Isaiah 60:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብሓቂ፡ ደሴታት ንኣይን መራኽብ ተርሲሽን፡ ንደቅኹም ካብ ርሑቕ፡ ብሩሮምን ወርቆምን ምሳታቶም፡ ናብ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽኩምን ናብ ቅዱስ እስራኤልን፡ ንሱ ምእንቲ ኼምጽእዎም ኪጽበዩኒ እዮም። ኣኽቢሩካ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደሴ​ቶች እኔን ተስፋ ያደ​ር​ጋሉ፤ የተ​ር​ሴ​ስም መር​ከ​ቦች አስ​ቀ​ድ​መው ይመ​ጣሉ፤ ልጆ​ችሽ ስለ ከበ​ረው ስለ እስ​ራ​ኤል ቅዱስ ስለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስም ወር​ቅና ብር ይዘው ከሩቅ ሀገር ይመ​ጣሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱ አክብሮሻልና ለአምላክሽ ለእግዚአብሔር ስምና ለእስራኤል ቅዱስ ልጆችሽን ከሩቅ ከእነርሱ ጋርም ብራቸውንና ወርቃቸውን ያመጡ ዘንድ ደሴቶች የተርሴስ መርከቦችም አስቀድመው ይጠባበቁኛል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱ አክብሮሻልና ለአምላክሽ ለጌታ ስምና ለእስራኤል ቅዱስ ልጆችሽን ከሩቅ፥ ከእነርሱ ጋርም ብራቸውንና ወርቃቸውን ለማምጣት፥ ደሴቶች የተርሴስ መርከቦችም አስቀድመው ይጠባበቁኛል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋንቱ ሃን ዶደቴዳ ቢታቱ ታናን ህዶታ ኦና። እስራኤልያ ጌሻይ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና ቦንቼዳ ድራዉ፥ ተርሴሰ ማርካባቱ ስንት ከሲደ ነ ናናቱዋ ሃኮ ቢታፐ ኡንቱንቱ ብራናነ ዎርቃና ጾሳ ቦንቾ አሀና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawanttu Haatsaan dooddetteedda biittatuu taanan hidootaa ootsana. Israa'eeliyaa Geeshshay Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena bonchcheedda diraw, Tersseesse markkabatuu sintsati kesiide ne naanatuwaa haakko biittaappe unttunttu biraananne work'k'aanna S'oossaa bonchchoo ahana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tumukka haruroti tanan hidota ooththeettes; izi nena ba bonchcho mayzida gishshas, GODAA ne Xoossa bonchchos, Isra7eele Geeshshaas haakoppe ne attuma nayta, istta biraaranne worqqaara gaththi ehanaas Tarseese markabeti sinththati kezana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቱሙካ ሃሩሮቲ ታናን ሂዶታ ኦቴስ፤ ኢዚ ኔና ባ ቦንቾ ማይዚዳ ጊሻስ፥ ጎዳ ኔ ጾሳ ቦንቾስ፥ ኢስራኤሌ ጌሻስ ሃኮፔ ኔ ኣቱማ ናይታ፥ ኢስታ ቢራራኔ ዎርቃራ ጋ ኤሃናስ ታርሴሴ ማርካቤቲ ሲንቲ ኬዛና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቱማ ዩሾይ አባን ተቀትዳ ቢታት፥ ታናን ኡፋይስ ዎና፤ እስራኤለ ጌሻይ፥ ጎዳይ ህንተ ፆሳይ፥ ህንተና ቦንችዳ ግሾ፥ ታርሰሳ ማርካበት ስንት ከይድ፥ ነ ናይታ ሃሆ ቢታፈ ኤንታ ብራራነ ዎርቃራ ፆሳ ቦንቹዋስ ኤሀና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Tuma yuushoy abban teqetida biittati, tanan ufaysi wothana; Isra7eele geeshshay, Goday hinte Xoossay, hintena bonchida gisho, Tarsesa markabeti sinthati keyidi, ne nayta haaho biittafe enta biraranne worqara Xoossaa bonchuwas ehana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በርግጥ ደሴቶች እኔን ተስፋ ያደርጋሉ፤ እርሱ ክብሩን ስላጐናጸፈሽ፣ ለእስራኤል ቅዱስ፣ ለእግዚአብሔር አምላክሽ ክብር፣ ከሩቅ ወንዶች ልጆችሽን፣ ከነብራቸውና ከነወርቃቸው ለማምጣት፣ የተርሴስ መርከቦች ቀድመው ይወጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ቅዱስ፥ እግዚአብሔር አምላካችሁ እናንተን ስላከበራችሁ ለእርሱ ክብር ሲሉ በተርሴስ መርከቦች መሪነት ልጆቻችሁን ከብራቸውና ከወርቃቸው ጋር ከሩቅ ቦታ ለማምጣት ደሴቶቹ እኔን ይጠባበቃሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኣኽቢሩኪ እዩሞ፥ ስለ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽኪን፥ ስለ እቲ ናይ እስራኤል ቅዱስን፥ ንደቅኺ ኻብ ርሑቕ ምስ ብሩሮምን ወርቆምን፥ ምእንቲ ኸምፅኣስ፥ ደሴታትን መራኽብ ተርሴስን፥ ኣቐዲመን ይፅበያ ኣለዋ።
Amharic Tigrinya 2011 ደሴታት ይጽበያኒ፡ ንሱ ኣኽቢሩኪ እዩ ኣሞ፡ ንደቅኺ ምስ ብሩሮምን ወርቆምን ናብ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽኪ፡ ናብቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ፡ ካብ ርሑቕ ምእንቲ ኼምጽኣስ፡ መራኽብ ተርሲስ ቅድም ኪመጻ እየን።