Isaiah 63:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንስሳ ናብ ጐልጐል ከም ዚወርድ፡ መንፈስ እግዚኣብሄር ኣዕረፎ። በዚ ኸኣ ንህዝብኻ ንርእስኻ ክቡር ስም ክገብር መሪሕካዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ሸለቆ እንደሚወርዱ ከብቶች፥ እንዲሁ የእግዚአብሔር መንፈስ ወደ ዕረፍት አመጣቸው፤ እንዲሁም ለራስህ የከበረ ስምን ታደርግ ዘንድ ሕዝብህን መራህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ሸለቆ እንደሚወርዱ ከብቶች፥ እንዲሁ የእግዚአብሔር መንፈስ ወደ ዕረፍት አመጣቸው፤ እንዲሁም ለራስህ የከበረ ስም ታደርግ ዘንድ ሕዝብን መራህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ሸለቆ እንደሚወርዱ ከብቶች፥ እንዲሁ የጌታ መንፈስ ወደ ዕረፍት አመጣቸው፤ እንዲሁም ለራስህ የከበረ ስም ታደርግ ዘንድ ሕዝብን መራህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎምባ ዱገ ዎያ መህያዳን፥ መና ጎዳ አያናይ ኡንቱንታ ሸምፕሴዳ። ሄዋዳን ኔን ነ ሱን ቦንችሳናዉ ነ አሳ ካለዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wombbaa duge wod'd'iyaa mehiyaadan, Med'inaa Godaa Ayyaanay unttuntta shemppisseedda. Hewaadan neeni ne suntsaa bonchchissanaw ne asaa kaaletsaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Duge zulle wodhdhiza mehe wude mala, GODAA Ayanay isttas shemppo immides; izi deraa hessaththo kaaleththiday, ne sunththaa bonchchisanaassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዱጌ ዙሌ ዎዛ ሜሄ ዉዴ ማላ፥ ጎዳ ኣያናይ ኢስታስ ሼምፖ ኢሚዴስ፤ ኢዚ ዴራ ሄሳ ካሌዳይ፥ ኔ ሱን ቦንቺሳናሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዛንጋራ ዎያ መሄዳ፥ ጎዳ አያናይ ኤንታዉ ሸምፖ እሚስ። ነ ሱንይ ቦንቸታና መላ ሄሳዳ ኦዳ ነ አሳ ካለዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Zangaara wodhiya meheda, Godaa Ayyaanay entaw shempo immis. Ne sunthay bonchetana mela hessada oothada ne asaa kaalethadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ሸለቆ እንደሚወርድ የከብት መንጋ፣ በእግዚአብሔር መንፈስ ዕረፍት ተሰጣቸው። ሕዝብህን በዚህ ሁኔታ የመራሃቸው፣ ስምህን የከበረ ለማድረግ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም በሸለቆው ውስጥ እንደሚሄድ የከብት መንጋ የእግዚአብሔር መንፈስ ዕረፍትን ሰጣቸው። ስምህ ይከብር ዘንድ ሕዝብህን በዚህ ዐይነት መራሃቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ኸፍቲ ናብ ለሰ ወሪደን ዘዕርፋ፥ ከምኡ መንፈስ እግዚኣብሄር ናብ ዕረፍቲ ኣብፅሖም። ንርእስኻ ኽቡር ስም ምእንቲ ኽትገብር ንህዝብኻ ኸምኡ ጌርካ መራሕኻዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከብቲ ናብ ለሰ ኸም ዚወርዳ፡ ከምኡ መንፈስ እግዚብሄር ናብ ዕረፍቲ ኣብጽሖም፡ ንርእስኻ ኽቡር ስም ክትገብርሲ፡ ንህዝብኻ ኸምኡ ጌርካ መራሕካዮም። |