Isaiah 62:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ ጐበዝ ድንግል ዚምርዖ፡ ደቅኹም እውን ከምኡ ይምርዓዉኹም። ከምቲ መርዓዊ ብመርዓት ዝሕጐስ፡ ከምኡ ድማ ኣምላኽካ ብኣኻ ኺሕጐስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጐልማሳም ከድንግሊቱ ጋር እንደሚኖር፥ እንዲሁ ልጆችሽ ከአንቺ ጋር ይኖራሉ፤ ሙሽራም በሙሽራዪቱ ደስ እንደሚለው፥ እንዲሁ አምላክሽ በአንቺ ደስ ይለዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጕልማሳም ድንግሊቱን እንደሚያገባ፥ እንዲሁ ልጆችሽ ያገቡሻል፤ ሙሽራም በሙሽራይቱ ደስ እንደሚለው፥ እንዲሁ አምላክሽ በአንቺ ደስ ይለዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጎልማሳም ድንግሊቱን እንደሚያገባ፥ እንዲሁ ልጆችሽ ያገቡሻል፤ ሙሽራም በሙሽራይቱ ደስ እንደሚለው፥ እንዲሁ አምላክሽ በአንቺ ደስ ይለዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎዳላይ ዎዶራቶ ማችያዋዳን፥ ነ ናናይ ኔና አካና፤ ማቻቶ ቡላችያዌ ቡላቼትያንን ናሸትያዋዳን፥ ሄዋዳንካ፥ ነ ጾሳይ ኔናን ናሸታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wodallay wodoratto machchiyaawaadan, ne naanay neena akkana; machchato bullachchiyaawe bullachchettiyaanin nashettiyaawaadan, hewaadankka, ne s'oossay neenan nashettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Panththi geela7o ekkiza mala, ne nayti nena ekkana; mishirazi mishirayn ufayettiza mala, ne Xoossi nenan ufayettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፓን ጌላኦ ኤኪዛ ማላ፥ ኔ ናይቲ ኔና ኤካና፤ ሚሺራዚ ሚሺራይን ኡፋዬቲዛ ማላ፥ ኔ ጾሲ ኔናን ኡፋዬታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፓን ጌላኦ ኤከይሳዳ፥ ነ ናይት ነና ማቻና። ኤከይስ ገልያርን ኡፋይተይሳዳ፥ ነ ፆሳይ ነናን ኡፋይታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Panthi geela7o ekeysada, ne nayti nena machana. Ekeysi geliyarin ufayteysada, ne Xoossay nenan ufaytana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጕልማሳ ድንግሊቱን እንደሚያገባ፣ ልጆችሽ እንዲሁ ያገቡሻል፤ ሙሽራ በሙሽራዪቱ ደስ እንደሚለው፣ አምላክሽም በአንቺ ደስ ይለዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጐልማሳ ድንግሊቱን ሙሽራ አድርጎ እንደሚወስድ፥ የፈጠረሽ እግዚአብሔርም ለአንቺ እንደ ባል ይሆንልሻል፤ ወንዱም ሙሽራ በሴትዋ ሙሽራ ደስ እንደሚሰኝ፥ እግዚአብሔርም በአንቺ ደስ ይለዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ጐበዝ ንድንግል ዝምርዖ፥ ከምኡ ደቅኺ ኽምርዐዉኺ እዮም፤ መርዓዊ ብመርዓቱ ኸም ዝሕጐስ፥ ከምኡ ኣምላኽኪውን ብኣኺ ኽሕጐስ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ ጐበዝ ንድንግል ዚምርዖ፡ ከምኡ ደቅኺ ኺምርዐውኺ እዮም እሞ፡ መርዓዊ ብመርዓቱ ኸም ዚሕጐስ፡ ከምኡ ኣምላኽኪ ብኣኺ ኺሕጐስ እዩ። |