Isaiah 63:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምሕረት እግዚኣብሄርን ውዳሴ እግዚኣብሄርን ብመሰረት እቲ እግዚኣብሄር ዘርኣየና ዅሉ፡ ነቲ ንቤት እስራኤል ከም ምሕረቱን ከም ምሕረቱን ዘርኣዮም ዓቢ ሰናይ ሰናይን ክጠቅስ እደሊ ኣለኹ ብዙሕ ሕያውነቱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በስ​ጦ​ታው ሁሉ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቸር​ነ​ትና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ምስ​ጋና ዐሰ​ብሁ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለእ​ስ​ራ​ኤል ወገ​ኖች እው​ነ​ተኛ ፈራጅ ነው፤ እንደ ቸር​ነ​ቱና እንደ ጽድቁ ብዛ​ትም ይቅ​ር​ታ​ውን ያመ​ጣ​ል​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንደ ሰጠን ሁሉ፥ የእግዚአብሔርን ቸርነትና የእግዚአብሔርን ምስጋና፥ እንደ ምሕረቱና እንደ ቸርነቱም ብዛት ለእስራኤል ቤት የሰጠውን ትልቅ በጎነት አሳስባለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ስላደረገልን ሁሉ፥ የጌታን ቸርነትና የጌታን ምስጋና፥ እንደ ምሕረቱና እንደ ቸርነቱም ብዛት ለእስራኤል ቤት የሰጠውን የተትረፈረፈ ጽኑ ፍቅር እናገራለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ኑዉ ኦዳ ኦሱዋ ኡባ ድራዉ፥ መና ጎዳ አገና ሲቁዋነ አ ጋላታ ታን ኦዳና፤ ኤ፥ ባረ ማሮታንነ ባረ ኬካተ ዳሩዋን እስራኤልያ አሳዉ እ እሜዳ ጮራ ሎኦባ ታን ኦዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday nuw ootseedda oosuwaa ubbaa diraw, Med'inaa Godaa aggena siik'uwaanne Aa galataa taani odana; ee, bare maarotaaninne bare keekatetsaa daruwaan Israa'eeliyaa asaw I immeedda c'ora lo"obaa taani odana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA kiyateththi, GODAY nuus ooththida ooso ubbaa gishshas, izi galatettiza oosoza gishshas, iza siiqozanne iza kiyateththa keena, Isra7eele keeththas izi ooththidayssa, ee izi ooththida lo7o oosota gishshas ta yootana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኪያቴ፥ ጎዳይ ኑስ ኦዳ ኦሶ ኡባ ጊሻስ፥ ኢዚ ጋላቴቲዛ ኦሶዛ ጊሻስ፥ ኢዛ ሲቆዛኔ ኢዛ ኪያቴ ኬና፥ ኢስራኤሌ ኬስ ኢዚ ኦዳይሳ፥ ኤ ኢዚ ኦዳ ሎኦ ኦሶታ ጊሻስ ታ ዮታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ኑስ ኦዳ ኦሶ ኡባ፥ ጎዳይ ባ ማሮተንነ ባ ቃያን እስራኤለ አሳስ ኦዳ ሎኦ ኦሶ ኡባነ እያ ሱንይ ጋላተታና መላ በስዳ ኬሀተ ኡባ ታኒ ኦዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday nuus oothida ooso ubbaa, Goday ba maarotethaaninne ba qadhiyan Isra7eele asaas oothida lo77o ooso ubbaanne iya sunthay galatetana mela bessida keehatetha ubbaa taani odana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔርን ቸርነት፣ እግዚአብሔር ስላደረገልን ሁሉ፣ ስለሚመሰገንበት ሥራው፣ እንደ ፍቅሩና እንደ ቸርነቱ መጠን፣ ለእስራኤል ቤት ያደረገውን፣ አዎን፣ ስላደረገው መልካም ነገር እናገራለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለእኛ ስላደረጋቸው ድርጊቶች ሁሉ፥ ለእስራኤል ሕዝብ እንደ መሐሪነቱ ስላሳየው ከፍተኛ በጎ አመለካከት፥ ስለ ተትረፈረፈውም ዘለዓለማዊ ፍቅሩ የእግዚአብሔርን ቸርነት ምስጉን ድርጊቶቹን እዘረዝራለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝገበረልና ዅሉ ሰናይ ግብርን፥ ከምቲ ንቤት እስራኤል ዝገበረላ ዓብዪ ግብርን ከም መጠን ምሕረቱን ዕቤት ለውሃቱን እናዘከርኩ፥ ሰናይ ግብሪ እግዚኣብሄርን ውዳሴኡን ክነግር እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝገበረለና ዂሉ ሰናይ ግብርን፡ ከምቲ ንቤት እስራኤል ዝገበረላ ዓብዪ ግብርን ከም መጠን ምሕረቱን ዕቤት ለውሃቱን እናዘከርኩ፡ ሰናይ ግብሪ እግዚኣብሄርን ውዳሴኡን ክነግር እየ።