Isaiah 60:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵለን መጓሰ ቄዳር ናባኻትኩም ኪእከባ እየን፣ ኣባጊዕ ነባዮት ኬገልግላኻ እየን። ብታሕጓስ ናብ መሰውኢይ ክድይቡ እዮም፣ ኣነ ድማ ንቤት ክብረይ ከኽብሮ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የቄ​ዳር በጎች ሁሉ ወደ አንቺ ይሰ​በ​ሰ​ባሉ፤ የነ​ባ​ዮ​ትም አውራ በጎች ወደ አንቺ ይመ​ጣሉ፤ በመ​ሠ​ዊ​ያዬ ላይም የተ​መ​ረ​ጠው መሥ​ዋ​ዕት ይቀ​ር​ባል፤ የጸ​ሎቴ ቤትም ይከ​ብ​ራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የቄዳር መንጎች ሁሉ ወደ አንቺ ይሰበሰባሉ የነባዮትም አውራ በጎች ያገለግሉሻል፤ እኔን ደስ ሊያሰኙ በመሠዊያዬ ላይ ይወጣሉ፥ የክብሬንም ቤት አከብራለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የቄዳር መንጎች ሁሉ ወደ አንቺ ይሰበሰባሉ የነባዮትም አውራ በጎች ያገለግሉሻል፤ እኔን ደስ ሊያሰኙ በመሠዊያዬ ላይ ይወጣሉ፥ የክብሬንም ቤት አከብራለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቄዳረነ ናባዮታ ዶርሳ ዉደቱ ኡባይ ያርሾ ታ ያርሹዋ ሳኣ ኔኮ ሺቃና፤ ቃይ ታንካ ታ ቦንቾ ጌሻ ጎልያ ቦንቻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'eedaarenne Nabaayoota dorssaa wudetuu ubbay yarshshoo ta yarshshuwaa sa'aa neekko shiik'ana; k'ay taanikka ta bonchcho Geeshsha Golliyaa bonchchana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qeedaareppe dorsata wudey ubbay neekko shiiqana; Nebayoote dere dharshoti nena go7ana; haytanti taas yarsho yarshizasoza bolla ekettida yarshota gidana; tanikka ta bonchcho keeththaa puulasana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቄዳሬፔ ዶርሳታ ዉዴይ ኡባይ ኔኮ ሺቃና፤ ኔባዮቴ ዴሬ ርሾቲ ኔና ጎኣና፤ ሃይታንቲ ታስ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ኤኬቲዳ ያርሾታ ጊዳና፤ ታኒካ ታ ቦንቾ ኬ ፑላሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቀዳረነ ነባዮታ ዶርሳ ዉደ ኡባይ፥ ታ ያርሾ በሳ ኔኮ ያና፤ ታኒ ታ ቦንቾ ኬ ቦንቻና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qedaarenne Nebayoota dorsa wude ubbay, ta yarsho bessa neeko yaana; taani ta boncho keethaa bonchana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የቄዳር የበግ መንጋ ሁሉ ወደ አንቺ ይሰበሰባል፤ የነባዮት አውራ በጎች ያገለግሉሻል። እነዚህም በመሠዊያዬ ላይ ተቀባይነት የሚኖራቸው መሥዋዕቶች ይሆናሉ፤ እኔም የክብር መቅደሴን ግርማ አጐናጽፈዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቄዳር የበግ መንጋዎች ሁሉ ወደ አንቺ ይሰበሰባሉ፤ የነባዮት አውራ በጎችም ለመሥዋዕትነት ያገለግሉሻል፤ በመሠዊያም ላይ ለመሥዋዕትነት ለመቅረብ ተቀባይነት ይኖራቸዋል። የተከበረውን ቤተ መቅደሴንም አስጌጣለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵላቶም መጓሰታት ቄዳር ናባኺ ኽእከቡ፥ ማጓሉ ነባዮትውን ከገልግሉኺ፥ ናባኺ ኽመፁ እዮም። ንኣይ ዘሐጕስ መስዋእቲ ኾይኖም ከዓ፥ ኣብቲ መሰውኢየይ ክወፁ እዮም፤ ኣነውን ንቤት ክብረይ፥ ከኽብር እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኲላተን መጓሴታት ቄዳር ናባኺ ኺእከባ፡ ድቤላታት ኔባዩት ኬገልግሉኺ፡ ባህ ንምባለይ ናብ መሰውእየይ ኪስውኡ እዮም፡ ኣነውን ንቤት ክብረይ ከኽብሮ እየ።