Isaiah 61:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ሓዘንተኛታት ኣብ ጽዮን ክሸሞም፡ ኣብ ክንዲ ሓሙኽሽቲ ጽባቐ፡ ኣብ ክንዲ ሓዘን ዘይቲ ሓጐስ፡ ንመንፈስ ጽንዓት ናይ ምስጋና ክዳን ክህቦም። እግዚኣብሄር ምእንቲ ኪኸብር፡ ኣእዋም ጽድቂ፡ ምትካል እግዚኣብሄር ኪበሃሉ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለክ​ብሩ የተ​ከ​ላ​ቸው የጽ​ድቅ ዛፎች እን​ዲ​ባሉ ለጽ​ዮን አል​ቃ​ሾች አደ​ር​ግ​ላ​ቸው ዘንድ፥ በአ​መ​ድም ፋንታ አክ​ሊ​ልን፥ በል​ቅ​ሶም ፋንታ የደ​ስ​ታን ዘይት፥ በኀ​ዘ​ንም መን​ፈስ ፋንታ የም​ስ​ጋ​ናን መጐ​ና​ጸ​ፊያ እሰ​ጣ​ቸው ዘንድ ልኮ​ኛል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ለክብሩ የተከላቸው የጽድቅ ዛፎች እንዲባሉ ለጽዮን አልቃሾች አደርግላቸው ዘንድ፥ በአመድ ፋንታ አክሊልን፥ በልቅሶም ፋንታ የደስታን ዘይት፥ በኀዘንም መንፈስ ፋንታ የምስጋናን መጐናጸፊያ እሰጣቸው ዘንድ ልኮኛል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ለክብሩ የተከላቸው ጽድቃዊ የባሉጥ ዛፎች እንዲባሉ ለጽዮን አልቃሾች በአመድ ፋንታ አክሊልን እንዳደርግላቸው፥ በልቅሶም ፋንታ የደስታን ዘይት፥ በኀዘን መንፈስ ፋንታ የምስጋናን መጐናጸፊያ እንድሰጣቸው ልኮኛል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋዳንካ ቃይ፥ ጽዮነን ካዮትያዋንቶ፥ ብድን ድራዉ ካላቻ፥ ካዩ ድራዉ ናሸቻ ዛይትያ፥ ላባና አያና ድራዉ ጋላታ ቁማዩዋ እማና ማላ፥ ታና ኪቴዳ። ኡንቱንቱ መና ጎዳይ ባረ ቦንቾ ቶኬዳ ጽሎ ም ጌተቲደ ጼሰታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaadankka k'ay, S'iyoonen kayyottiyaawanttoo, bidintsaa diraw kalachchaa, kayyuu diraw nashshechchaa zayitiyaa, labbana ayaanaa diraw galataa k'umayuwaa immana mala, taana kiitteedda. Unttunttu Med'inaa Goday bare bonchchoo tokkeedda s'illo mitsaa geetettiide s'eesettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka Xiyoonen kayottizayta doshisana mala, bidinththa gishshas puulateththa kallachcha; yeeho gishshas ufayssa zayte istta hu7en ta gussana mala, ceece ayana gishshas galata seelo ta istta bolla gophana mala tana kiittides; isttika iza bonchcho qonccisana mala GODAY tokkida xillo mith geetetti xeygettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ጺዮኔን ካዮቲዛይታ ዶሺሳና ማላ፥ ቢዲን ጊሻስ ፑላቴ ካላቻ፤ ዬሆ ጊሻስ ኡፋይሳ ዛይቴ ኢስታ ሁኤን ታ ጉሳና ማላ፥ ጬጬ ኣያና ጊሻስ ጋላታ ሴሎ ታ ኢስታ ቦላ ጎጳና ማላ ታና ኪቲዴስ፤ ኢስቲካ ኢዛ ቦንቾ ቆንጪሳና ማላ ጎዳይ ቶኪዳ ጺሎ ሚ ጌቴቲ ጼይጌታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፅዮነን ካዮተይሳታስ፥ ብዶ ግሾ ካላቻ፥ ዬሆ ግሾ ኡፋይሳ ዛይተ፥ አዛኖ ግሾ ጋላታ ማኦ እማና መላ ታና ኪትስ። ኤንቲ ጎዳይ ባ ቦንቹዋስ ቶክዳ ፅሎ ም ጌተትድ ፄገታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xiyoonen kayoteysatas, bido gisho kallacha, yeeho gisho ufaysa zayte, azzano gisho galata ma7o immana mela tana kiittis. Enti Goday ba bonchuwas tokida xillo mitha geetetidi xeegetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በጽዮን ያዘኑትን እንዳረጋጋ፣ በዐመድ ፈንታ፣ የውበት አክሊል እንድደፋላቸው፣ በልቅሶ ፈንታ፣ የደስታ ዘይት በራሳቸው ላይ እንዳፈስስላቸው፣ በትካዜ መንፈስ ፈንታ፣ የምስጋና መጐናጸፊያ እንድደርብላቸው ልኮኛል፤ እነርሱም የክብሩ መግለጫ እንዲሆኑ፣ እግዚአብሔር የተከላቸው፣ የጽድቅ ዛፎች ተብለው ይጠራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በጽዮን ለሚያለቅሱት ሰዎች በዐመድ ፈንታ የአበባ ጒንጒንን፥ በእንባቸው ምትክ የወይራ ዘይትን በኀዘን ፈንታ የደስታ ዘይትን፥ በዛለ መንፈሳቸው ፈንታ የምስጋና መጐናጸፊያን ለማስገኘት ላከኝ። እነርሱም ክብሩን እንዲገልጡ እግዚአብሔር የተከላቸው “የጽድቅ ዋርካዎች” ተብለው ይጠራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እግዚኣብሄር ንኽብሩ ዝተኸሎም ኣእዋም ፅድቂ” ተብሂሎም ምእንቲ ኽፅውዑ ድማ፥ ንሕዙናት ፅዮን፥ ክንዲ ሓሙዅሽቲ፥ ኣኽሊል ኽደፍአሎም፥ ክንዲ ሓዘን ከዓ ዘይቲ ሓጐስ፥ ክንዲ መንፈስ ጓሂውን፥ ክዳን ምስጋና ኽህቦም ለኣኸኒ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣእዋም ጽድቂ፡ ንኽብሩ ዚኸውን ተኽሊ እግዚኣብሄር፡ ተብሂሎም ምእንቲ ኺስመዩ ድማ፡ ንሕዙናት ጽዮን ኣብ ክንዲ ሓመዂስቲ ዘውዲ ኽደፍኣሎም፡ ኣብ ክንዲ ሓዘን ከኣ ዘይቲ ሓጐስ፡ ኣብ ክንዲ መንፈስ ጓሂውን ክዳን ምስጋና ኽህቦም ለኣኸኒ።