Isaiah 60:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሓቂ፡ ደሴታት ንኣይን መራኽብ ተርሲሽን፡ ንደቅኹም ካብ ርሑቕ፡ ብሩሮምን ወርቆምን ምሳታቶም፡ ናብ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽኩምን ናብ ቅዱስ እስራኤልን፡ ንሱ ምእንቲ ኼምጽእዎም ኪጽበዩኒ እዮም። ኣኽቢሩካ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደሴቶች እኔን ተስፋ ያደርጋሉ፤ የተርሴስም መርከቦች አስቀድመው ይመጣሉ፤ ልጆችሽ ስለ ከበረው ስለ እስራኤል ቅዱስ ስለ እግዚአብሔር ስም ወርቅና ብር ይዘው ከሩቅ ሀገር ይመጣሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱ አክብሮሻልና ለአምላክሽ ለእግዚአብሔር ስምና ለእስራኤል ቅዱስ ልጆችሽን ከሩቅ ከእነርሱ ጋርም ብራቸውንና ወርቃቸውን ያመጡ ዘንድ ደሴቶች የተርሴስ መርከቦችም አስቀድመው ይጠባበቁኛል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱ አክብሮሻልና ለአምላክሽ ለጌታ ስምና ለእስራኤል ቅዱስ ልጆችሽን ከሩቅ፥ ከእነርሱ ጋርም ብራቸውንና ወርቃቸውን ለማምጣት፥ ደሴቶች የተርሴስ መርከቦችም አስቀድመው ይጠባበቁኛል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋንቱ ሃን ዶደቴዳ ቢታቱ ታናን ህዶታ ኦና። እስራኤልያ ጌሻይ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና ቦንቼዳ ድራዉ፥ ተርሴሰ ማርካባቱ ስንት ከሲደ ነ ናናቱዋ ሃኮ ቢታፐ ኡንቱንቱ ብራናነ ዎርቃና ጾሳ ቦንቾ አሀና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawanttu Haatsaan dooddetteedda biittatuu taanan hidootaa ootsana. Israa'eeliyaa Geeshshay Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena bonchcheedda diraw, Tersseesse markkabatuu sintsati kesiide ne naanatuwaa haakko biittaappe unttunttu biraananne work'k'aanna S'oossaa bonchchoo ahana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tumukka haruroti tanan hidota ooththeettes; izi nena ba bonchcho mayzida gishshas, GODAA ne Xoossa bonchchos, Isra7eele Geeshshaas haakoppe ne attuma nayta, istta biraaranne worqqaara gaththi ehanaas Tarseese markabeti sinththati kezana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቱሙካ ሃሩሮቲ ታናን ሂዶታ ኦቴስ፤ ኢዚ ኔና ባ ቦንቾ ማይዚዳ ጊሻስ፥ ጎዳ ኔ ጾሳ ቦንቾስ፥ ኢስራኤሌ ጌሻስ ሃኮፔ ኔ ኣቱማ ናይታ፥ ኢስታ ቢራራኔ ዎርቃራ ጋ ኤሃናስ ታርሴሴ ማርካቤቲ ሲንቲ ኬዛና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቱማ ዩሾይ አባን ተቀትዳ ቢታት፥ ታናን ኡፋይስ ዎና፤ እስራኤለ ጌሻይ፥ ጎዳይ ህንተ ፆሳይ፥ ህንተና ቦንችዳ ግሾ፥ ታርሰሳ ማርካበት ስንት ከይድ፥ ነ ናይታ ሃሆ ቢታፈ ኤንታ ብራራነ ዎርቃራ ፆሳ ቦንቹዋስ ኤሀና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tuma yuushoy abban teqetida biittati, tanan ufaysi wothana; Isra7eele geeshshay, Goday hinte Xoossay, hintena bonchida gisho, Tarsesa markabeti sinthati keyidi, ne nayta haaho biittafe enta biraranne worqara Xoossaa bonchuwas ehana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በርግጥ ደሴቶች እኔን ተስፋ ያደርጋሉ፤ እርሱ ክብሩን ስላጐናጸፈሽ፣ ለእስራኤል ቅዱስ፣ ለእግዚአብሔር አምላክሽ ክብር፣ ከሩቅ ወንዶች ልጆችሽን፣ ከነብራቸውና ከነወርቃቸው ለማምጣት፣ የተርሴስ መርከቦች ቀድመው ይወጣሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ቅዱስ፥ እግዚአብሔር አምላካችሁ እናንተን ስላከበራችሁ ለእርሱ ክብር ሲሉ በተርሴስ መርከቦች መሪነት ልጆቻችሁን ከብራቸውና ከወርቃቸው ጋር ከሩቅ ቦታ ለማምጣት ደሴቶቹ እኔን ይጠባበቃሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኣኽቢሩኪ እዩሞ፥ ስለ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽኪን፥ ስለ እቲ ናይ እስራኤል ቅዱስን፥ ንደቅኺ ኻብ ርሑቕ ምስ ብሩሮምን ወርቆምን፥ ምእንቲ ኸምፅኣስ፥ ደሴታትን መራኽብ ተርሴስን፥ ኣቐዲመን ይፅበያ ኣለዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደሴታት ይጽበያኒ፡ ንሱ ኣኽቢሩኪ እዩ ኣሞ፡ ንደቅኺ ምስ ብሩሮምን ወርቆምን ናብ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽኪ፡ ናብቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ፡ ካብ ርሑቕ ምእንቲ ኼምጽኣስ፡ መራኽብ ተርሲስ ቅድም ኪመጻ እየን። |