Isaiah 60:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝብኻ ድማ ኵሉ ጻድቕ ኪኸውን እዩ፣ ምእንቲ ኽኸብር፣ ነታ ምድሪ ንዘለኣለም ኪወርስዋ እዮም፣ ቈጽሊ ተኽለይ፣ ግብሪ ኣእዳወይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝብሽ ሁሉ ጻድቃን ይሆናሉ፤ ምድርንም ለዘለዓለም ይወርሳሉ፤ እርሱንም ለማመስገን የእጆቹን ሥራ ይጠብቃሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝብሽም ሁሉ ጻድቃን ይሆናሉ፤ እኔም እከብር ዘንድ የአታክልቴን ቡቃያ፥ የእጄ ሥራ የምትሆን ምድሪቱንም ለዘላለም ይወርሳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝብሽም ሁሉ ጻድቃን ይሆናሉ፤ እኔም እንድከብር የአታክልቴን ቡቃያ፥ የእጄ ሥራ የምትሆን ምድሪቱንም ለዘለዓለም ይወርሳሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ አሳይ ኡባይ ጽሉዋ ግዳናዋ፤ ኡንቱንቱ ቢታቶካ መናዉ ላታና። ኡንቱንቱ ታን ታ ቦንቹዋ ቆንጭሳናዉ ቶኬዳ ፑተቱዋ፤ ኡንቱንቱ ታ ኩሽያ ኦሶቱዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne Asay ubbay s'illuwaa gidanawaa; unttunttu biittatookka med'inaw laattana. Unttunttu taani ta bonchchuwaa k'onc'c'issanaw tokkeedda puutetuwaa; unttunttu ta kushiyaa oosotuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne asay ubbay xillo gidana; biittayokka mernaas laattana; istti ta bonchcho qonccisanaas tani tokkida puutetanne ta kushe oosota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ኣሳይ ኡባይ ጺሎ ጊዳና፤ ቢታዮካ ሜርናስ ላታና፤ ኢስቲ ታ ቦንቾ ቆንጪሳናስ ታኒ ቶኪዳ ፑቴታኔ ታ ኩሼ ኦሶታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ አሳ ኡባይ ፅሎ ግዳና፤ ኤንቲ ቢታ መርናዉ ላታና። ኤንቲ ታኒ ታ ቦንቹዋ ቆንጭሳናዉ ቶክዳ ፑቶታ፤ ታ ኩሸ ኦሶታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne asa ubbay xillo gidana; enti biitta merinaw laattana. Enti taani ta bonchuwa qoncisanaw tokida puutota; ta kushe oosota. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝብሽም ሁሉ ጻድቃን ይሆናሉ፤ ምድሪቱንም ለዘላለም ይወርሳሉ፤ ለክብሬ መግለጫ ይሆኑ ዘንድ፣ የእጆቼ ሥራ፣ እኔ የተከልኋቸው ቍጥቋጦች ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝብሽ ጻድቃን ይሆናሉ፤ ምድሪቱን ለዘለዓለም ይወርሳሉ፤ እኔ እመሰገን ዘንድ እነርሱን የፈጠርኳቸውና የተካኋቸው እኔ ነኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ህዝብኺ ፃድቃን ክኾኑ፥ ነታ ምድሪ ኸዓ ንዘለኣለም ክወርስዋ እዮም፤ ንሳቶም ንኽብረይ ዝኸውን ጨንፈር ተኽለይ፥ ግብሪ ኣእዳወይ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲሎም ህዝቢ ብዘለው ጻድቃን ኪዀኑ፡ ነታ ሃገር ከኣ ንዘለኣለም ኪወርስዋ እዮም፡ ንሳቶም ንኽብረይ ዚኸውን ጨንፈር ተኽለይ፡ ግብሪ ኣእዳወይ እዮም። |