Isaiah 63:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ግና ዓለዉ ንመንፈስ ቅዱሱ ኣሳቐይዎ። ስለዚ ጸላኢኦም ኮይኑ ኣንጻሮም ተዋግአ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱ ግን ዐመፁበት፤ ቅዱስ መንፈሱንም አስመረሩ፤ ስለዚህ ተመልሶ ጠላት ሆናቸው፤ እርሱም ተዋጋቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱ ግን ዐመፁ ቅዱስ መንፈሱንም አስመረሩ፤ ስለዚህ ተመልሶ ጠላት ሆናቸው፥ እርሱም ተዋጋቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱ ግን ዐመፁ ቅዱስ መንፈሱንም አስመረሩ፤ ስለዚህ ጠላታቸው ሆነ፤ እርሱ ራሱ ተዋጋቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኡንቱንቱ ማካሌድኖ፤ አ ጌሻ አያናካ ካዮዬድኖ። ሄዋ ድራዉ፥ እ ስሚደ፥ ኡንቱንቶ ሞርከ ግዴዳ፤ ኡንቱንቱናካ ኦለቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin unttunttu makkaleeddino; Aa Geeshsha Ayaanaakka kayyoyeeddino. Hewaa diraw, I simmiide, unttunttoo morkke gideedda; unttunttunnakka oletteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti gidikko makkallida; iza Geeshsha Ayanaakka mishisida hessa gishshas izi simmidi isttas morkke gidides; istta olides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ጊዲኮ ማካሊዳ፤ ኢዛ ጌሻ ኣያናካ ሚሺሲዳ ሄሳ ጊሻስ ኢዚ ሲሚዲ ኢስታስ ሞርኬ ጊዲዴስ፤ ኢስታ ኦሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኤንቲ ማካልዶሶና፤ እያ ጌሻ አያና አዛንዶሶና። ሄሳ ግሾ፥ እ ስሚድ፥ ኤንታዉ ሞርከ ግድስ፤ ኤንታ ኦልስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin enti makallidosona; iya Geeshsha Ayyaana azzanthidosona. Hessa gisho, I simmidi, entaw morke gidis; enta olis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱ ግን ዐመፁ፤ ቅዱስ መንፈሱንም አሳዘኑ፤ ስለዚህ ተመልሶ ጠላት ሆናቸው፤ እርሱ ራሱ ተዋጋቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሆኖም እነርሱ የእርሱን ቅዱስ መንፈስ አሳዘኑ፤ ስለዚህ እሱ በእነርሱ ላይ ተነሥቶ ቀጣቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ግና ኻብኡ ኸድዑ፤ ንቕዱስ መንፈሱውን ኣሕዘንዎ፤ ስለዙይ ፀላኢኦም ኮነ፤ ባዕሉውን ተዋግኦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ግና ዐለው፡ ንቅዱስ መንፈሱ ኸኣ ኣጒሀዩ፡ ስለዚ ጸላኢኦም ኰነ፡ ባዕሉውን ተዋግኦም። |