Isaiah 62:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ እግዚኣብሄር ክሳዕ መወዳእታ ዓለም፡ ንጓል ጽዮን በላ፡ እንሆ፡ ምድሓንኪ ይመጽእ ኣሎ። እንሆ፡ ዓስቡ ምስኡ እዩ፡ ኣብ ቅድሚኡውን ይዓዪ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እስከ ምድር ዳርቻ አዋጅ እን​ዲህ ብሎ ነግ​ሮ​አል፥ “ለጽ​ዮን ልጅ፦ እነሆ፥ መድ​ኀ​ኒ​ትሽ ይመ​ጣል፤ እነሆ፥ ዋጋው ከእ​ርሱ ጋር ሥራ​ውም በፊቱ አለ በሉ​አት።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ እግዚአብሔር ለምድር ዳርቻ አዋጅ እንዲህ ብሎ ነግሮአል። ለጽዮን ልጅ። እነሆ፥ መድኃኒትሽ ይመጣል፤ እነሆ፥ ዋጋው ከእርሱ ጋር ሥራውም በፊቱ አለ በሉአት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ ጌታ ለምድር ዳርቻ አዋጅ እንዲህ ብሎ ነግሮአል፦ ለጽዮን ልጅ፦ “እነሆ፥ መድኃኒትሽ ይመጣል፤ እነሆ፥ ዋጋው ከእርሱ ጋር፥ ሥራውም በፊቱ አለ” በሏት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year በእተ፥ መና ጎዳይ ቢታ ሳኣ ጋጻን ሀዋዳን ያጊደ አዋዬዳ፤ “ጽዮነ አሳዉ ሀዋዳን ያግተ፤ ‘በእተ፥ ህንተና አሽያዌ ጋኬዳ! በእተ፥ አ ጋቲ አናና ደኤ፤ ኦሶ እ እምያ ኬርሱካ አ ስንን ደኤ’ ያግተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Be'ite, Med'inaa Goday biittaa sa'aa gas'aan hawaadan yaagiide awaayeedda; «S'iyoone asaw hawaadan yaagite; ‹Be'ite, hinttena Ashshiyaawe gakkeedda! Be'ite, Aa gatii aanana de'ee; oosoo I immiyaa keerisuukka Aa sintsan de'ee› yaagite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Be7ite, GODAY sa7a gaxa gakkanaas, «Xiyoone macca nays, ‹Hekko nena Ashshizaadey yees; ne waagay iza kushen dees; ne qaaday izakkon dees› giite» giidi awajjides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቤኢቴ፥ ጎዳይ ሳኣ ጋጻ ጋካናስ፥ «ጺዮኔ ማጫ ናይስ፥ ‹ሄኮ ኔና ኣሺዛዴይ ዬስ፤ ኔ ዋጋይ ኢዛ ኩሼን ዴስ፤ ኔ ቃዳይ ኢዛኮን ዴስ› ጊቴ» ጊዲ ኣዋጂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሳአ ጋፃስ ሀይሳዳ ያግድ አዋጅስ: ‘ፅዮነ አሳስ ሀይሳዳ ያግተ፤ ሄኮ፥ ህንተና አሸይስ ጋክስ! እያ ጋተይ እያራ ደኤስ፤ እ እምያ ዎይቶይ እያ ስንን ደኤስ’ ያግተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday sa7a gaxas haysada yaagidi awaajis: ‘Xiyoone asaas haysada yaagite; heko, hintena Ashsheysi gakis! Iya gatey iyara de7ees; I immiya woytoy iya sinthan de7ees’ yaagite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እስከ ምድር ዳርቻ፣ እንዲህ ሲል ዐውጇል፤ “ለጽዮን ሴት ልጅ፣ ‘እነሆ፤ አዳኝሽ መጥቷል፤ ዋጋሽ በእጁ አለ፤ ዕድል ፈንታሽም ከእርሱ ጋር ነው’ በሏት።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ለዓለም ሁሉ እንዲህ ብሎ ያውጃል፦ “አዳኝሽ ይመጣል፤ ከእርሱም ጋር ለሰዎች የሚከፍለው ዋጋና ሽልማት አለ ብላችሁ ለጽዮን ልጅ ንገሩአት።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ እግዚኣብሄር ንዅላ ምድሪ ይእውጅ ኣሎ፦ “ንጓል ፅዮን ‘እንሆ፥ ምድሓንኪ ይመፅእ ኣሎ፤ እንሆ ደመወዙ ምስኡ ኣሎ፤ ዓስቡ ድማ ቐቅድሚኡ ኣሎ’ በልዋ።”
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ እግዚኣብሄር ክሳዕ ወሰን ምድሪ ኣወጀ፡ ንጓል ጽዮን፡ እንሆ፡ ምድሓንኪ ይመጽእ ኣሎ፡ እንሆ፡ ደመወዙ ምስኡ ኣሎ፡ ዓስቡ ኸኣ ቀቅድሚኡ እዩ፡ በልዋ።