Isaiah 63:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምሕረት እግዚኣብሄርን ውዳሴ እግዚኣብሄርን ብመሰረት እቲ እግዚኣብሄር ዘርኣየና ዅሉ፡ ነቲ ንቤት እስራኤል ከም ምሕረቱን ከም ምሕረቱን ዘርኣዮም ዓቢ ሰናይ ሰናይን ክጠቅስ እደሊ ኣለኹ ብዙሕ ሕያውነቱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በስጦታው ሁሉ የእግዚአብሔርን ቸርነትና የእግዚአብሔርን ምስጋና ዐሰብሁ፤ እግዚአብሔር ለእስራኤል ወገኖች እውነተኛ ፈራጅ ነው፤ እንደ ቸርነቱና እንደ ጽድቁ ብዛትም ይቅርታውን ያመጣልናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንደ ሰጠን ሁሉ፥ የእግዚአብሔርን ቸርነትና የእግዚአብሔርን ምስጋና፥ እንደ ምሕረቱና እንደ ቸርነቱም ብዛት ለእስራኤል ቤት የሰጠውን ትልቅ በጎነት አሳስባለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ስላደረገልን ሁሉ፥ የጌታን ቸርነትና የጌታን ምስጋና፥ እንደ ምሕረቱና እንደ ቸርነቱም ብዛት ለእስራኤል ቤት የሰጠውን የተትረፈረፈ ጽኑ ፍቅር እናገራለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ኑዉ ኦዳ ኦሱዋ ኡባ ድራዉ፥ መና ጎዳ አገና ሲቁዋነ አ ጋላታ ታን ኦዳና፤ ኤ፥ ባረ ማሮታንነ ባረ ኬካተ ዳሩዋን እስራኤልያ አሳዉ እ እሜዳ ጮራ ሎኦባ ታን ኦዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday nuw ootseedda oosuwaa ubbaa diraw, Med'inaa Godaa aggena siik'uwaanne Aa galataa taani odana; ee, bare maarotaaninne bare keekatetsaa daruwaan Israa'eeliyaa asaw I immeedda c'ora lo"obaa taani odana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA kiyateththi, GODAY nuus ooththida ooso ubbaa gishshas, izi galatettiza oosoza gishshas, iza siiqozanne iza kiyateththa keena, Isra7eele keeththas izi ooththidayssa, ee izi ooththida lo7o oosota gishshas ta yootana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኪያቴ፥ ጎዳይ ኑስ ኦዳ ኦሶ ኡባ ጊሻስ፥ ኢዚ ጋላቴቲዛ ኦሶዛ ጊሻስ፥ ኢዛ ሲቆዛኔ ኢዛ ኪያቴ ኬና፥ ኢስራኤሌ ኬስ ኢዚ ኦዳይሳ፥ ኤ ኢዚ ኦዳ ሎኦ ኦሶታ ጊሻስ ታ ዮታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ኑስ ኦዳ ኦሶ ኡባ፥ ጎዳይ ባ ማሮተንነ ባ ቃያን እስራኤለ አሳስ ኦዳ ሎኦ ኦሶ ኡባነ እያ ሱንይ ጋላተታና መላ በስዳ ኬሀተ ኡባ ታኒ ኦዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday nuus oothida ooso ubbaa, Goday ba maarotethaaninne ba qadhiyan Isra7eele asaas oothida lo77o ooso ubbaanne iya sunthay galatetana mela bessida keehatetha ubbaa taani odana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔርን ቸርነት፣ እግዚአብሔር ስላደረገልን ሁሉ፣ ስለሚመሰገንበት ሥራው፣ እንደ ፍቅሩና እንደ ቸርነቱ መጠን፣ ለእስራኤል ቤት ያደረገውን፣ አዎን፣ ስላደረገው መልካም ነገር እናገራለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለእኛ ስላደረጋቸው ድርጊቶች ሁሉ፥ ለእስራኤል ሕዝብ እንደ መሐሪነቱ ስላሳየው ከፍተኛ በጎ አመለካከት፥ ስለ ተትረፈረፈውም ዘለዓለማዊ ፍቅሩ የእግዚአብሔርን ቸርነት ምስጉን ድርጊቶቹን እዘረዝራለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝገበረልና ዅሉ ሰናይ ግብርን፥ ከምቲ ንቤት እስራኤል ዝገበረላ ዓብዪ ግብርን ከም መጠን ምሕረቱን ዕቤት ለውሃቱን እናዘከርኩ፥ ሰናይ ግብሪ እግዚኣብሄርን ውዳሴኡን ክነግር እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝገበረለና ዂሉ ሰናይ ግብርን፡ ከምቲ ንቤት እስራኤል ዝገበረላ ዓብዪ ግብርን ከም መጠን ምሕረቱን ዕቤት ለውሃቱን እናዘከርኩ፡ ሰናይ ግብሪ እግዚኣብሄርን ውዳሴኡን ክነግር እየ። |