Isaiah 62:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ከኣ፡ ቅዱሳን ህዝቢ፡ ብእግዚኣብሄር እተበጀዉ፡ ኢሎም ኪጽውዕዎም እዮም። ንስኻትኩም ድማ፡ ተደለይቲ፡ ዘይተሓድገት ከተማ፡ ክትብሃሉ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር፥ “የተቤዣቸው፥ የተቀደሰ ሕዝብ” ብለው ይጠሩአቸዋል፤ አንቺም፥ “የተተወች ያይደለች የተወደደች ቅድስት ከተማ” ትባያለሽ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር። የተቤዣቸው፥ የተቀደሰ ሕዝብ ብለው ይጠሩአቸዋል፤ አንቺም። የተፈለገች ያልተተወችም ከተማ ትባያለሽ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ጌታ የተቤዣቸው፥ የተቀደሰ ሕዝብ” ብለው ይጠሩአቸዋል፤ አንቺም፥ “የተፈለገች፥ ያልተተወችም ከተማ” ትባያለሽ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ፥ “መና ጎዳይ ዎዜዳ ጌሻ አሳቱዋ” ጌተቲደ ጼሰታና፤ የሩሳላመካ፥ “ኮየቴዳኖ፥ አግ ባሽቤና ካታማቶ” ጌተታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte, «Med'inaa Goday Wozeedda Geeshsha Asatuwaa» geetettiide s'eesettana; Yerusaalamekka, «Koyetteeddaano, Aggi Bashibeena Katamato» geetettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti, «GODAY Wozzida Geeshsha dereta; nekka Yegetta Attonttaaro koyettiza Katamayo» geetettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ፥ «ጎዳይ ዎዚዳ ጌሻ ዴሬታ፤ ኔካ ዬጌታ ኣቶንታሮ ኮዬቲዛ ካታማዮ» ጌቴታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ፥ ‘ጎዳይ ዎዝዳ ጌሻ አሳታ’ ጌተትድ ፄገታና። የሩሳላመይ፥ ‘ኮየትያሮነ የገታ አታቦና ካታምዉ’ ” ጌተታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte, ‘Goday Wozida Geeshsha asata’ geetetidi xeegetana. Yerusalaamey, ‘Koyetiyaronne Yegeta Attaboona Katamiw’ ” geetetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም ቅዱስ ሕዝብ፣ እግዚአብሔር የተቤዣቸው ተብለው ይጠራሉ፤ አንቺም የምትፈለግ፣ ከእንግዲህም የማትተው ከተማ ትባያለሽ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡ “የተቀደሱና እግዚአብሔር የታደጋቸው ወገኖች” ተብለው ይጠራሉ፤ አንቺም ኢየሩሳሌም “የተፈለገችና ያልተተወች ከተማ” ተብለሽ ትጠሪአለሽ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ድማ “እግዚኣብሄር ዝተቤዘዎም ቅዱስ ህዝቢ” ተብሂሎም ክፅውዑ እዮም። ንስኺውን ተደላይትን ዘይትሕደግን ከተማ፥ ተብሂልኪ ኽትፅውዒ ኢኺ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ድማ፡ ቅዱስ ህዝቢ፡ እግዚኣብሄር እተበጀዎም፡ ኢሎም ኪሰምይዎም እዮም። ንስኺውን እትበሀግ፡ ዘይትሕደግ ከተማ ኽትበሀሊ ኢኺ። |