Isaiah 61:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዘርኦም ኣብ ኣህዛብ፡ ዘርኦም ድማ ኣብ ኣህዛብ ኪፍለጥ እዩ። እቶም ዚርእይዎም ዅሎም እግዚኣብሄር ዝባረኾም ዘርኢ ምዃኖም ኪፈልጡ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዘራ​ቸው በአ​ሕ​ዛብ መካ​ከል፥ ልጆ​ቻ​ቸ​ውም በወ​ገ​ኖች መካ​ከል የታ​ወቁ ይሆ​ናሉ፤ ያያ​ቸው ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የባ​ረ​ካ​ቸው ዘር እንደ ሆኑ ያው​ቃል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዘራቸውም በአሕዛብ መካከል፥ ልጆቻቸውም በወገኖች መካከል የታወቁ ይሆናሉ፤ ያያቸው ሁሉ እግዚአብሔር የባረካቸው ዘር እንደ ሆኑ ይገነዘባል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዘራቸውም በአሕዛብ መካከል፥ ልጆቻቸውም በወገኖች መካከል የታወቁ ይሆናሉ፤ ያያቸው ሁሉ ጌታ የባረከው ዘር እንደ ሆኑ ይገነዘባል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ዛራቱ ካዉተቱዋ ግዶን፥ ኡንቱንቱ ናናይካ ጋደ አሳቱዋ ግዶን ኤረታና፤ ኡንቱንታ በኤዳ ኡባይ ታን፥ መና ጎዳይ አንጄዳ አሳቱዋ ኡንቱንቱ ግድያዋ ጌሺደ ኤራና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu zaratuu kawutetsatuwaa giddon, unttunttu naanaykka gade asatuwaa giddon erettana; unttuntta be'eedda ubbay taani, Med'inaa Goday anjjeedda asatuwaa unttunttu gidiyaawaa geeshshiide erana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta zareti kawoteththata giddon, istta nayti dere giddon erettidayta gidana; istti be7iza ubbay GODAY anjjida dere gididayssa erana;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ዛሬቲ ካዎቴታ ጊዶን፥ ኢስታ ናይቲ ዴሬ ጊዶን ኤሬቲዳይታ ጊዳና፤ ኢስቲ ቤኢዛ ኡባይ ጎዳይ ኣንጂዳ ዴሬ ጊዲዳይሳ ኤራና፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ኮቻት ካዎተታ ግዶን፥ ኤንታ ናይት ደረታ ግዶን ኤረታና፤ ኤንታ በእዳ ኡባይ ታኒ፥ ጎዳይ፥ ኤንታ አንጅዳ አስ ግደይሳ ኤራና።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta kochati kawotethata giddon, enta nayti dereta giddon eretana; enta be7ida ubbay taani, Goday, enta anjida asi gideysa erana.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዘሮቻቸው በመንግሥታት፣ ልጆቻቸውም በሕዝቦች ዘንድ የታወቁ ይሆናሉ፤ የሚያዩአቸውም ሁሉ፣ እግዚአብሔር የባረካቸው ሕዝብ እንደ ሆኑ ያውቃሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልጆቻቸው በወገኖች ዘንድ፥ የልጅ ልጆቻቸውም በሕዝቦች ዘንድ የታወቁ ይሆናሉ። የሚያዩአቸው ሁሉ በእኔ በእግዚአብሔር የተባረኩ ዘሮች መሆናቸውን ያውቃሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዘርኣቶም፥ ኣብ ኣህዛብ፥ ትውልዶም ከዓ፥ ኣብ ህዝብታት ፍሉጥ ክኸውን እዩ፤ እቶም ዝርኢዎም ዅሎም፥ እግዚኣብሄር ዝባረኾም ዘርኢ ምዃኖም፥ ክፈልጡ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 ዘርኦም ድማ ኣብ ኣህዛብ፡ ትውልዶም ከኣ ኣብ ህዝብታት ፍሉጥ ኪኸውን እዩ። እቶም ዚርእይዎም ኲሎም እግዚኣብሄር ዝባረኾም ዘርኢ ምዃኖም ኪፈልጡ እዮም።