Isaiah 60:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ እኳ ብእኡ ኣቢሉ ኸይሓልፈካ ተሓዲግካን ተጸሊእካን፡ ካብ ወለዶ ናብ ወለዶ ሓጐስ ዘለኣለማዊ ክብሪ ክገብረካ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የተተውሽና የተጠላሽ ሆነሻልና የሚረዳሽ አጣሽ፤ ነገር ግን የዘለዓለም ደስታን ለልጅ ልጅ እሰጥሻለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሰውም ማንም እስከማያልፍብሽ ድረስ የተተውሽና የተጠላሽ ነበርሽ፤ ነገር ግን የዘላለም ትምክሕትና የልጅ ልጅ ደስታ አደርግሻለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሰውም ማንም እስከማያልፍብሽ ድረስ የተተውሽና የተጠላሽ ነበርሽ፤ ነገር ግን የዘለዓለም ትምክሕትና የልጅ ልጅ ደስታ አደርግሻለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኦንነ ነ ግዶና አናዋ ኬና ኔን ካሰ ኦለታዳነ እጸታዳ። ሽን ሀእ ታን ኔና መናዉ ዎልቃማ ኦና፤ ቃይ የለታ ኡባይ ናሸትያ ሳ ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ooninne ne giddona aad'd'enawaa keenaa neeni kase olettaaddanne is's'ettaadda. Shin ha"i taani neena med'inaw wolk'k'aama ootsana; k'ay yeletaa ubbay nashettiyaa sa'aa ootsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hanne ixettada yegettidaaree, oonikka ne giddora kanththi bizaaro gidontta aggikokka tani nena mernaa ceeqossinne yeleta ubbaas ufays histtana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃኔ ኢጼታዳ ዬጌቲዳሬ፥ ኦኒካ ኔ ጊዶራ ካን ቢዛሮ ጊዶንታ ኣጊኮካ ታኒ ኔና ሜርና ጬቆሲኔ ዬሌታ ኡባስ ኡፋይስ ሂስታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሀይሳፈ ካሰ ኦንካ ነ ግዶራ ካንና መላ የገታዳሳነ እፀታዳሳ። ሽን ሀእ ታኒ ነና መርናዉ ግታ ኦና፤ የለተ ኡባይ ነናን ኡፋይታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Haysafe kase oonika ne giddora kanthonna mela yegetadasanne ixetadasa. Shin ha77i taani nena merinaw gita oothana; yeletethaa ubbay nenan ufaytana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የተተውሽና የተጠላሽ፣ ማንም ሰው የማያልፍብሽ ብትሆኝም እንኳ፣ እኔ የዘላለም ትምክሕት፣ የትውልድም ሁሉ ደስታ አደርግሻለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከዚህ በፊት የተተውሽና የተጠላሽ ሆነሽ ማንም በአንቺ በኩል የማያልፍ የነበረ ቢሆንም እንኳ፥ የዘለዓለም መመኪያና በየትውልዱ ሁሉ መደሰቻ እንድትሆኚ አደርግሻለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሓደ እኳ ብኣኺ ዘይሓልፍ ሕድግትን ፅልእትን ነበርኪ፤ ኣነ ግና ዘለኣለማዊ መመክሒት፥ ናይ ትውልድታት ከዓ ደስታ ኽገብረኪ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ክንዲ እቲ ሓደ እኳ ዘየግልሰኪ ሕድግትን ጽልእትን ዝነበርኪ፡ ኣነ ዘለኣለማዊ መሓበንን ንውሉድ ወለዶ ኸኣ ደስታን ክገብረኪ እየ። |