Isaiah 62:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ጐበዝ ድንግል ዚምርዖ፡ ደቅኹም እውን ከምኡ ይምርዓዉኹም። ከምቲ መርዓዊ ብመርዓት ዝሕጐስ፡ ከምኡ ድማ ኣምላኽካ ብኣኻ ኺሕጐስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጐል​ማ​ሳም ከድ​ን​ግ​ሊቱ ጋር እን​ደ​ሚ​ኖር፥ እን​ዲሁ ልጆ​ችሽ ከአ​ንቺ ጋር ይኖ​ራሉ፤ ሙሽ​ራም በሙ​ሽ​ራ​ዪቱ ደስ እን​ደ​ሚ​ለው፥ እን​ዲሁ አም​ላ​ክሽ በአ​ንቺ ደስ ይለ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጕልማሳም ድንግሊቱን እንደሚያገባ፥ እንዲሁ ልጆችሽ ያገቡሻል፤ ሙሽራም በሙሽራይቱ ደስ እንደሚለው፥ እንዲሁ አምላክሽ በአንቺ ደስ ይለዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጎልማሳም ድንግሊቱን እንደሚያገባ፥ እንዲሁ ልጆችሽ ያገቡሻል፤ ሙሽራም በሙሽራይቱ ደስ እንደሚለው፥ እንዲሁ አምላክሽ በአንቺ ደስ ይለዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎዳላይ ዎዶራቶ ማችያዋዳን፥ ነ ናናይ ኔና አካና፤ ማቻቶ ቡላችያዌ ቡላቼትያንን ናሸትያዋዳን፥ ሄዋዳንካ፥ ነ ጾሳይ ኔናን ናሸታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Wodallay wodoratto machchiyaawaadan, ne naanay neena akkana; machchato bullachchiyaawe bullachchettiyaanin nashettiyaawaadan, hewaadankka, ne s'oossay neenan nashettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Panththi geela7o ekkiza mala, ne nayti nena ekkana; mishirazi mishirayn ufayettiza mala, ne Xoossi nenan ufayettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፓን ጌላኦ ኤኪዛ ማላ፥ ኔ ናይቲ ኔና ኤካና፤ ሚሺራዚ ሚሺራይን ኡፋዬቲዛ ማላ፥ ኔ ጾሲ ኔናን ኡፋዬታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፓን ጌላኦ ኤከይሳዳ፥ ነ ናይት ነና ማቻና። ኤከይስ ገልያርን ኡፋይተይሳዳ፥ ነ ፆሳይ ነናን ኡፋይታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Panthi geela7o ekeysada, ne nayti nena machana. Ekeysi geliyarin ufayteysada, ne Xoossay nenan ufaytana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጕልማሳ ድንግሊቱን እንደሚያገባ፣ ልጆችሽ እንዲሁ ያገቡሻል፤ ሙሽራ በሙሽራዪቱ ደስ እንደሚለው፣ አምላክሽም በአንቺ ደስ ይለዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጐልማሳ ድንግሊቱን ሙሽራ አድርጎ እንደሚወስድ፥ የፈጠረሽ እግዚአብሔርም ለአንቺ እንደ ባል ይሆንልሻል፤ ወንዱም ሙሽራ በሴትዋ ሙሽራ ደስ እንደሚሰኝ፥ እግዚአብሔርም በአንቺ ደስ ይለዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ ጐበዝ ንድንግል ዝምርዖ፥ ከምኡ ደቅኺ ኽምርዐዉኺ እዮም፤ መርዓዊ ብመርዓቱ ኸም ዝሕጐስ፥ ከምኡ ኣምላኽኪውን ብኣኺ ኽሕጐስ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ ጐበዝ ንድንግል ዚምርዖ፡ ከምኡ ደቅኺ ኺምርዐውኺ እዮም እሞ፡ መርዓዊ ብመርዓቱ ኸም ዚሕጐስ፡ ከምኡ ኣምላኽኪ ብኣኺ ኺሕጐስ እዩ።