Isaiah 63:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዎ እግዚኣብሄር፡ ስለምንታይ ካብ መገድታትካ ኸም ዚስሕት ጌርካና፡ ካብ ፍርሃትካ ድማ ልብና ኣትሪርካና፧ ምእንቲ ባሮትካ፡ ነገድ ርስትኻ፡ ተመለስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤቱ፥ ከመንገድህ ለምን አሳትኸን? እንዳንፈራህም ልባችንን ለምን አጸናህብን? ስለ ባሪያዎችህ ስለ ርስትህ ነገዶች ተመለስ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤቱ፥ ከመንገድህ ለምን አሳትኸን? እንዳንፈራህም ልባችንን ለምን አጸናህብን? ስለ ባሪያዎችህ ስለ ርስትህ ነገዶች ተመለስ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አቤቱ ጌታ፥ ከመንገድህ ለምን አሳትኸን? እንዳንፈራህም ልባችንን ለምን አጸናህብን? ስለ አገልጋዮችህ ስትል ስለ ርስትህ ነገዶች ተመለስ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አቤት መና ጎዳዉ፥ ኑን ነ ኦግያፐ ባያናዳን፥ አያዉ ኦዲ? ቃይ ኑን ነዉ ያየናዳን፥ ኑ ዎዛና አያዉ ሌፋያዴ? ጾሳዉ፥ ነ ቆማቱ ድራዉ፥ ነ ቢታ ላቴዳ ዛራቱዋ ድራዉ፥ ኑኮ ስማ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeet Med'inaa Godaw, nuuni ne ogiyaappe bayanaadan, ayaw ootsaaddii? K'ay nuuni new yayyenaadan, nu wozanaa ayaw d'uleefayaadee? S'oossaw, ne k'oomatuu diraw, ne biittaa laatteedda zaratuwaa diraw, nuukko simma. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abeet GODAWU, nuni ne ogeppe kezana mala, nu wozina tullisada nees yayyontta mala ays ooththay? Ne aylleta gishshas gaada, nees xinxxo gidida qommota gishshas gaada nuukko simma. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቤት ጎዳዉ፥ ኑኒ ኔ ኦጌፔ ኬዛና ማላ፥ ኑ ዎዚና ቱሊሳዳ ኔስ ያዮንታ ማላ ኣይስ ኦይ? ኔ ኣይሌታ ጊሻስ ጋዳ፥ ኔስ ጺንጾ ጊዲዳ ቆሞታ ጊሻስ ጋዳ ኑኮ ሲማ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አቤት ጎዳዉ፥ ኑኒ ነ ኦግያፐ ያናዳነ ነዉ ያዮናዳ ኑ ዎዛና አይስ ሙምሳዲ? ጎዳዉ፥ ነ አይለታ ግሾ፥ ነ ላታ ግድዳ ኮቻታ ግሾ፥ ኑኮ ስማ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeeti Godaw, nuuni ne ogiyape dhayanaadanne new yayyonnaada nu wozanaa ayis muumisadii? Godaw, ne aylleta gisho, ne laata gidida kochata gisho, nuuko simma. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ሆይ፤ ከመንገድህ እንድንወጣ፣ ልባችንን በማደንደን ለምን እንዳንፈራህ አደረግኸን? ስለ ባሮችህ ስትል፣ ስለ ርስትህ ነገዶች ስትል እባክህ ተመለስ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አምላክ ሆይ! ለምን መንገድህን እንድንስት አደረግኸን? እንዳንፈራህስ ለምን ልባችንን አደነደንክ? ለአገልጋዮችህ፥ የአንተ ስለ ሆኑት ነገዶች ስትል እባክህ ተመለስ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦ እግዚኣብሄር! ካብ መንገድኻ ኽነግልስ፥ ከይንፈርሐካ ኸዓ፥ ልብና ኽተርር ዝሓደግካና ስለ ምንታይ ኢኻ? ስለ ባሮትካ፥ ስለ ነገድ ርስትኻ ኢልካ ተመለስ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዎ እግዚኣብሄር፡ ካብ መገድኻ ክንዘብል፡ ከይንፈርሃካ ድማ ልብና ኺተርር ዝሐደግካና ስለምንታይ ኢኻ ስለ ባሮትካ፡ ስለ ነገድ ርስትኻ ኢልካ ተመለስ። |