Isaiah 64:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቦታትና ዘመስገኑኻ ቅድስትን ጽብቕትን ቤትና ብሓዊ ተቓጺላ፡ ኩሉ ፍቑራትና ድማ ተደምሲሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባቶቻችን ያከበሩት ክብራችን ቤተ መቅደስህ በእሳት ተቃጥሎአል፤ ያማረውም ስፍራችን ፈርሶአል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባቶቻችን አንተን ያመሰገኑበት የተቀደሰና የተዋበ ቤታችን በእሳት ተቃጥሎአል፥ ያማረውም ስፍራችን ሁሉ ፈርሶአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አባቶቻችን አንተን ያመሰገኑበት የተቀደሰና የተዋበ ቤታችን በእሳት ተቃጥሎአል፤ ያማረውም ስፍራችን ሁሉ ፈራርሷል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑ አዎቱ ኔና ጋላቴዳ ጌሻነ ሎኦ ግዴዳ ኑ ጌሻ ጎሊ ታማን ጹገቴዳ፤ ቃይ ኑ ሎኦ ሳአቱ ኡባይካ ባዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nu aawotuu neena galateedda geeshshanne lo"o gideedda nu Geeshsha Gollii taman s'uugetteedda; k'ay nu lo"o sa'atuu ubbaykka bayeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nu aawati kase nena izan galatiza Xoossa Keeththay taman xuugettides; kase lo7osoti ubbatikka dhayda. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኑ ኣዋቲ ካሴ ኔና ኢዛን ጋላቲዛ ጾሳ ኬይ ታማን ጹጌቲዴስ፤ ካሴ ሎኦሶቲ ኡባቲካ ይዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑ አዋት እያን ነና ጋላትዳ ጌሽነ ሎኦ ግድዳ ኑ ፆሳ ኬይ ታማን ፁገትስ፤ ኑ ሎኦ በሳ ኡባይ ላለትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nu aawati iyan nena galatida geeshshinne lo77o gidida nu xoossa keethay taman xuugetis; nu lo77o bessa ubbay laaletis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አባቶቻችን አንተን ያመሰገኑበት የተቀደሰውና የተከበረው ቤተ መቅደሳችን፣ በእሳት ተቃጥሏል፤ ያማሩ ቦታዎቻችንም ሁሉ እንዳልነበር ሆነዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቀድሞ አባቶቻችን አንተን ሲያመሰግኑበት የነበረ፥ ቅዱስና ውብ የሆነው ቤተ መቅደስህ በእሳት ጋይቶአል፤ የሚያስደስቱ ነገሮች ሁሉ ፈራርሰዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ኣቦታትና ንኣኻ ዘመስግኑላ ዝነበሩ፥ ቅድስትን ክብርትን ቤትና፥ ብሓዊ ነደደት፤ ኵሉ እቲ ኽቡር ጥሪትናውን በረሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ኣቦታትና ንኣኻ ዘመስገኑላ ቅድስትን ክብርትን ቤትና ብሓዊ ነደደት፡ እቲ ኽቡር ጥሪትናውን ብዘሎ በረሰ። |