuuna c'arkkuwaadan, pittiide afeeda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nuni ubbayka tuna asa mala gididos; nu xilloteththa ooso ubbay tunida carqqa mala. Nuni ubbayka boncco mala qokkidos; nu nagaray nuna carko mala pitti efides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኑኒ ኡባይካ ቱና ኣሳ ማላ ጊዲዶስ፤ ኑ ጺሎቴ ኦሶ ኡባይ ቱኒዳ ጫርቃ ማላ። ኑኒ ኡባይካ ቦንጮ ማላ ቆኪዶስ፤ ኑ ናጋራይ ኑና ጫርኮ ማላ ፒቲ ኤፊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑኒ ኡባይ ቱና አስ ግድዳ፤ ኑ ፅሎተ ኦሶ ኡባይ ቱና ጩርቃ መላ። ኑ ኡባይ ቦንጮዳ ቆለትዳ፤ ኑ ናጋራይ ኑና ጫርኮዳ ፕትድ ኤፍስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nuuni ubbay tuna asi gidida; nu xillotetha ooso ubbay tuna curqa mela. Nu ubbay boncoda qoletida; nu nagaray nuna carkoda pitidi efis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁላችን እንደ ረከሰ ሰው ሆነናል፤ የጽድቅ ሥራችን እንደ መርገም ጨርቅ ነው፤ ሁላችን እንደ ቅጠል ረግፈናል፤ ኀጢአታችንም እንደ ነፋስ ጠራርጎናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኛ ሁላችን በኃጢአት ረክሰናል፤ ጽድቃችንም እንደ አደፍ ጨርቅ ሆኖአል፤ ከኃጢአታችን ብዛት የተነሣ ደርቀው በነፋስ እንደሚረግፉ ቅጠሎች ሆነናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵላትና ኸም ዝረኸሰ ሰብ ኰንና፤ ፅድቅናውን ከም ናይ መርገም ጨርቂ እዩ፤ ኵላትና ኸም ቈፅሊ ረገፍና፤ በደልናውን፥ ከም ንፋስ ፀራሪጉ ይወስደና ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲላትና ኸም ሓደ ርኹስ ኰንና፡ ብዘሎ ጽድቅና ኸኣ ከም ጽዩቕ ክዳን እዩ፡ ኲላትና ኸም ቈጽሊ ቐምሰልና፡ ኣበሳና ድማ ከም ንፋስ ይብቊጸና ኣሎ። |