Isaiah 64:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ መጀመርታ ዓለም ኣትሒዙ ሰብ ነቲ ዝጽበዮ ዘዳለዎ ካባኻ ገዲፍካ፡ ሰብ ብእዝኒ ኣይተረድኦን ብዓይኒ እውን ኣይረኣዮን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከጥንት ጀምሮ ይቅርታህን ለሚጠባበቁ ምሕረትን ከምታደርግላቸው ከአንተ በቀር ሌላ አምላክ አላየንም፤ አልሰማንምም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰዎች ከጥንት ጀምሮ ለሚጠብቁህ ከምትሠራላቸው ከአንተ በቀር ሌላ አምላክን አልሰሙም በጆሮአቸውም አልተቀበሉም ዓይንም አላየችም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰዎች ከጥንት ጀምሮ ማንም አልሰሙም፥ የትኛውም ጆሮ አልተቀበለውም፥ ለሚጠብቁህ ከምትሠራላችው ከአንተ አምላካችን በቀር ሌላ ማንም አላየውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በንፐ ዶሚደ፥ ኔናን አማነቲደ፥ ናግያዋንቶ ማላልስያባ ኦዳ ኔፐ አትና፥ ሀራ ጾሳ አሳ ሀይይ ስስቤና፤ አሳ አይፊካ በእቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Benippe doommiide, neenan ammanettiide, naagiyaawanttoo maalalissiyaabaa ootseedda neeppe attina, hara S'oossaa asaa haytsay sisibeenna; asaa ayifiikka be'ibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Beniisofe doommidi hidota ooththi naagizaytas gakkiza malaata ooththiday neeppe attiin hara Xoos be7ida ayfeynne siyida hayththi mulekka deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤኒሶፌ ዶሚዲ ሂዶታ ኦ ናጊዛይታስ ጋኪዛ ማላታ ኦዳይ ኔፔ ኣቲን ሃራ ጾስ ቤኢዳ ኣይፌይኔ ሲዪዳ ሃይ ሙሌካ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | በንፐ ዶምድ፥ ነና አማነትድ፥ ናገይሳታስ ማላታታ ኦዳይ ኔፐ አትሽን፥ ሀራ ፆሲ፥ አሳ ሀይ ስእቤና፤ አሳ አይፈይ በእቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Benipe doomidi, nena ammanetidi, naageysatas malaatata oothiday neepe attishin, hara Xoossi asa haythi si7ibeenna; asa ayfey be7ibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከጥንት ጀምሮ፣ በተስፋ ለሚጠባበቁት የሚደርስላቸው፣ እንደ አንተ ያለውን አምላክ ያየ ዐይን፣ ያደመጠ ጆሮ ፈጽሞ አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከጥንት ጀምሮ ተስፋቸውን በእርሱ አድርገው ለሚተማመኑበት ወገኖች እነዚያን ሁሉ ድንቅ ነገሮች ያደረገ አምላክ ከአንተ በቀር አልተሰማም፤ አልታየም፤ የተረዳም የለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ዝፅበይዎ ኸምቲ ንስኻ ዝገበርካሎም ዝገብር፥ ካልእ ኣምላኽ ካብ ጥንቲ ኣይተሰምዐን፤ ኣብ እዝኒ ኣይተነግረን፥ ብዓይኒውን ኣይተርኣየን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ዚጽበይዎ ኸምቲ ንስኻ ዝገበርካሎም ዚገብር ካልእ ኣምላኽ ካብ ጥንቲ ኣይተሰምዔን፡ ኣብ እዝኒ ኣይተዘነየን፡ ዓይኒውን ከቶ ኣይረኣየቶን። |