Isaiah 62:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ብየማነይቲ ኢዱን ብቕልጽም ሓይሉን፡ ብሓቂ፡ ደጊም ስርናይካ ንጸላእትኻ ምግቢ ኣይክህቦምን እየ፡ ኢሉ መሓለ። ደቂ ጓና ድማ ነቲ ዝደኸምካሉ ወይኒኻ ክሰትይዎ ኣይክእሉን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር፥ “ከእንግዲህ ወዲህ በእርግጥ ለጠላቶችሽ መብል ይሆን ዘንድ እህልሽን አልሰጥም፥ መጻተኞችም የደከምሽበትን ወይንሽን አይጠጡም፤” ብሎ በጌትነቱና በክንዱ ኀይል ምሎአል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር። ከእንግዲህ ወዲህ በእርግጥ ለጠላቶችሽ መብል ይሆን ዘንድ እህልሽን አልሰጥም፥ መጻተኞችም የደከምሽበትን ወይንሽን አይጠጡም፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ፦ ከእንግዲህ ወዲህ በእርግጥ ለጠላቶችሽ መብል ይሆን ዘንድ እህልሽን አልሰጥም፥ መጻተኞችም የደከምሽበትን ወይንሽን አይጠጡም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ባረ ኡሸቻ ኩሽያንነ ባረ ዎልቃማ ቀስያን ሀዋዳን ያጊደ ጫቄዳ፤ “ታን ላኤን ህንተ ካ ህንተ ሞርከቶ ቁማ ኦደ እምከ፤ ቃይ ህንተ ዳቡሬዳ ህንተ ዎይንያ ኤሳካ አላጋቱ ኡሽክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday bare ushechcha kushiyaaninne bare wolk'k'aama k'esiyaan hawaadan yaagiide c'aak'k'eedda; «Taani laa"entso hintte katsaa hintte morkketoo k'uma ootsaade immikke; k'ay hintte daabureedda hintte woyniyaa eessaakka allagatuu ushikkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY ba ushachcha kusheninne ba wolqqama qesen, «Hayssafe guye ta intte kath intte morkketas quma gidana mala immike; qasse intte daaburi kessida ooraththa ushshaa allagati uyettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ባ ኡሻቻ ኩሼኒኔ ባ ዎልቃማ ቄሴን፥ «ሃይሳፌ ጉዬ ታ ኢንቴ ካ ኢንቴ ሞርኬታስ ቁማ ጊዳና ማላ ኢሚኬ፤ ቃሴ ኢንቴ ዳቡሪ ኬሲዳ ኦራ ኡሻ ኣላጋቲ ኡዬቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ባ ኡሻቻ ኩሽያንነ ባ ዎልቃማ ቀስያን ሀይሳዳ ያግድ ጫቅስ፦ “ታኒ ናምአን ህንተ ካ ህንተ ሞርከት ማና መላ ኦከ። ህንተ ዳቡርዳ ህንተ ዎይነ ኡሻ አላጋት ኡዮኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday ba ushacha kushiyaninne ba wolqaama qesiyan haysada yaagidi caaqis: “Taani nam7antho hinte katha hinte morketi maana mela oothike. Hinte daaburida hinte woyne ushsha allagati uyokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር በቀኝ እጁ፣ በኀያል ክንዱም እንዲህ ሲል ምሏል፤ “ከእንግዲህ እህልሽን፣ ለጠላቶችሽ መብል እንዲሆን አልሰጥም፤ ከእንግዲህ የደከምሽበትን፣ አዲስ የወይን ጠጅ ባዕዳን አይጠጡትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በኃይሉና በሥልጣኑ እንዲህ ሲል ማለ፦ “ከእንግዲህ ወዲያ እህልሽን ጠላቶችሽ እንዲበሉት አላደርግም፤ የደከምሽበትን አዲስ የወይን ጠጅሽንም ባዕዳን እንዲጠጡት አላደርግም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ብየማናይ ኢዱን፥ ብሓያል ቅልፅሙን ከምዙይ ኢሉ መሓለ፦ “ድሕሪዙይ እኽልኺ ንፀላእትኺ፥ ምግቢ ክኾኖም ኣይህቦምን እየ፤ ነቲ ዝፀዓርክሉ ወይንኺውን፥ ጓኖት ኣይሰትይዎን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ብየማናይ ኢዱን ብሓያል ቅልጽሙን መሐለ፡ እቶም ዝኣከብዎ ኺበልዕዎ፡ ንእግዚኣብሄር ከኣ ኬመስግንዎ እዮም፡ እቶም ዘእተውዎ ድማ ኣብ ኣጸድ መቕደሰይ ኰይኖም ኪሰትይዎ እዮም እምበር፡ ብሓቂ፡ ድሕርዚ እኽልኺ ንጸላእትኺ ምግቢ ኪዀኖም ኢለ ኣይክህቦምን እየ፡ ነቲ ዝጸዐርክሉ ወይንኺ ኸኣ ጓኖት ኣይኪሰትይዎን እዮም። |