Isaiah 61:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዘርኦም ኣብ ኣህዛብ፡ ዘርኦም ድማ ኣብ ኣህዛብ ኪፍለጥ እዩ። እቶም ዚርእይዎም ዅሎም እግዚኣብሄር ዝባረኾም ዘርኢ ምዃኖም ኪፈልጡ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዘራቸው በአሕዛብ መካከል፥ ልጆቻቸውም በወገኖች መካከል የታወቁ ይሆናሉ፤ ያያቸው ሁሉ እግዚአብሔር የባረካቸው ዘር እንደ ሆኑ ያውቃል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዘራቸውም በአሕዛብ መካከል፥ ልጆቻቸውም በወገኖች መካከል የታወቁ ይሆናሉ፤ ያያቸው ሁሉ እግዚአብሔር የባረካቸው ዘር እንደ ሆኑ ይገነዘባል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዘራቸውም በአሕዛብ መካከል፥ ልጆቻቸውም በወገኖች መካከል የታወቁ ይሆናሉ፤ ያያቸው ሁሉ ጌታ የባረከው ዘር እንደ ሆኑ ይገነዘባል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ዛራቱ ካዉተቱዋ ግዶን፥ ኡንቱንቱ ናናይካ ጋደ አሳቱዋ ግዶን ኤረታና፤ ኡንቱንታ በኤዳ ኡባይ ታን፥ መና ጎዳይ አንጄዳ አሳቱዋ ኡንቱንቱ ግድያዋ ጌሺደ ኤራና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu zaratuu kawutetsatuwaa giddon, unttunttu naanaykka gade asatuwaa giddon erettana; unttuntta be'eedda ubbay taani, Med'inaa Goday anjjeedda asatuwaa unttunttu gidiyaawaa geeshshiide erana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta zareti kawoteththata giddon, istta nayti dere giddon erettidayta gidana; istti be7iza ubbay GODAY anjjida dere gididayssa erana; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ዛሬቲ ካዎቴታ ጊዶን፥ ኢስታ ናይቲ ዴሬ ጊዶን ኤሬቲዳይታ ጊዳና፤ ኢስቲ ቤኢዛ ኡባይ ጎዳይ ኣንጂዳ ዴሬ ጊዲዳይሳ ኤራና፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ኮቻት ካዎተታ ግዶን፥ ኤንታ ናይት ደረታ ግዶን ኤረታና፤ ኤንታ በእዳ ኡባይ ታኒ፥ ጎዳይ፥ ኤንታ አንጅዳ አስ ግደይሳ ኤራና።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta kochati kawotethata giddon, enta nayti dereta giddon eretana; enta be7ida ubbay taani, Goday, enta anjida asi gideysa erana.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዘሮቻቸው በመንግሥታት፣ ልጆቻቸውም በሕዝቦች ዘንድ የታወቁ ይሆናሉ፤ የሚያዩአቸውም ሁሉ፣ እግዚአብሔር የባረካቸው ሕዝብ እንደ ሆኑ ያውቃሉ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልጆቻቸው በወገኖች ዘንድ፥ የልጅ ልጆቻቸውም በሕዝቦች ዘንድ የታወቁ ይሆናሉ። የሚያዩአቸው ሁሉ በእኔ በእግዚአብሔር የተባረኩ ዘሮች መሆናቸውን ያውቃሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዘርኣቶም፥ ኣብ ኣህዛብ፥ ትውልዶም ከዓ፥ ኣብ ህዝብታት ፍሉጥ ክኸውን እዩ፤ እቶም ዝርኢዎም ዅሎም፥ እግዚኣብሄር ዝባረኾም ዘርኢ ምዃኖም፥ ክፈልጡ እዮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዘርኦም ድማ ኣብ ኣህዛብ፡ ትውልዶም ከኣ ኣብ ህዝብታት ፍሉጥ ኪኸውን እዩ። እቶም ዚርእይዎም ኲሎም እግዚኣብሄር ዝባረኾም ዘርኢ ምዃኖም ኪፈልጡ እዮም። |