Isaiah 60:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣዒንትኹም ኣልዒልኩም ርኣዩ፡ ኵሎም ይእከቡ፡ ናባኻ ይመጹ። ኣወዳትካ ካብ ርሑቕ ክመጹ እዮም፡ ኣዋልድካ ድማ ኣብ ጎንኻ ክምገባ እየን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዐይኖችሽን አንሥተሽ በዙሪያሽ ተመልከቺ፤ ልጆችሽም እንደ ተሰበሰቡ እነሆ፥ እዪ፤ ወንዶች ልጆችሽ ከሩቅ ይመጣሉ፤ ሴቶች ልጆችሽንም በጫንቃ ላይ ይሸከሙአቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዓይኖችሽን አንሥተሽ በዙሪያሽ ተመልከቺ፤ እነዚህ ሁሉ ተሰብስበው ወደ አንቺ ይመጣሉ፤ ወንዶች ልጆችሽ ከሩቅ ይመጣሉ፥ ሴቶች ልጆችሽንም በጫንቃ ላይ ይሸከሙአቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዐይኖችሽን አንሥተሽ በዙሪያሽ ተመልከቺ፤ እነዚህ ሁሉ ተሰብስበው ወደ አንቺ ይመጣሉ፤ ወንዶች ልጆችሽ ከሩቅ ይመጣሉ፥ ሴቶች ልጆችሽንም በጫንቃ ላይ ይሸከሟቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ቁ ጋደ ነ ዩሹዋ ጼላ። ኡንቱንቱ ኡባይ እትፐ ሺቂደ፥ ኔኮ ያና። ነ አቱማ ናናይ ሃኩዋፐ ያና፤ ነ ማጫ ናናይካ ባኤቲደ፥ ኔኮ ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «D'ok'k'u gaade ne yuushshuwaa s'eella. Unttunttu ubbay ittippe shiik'iide, neekko yaana. Ne attuma naanay haakuwaappe yaana; ne mac'c'a naanaykka ba'ettiide, neekko yaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Dhoqqu gaada ne yuusho xeella; istti ubbay issife shiiqidi neekko yaana; ne attuma nayti haahoppe, ne macca naytikka idimon neekko yaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ቁ ጋዳ ኔ ዩሾ ጼላ፤ ኢስቲ ኡባይ ኢሲፌ ሺቂዲ ኔኮ ያና፤ ኔ ኣቱማ ናይቲ ሃሆፔ፥ ኔ ማጫ ናይቲካ ኢዲሞን ኔኮ ያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቁ ጋዳ ነ ዩሹዋ ፄላ፤ ኡባይ እስፈ ኔኮ ያና። ነ አደ ናይት ሃሆፐ ያና፤ ነ ማጫ ናይት ባኤትድ ኔኮ ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dhoqu gada ne yuushuwa xeella; ubbay issife neeko yaana. Ne adde nayti haahope yaana; ne macca nayti ba7etidi neeko yaana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ቀና በዪ፤ ዙሪያሽን ተመልከቺ፤ ሁሉም ተሰብስበው ወደ አንቺ ይመጣሉ፤ ወንዶች ልጆችሽ ከሩቅ፣ ሴቶች ልጆችሽም በዕቅፍ ወደ አንቺ ይመጣሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀና ብለሽ በዙሪያሽ ያለውን ሁኔታ ተመልከቺ! ሁላቸውም ተሰብስበው ወደ አንቺ ይመጣሉ፤ ወንዶች ልጆችሽ ከሩቅ አገር ይመጣሉ፤ ሴቶች ልጆችሽም በሞግዚቶቻቸው ክንድ ሆነው ወደ አንቺ ይመጣሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣዒንትኺ ኣልዒልኪ ናብ ዙርያኺ ጠምቲ፤ ኵሎም ተኣኪቦም፥ ናባኺ ይመፁ ኣለዉ፤ ኣወዳትኪ ኻብ ርሑቕ፥ ክመፁ እዮም፤ ንኣዋልድኪውን ኣብ ማእገሮም ተሰኪሞምወን፥ ናባኺ ኽመፁ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣዒንትኺ ናብ ዙርያ ቛሕ ኣብሊ እሞ ጠምቲ፡ ኲሎም ተኣኪቦም ናባኺ ይመጹ ኣለው፡ ኣወዳትኪ ኻብ ርሑቕ፡ ኣዋልድኪውን ተሐቚፈን ይመጹ ኣለው። |