Isaiah 62:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደጊም ተሓዲግካ ኣይትብሃልን ኢኻ። ምድርኻ ደጊም ምድረበዳ ኣይክትበሃልን እያ፣ ንስኻትኩም ከኣ ሄፍዚባን ምድርኹምን በውላ ክትብሃሉ ኢኹም፤ እግዚኣብሄር ብኣኻትኩም ባህ ይብለኩም፣ ምድርኹምውን እሙን ክትከውን እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእንግዲህ ወዲህ፥ “የተተወች” አትባዪም፤ ምድርሽም ከእንግዲህ ወዲህ፥ “ውድማ” አትባልም፤ ነገር ግን እግዚአብሔር በአንቺ ደስ ብሎታልና፥ ምድርሽም ባል ታገባለችና አንቺ፥ “ደስታዬ የሚኖርባት” ትባያለሽ፤ ምድርሽም፥ “ባል ያገባች” ትባላለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእንግዲህ ወዲህ። የተተወች አትባዪም፤ ምድርሽም ከእንግዲህ ወዲህ። ውድማ አትባልም፤ ነገር ግን እግዚአብሔር በአንቺ ደስ ብሎታልና፥ ምድርሽም ባል ታገባለችና አንቺ። ደስታዬ የሚኖርባት ትባያለሽ ምድርሽም። ባል ያገባች ትባላለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእንግዲህ ወዲህ፦ የተተወች አትባዪም፤ ምድርሽም ከእንግዲህ ወዲህ፦ ውድማ አትባልም፤ ነገር ግን ጌታ ደስታዬ ባንቺ ነው ብሏታልና፥ ምድርሽም ባል ታገባለችና አንቺ፦ ደስታዬ የሚኖርባት ትባያለሽ ምድርሽም፦ ባል ያገባች ትባላለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋፐ ስንናዉ ኔን፥ “ዶገታ አቴዳኖ” ጌተታካ። ቃይ ነ ቢታታካ፥ “መላ አቴዳኖ” ጌተቱኩ። ሽን ኔን፥ “ታ ናሸቻይ እን ደእያኖ” ነ ቢታታካ፥ “አስና ገሌዳኖ” ጌተታና። አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ኔናን ናሸታና፤ ነ ቢታትዉካ እ አስና ማላ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaappe sintsanaw neeni, «Dogetta atteedaano» geetettakka. K'ay ne biittatakka, «Mela atteedaano» geetettukku. Shin neeni, «Ta nashechchay in de'iyaanno» ne biittatakka, «Asinaa geleeddaano» geetettana. Ayaw gooppe, Med'inaa Goday neenan nashettana; ne biittatiwukka I asinaa mala gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssafe guye neni, «Azinay yeggi aggidaaro» geetettaka. Qasse ne biittayakka, «Yegetta attidaaro» geetettuku. Gido attiin, «Ta ufayssi izinna» geetettana; ne biittayakka, «Azinay dizaaro» geetettana; GODAY nenan ufayettana; ne biittayakka azinara dizaaro gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሳፌ ጉዬ ኔኒ፥ «ኣዚናይ ዬጊ ኣጊዳሮ» ጌቴታካ። ቃሴ ኔ ቢታያካ፥ «ዬጌታ ኣቲዳሮ» ጌቴቱኩ። ጊዶ ኣቲን፥ «ታ ኡፋይሲ ኢዚና» ጌቴታና፤ ኔ ቢታያካ፥ «ኣዚናይ ዲዛሮ» ጌቴታና፤ ጎዳይ ኔናን ኡፋዬታና፤ ኔ ቢታያካ ኣዚናራ ዲዛሮ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ፥ “ዶገትዳሮ” ጌተታካ፤ ነ ቢትያ፥ “ን” ጌተቱኩ። ሽን ኔኒ፥ “ታ ኡፋይሳይ እን ደእያሮ”፥ ነ ቢትያ፥ “አዝና ገልዳሮ” ጌተታና። ጎዳይ ነናን ኡፋይታና፤ ነ ቢትያካ አዝን ደእያሮ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni, “Dogetidaaro” geetetaka; ne biittiya, “Dhonthu” geetetuku. Shin neeni, “Ta ufaysay in de7iyaro”, ne biittiya, “Azina gelidaaro” geetetana. Goday nenan ufaytana; ne biittiyaka azini de7iyaro gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእንግዲህ፣ “የተተወች” ብለው አይጠሩሽም፤ ምድርሽም፣ “የተፈታች” አትባልም፤ ነገር ግን፣ “ደስታዬ በእርሷ” ትባያለሽ፤ ምድርሽም፣ “ባለ ባል” ትባላለች፤ እግዚአብሔር በአንቺ ደስ ይለዋል፤ ምድርሽም ባለ ባል ትሆናለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእንግዲህ ወዲህ “የተተወች” ተብለሽ አትጠሪም፤ ምድርሽም “ባድማ” ተብላ አትጠራም። የምትጠሪበትም አዲስ ስም፥ “እግዚአብሔር በእርስዋ ደስ ይለዋል!” የሚል ይሆናል፤ ምድርሽም “ባለ ባል” ተብላ ትጠራለች፤ እግዚአብሔር በአንቺ ደስ ይለዋል፤ ምድርሽም ባል እንዳላት ሴት ትሆናለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪዙይ “ሕድግቲ” ኣይትበሃሊን ኢኺ፤ ምድርኺ ኸዓ ድሕሪ ደጊም፥ ዑና ኣይትብሃልን እያ። እግዚኣብሄር ብኣኺ ደስ ኢልዎ እዩሞ፥ ምድርኺውን ሰብኣይ ክተእቱ እያሞ፥ ንስኺ “ሓጐሰይ ዝነብረላ” ኽትበሃሊ ኢኺ፤ ምድርኺውን ሰብኣይ ዘእተወት ክትበሃል እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕርዚ ሕድግቲ ኣይክትበሀልን ኢኺ፡ ሃገርኪ ኸኣ ጸምጸም በረኻ ኣይክትበሀልን እያ። እግዚኣብሄር ባህ ኢሉልኪ፡ ሃገርኪ ድማ ሔምኣ ረኺባ እያ እሞ፡ ንስኽስ፡ ደስታይ ኣብኣ እዩ፡ ክትስመዪ ኢኺ፡ ሃገርኪውን ሔማ ኽትበሀል እያ። |