Isaiah 60:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እቶም ዝጨቆኑኻ ድማ ሰጊዶም ክመጹ እዮም። እቶም ዝነዓቑኻ ዅሎም ድማ ኣብ ቅድሚ ኣእጋርካ ኺሰግዱ እዮም። ንሳቶም ከኣ፡ ከተማ እግዚኣብሄር፡ ጽዮን ናይቲ ቅዱስ እስራኤል ኪብሉኻ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ስ​ጨ​ና​ቂ​ዎ​ች​ሽም ልጆች እየ​ተ​ን​ቀ​ጠ​ቀጡ ወደ አንቺ ይመ​ጣሉ፤ የና​ቁ​ሽም ሁሉ ወደ እግ​ርሽ ጫማ ይሰ​ግ​ዳሉ፤ የእ​ስ​ራ​ኤል ቅዱስ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከተማ፥ ጽዮን ተብ​ለ​ሽም ትጠ​ሪ​ያ​ለሽ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአስጨናቂዎችሽም ልጆች አንገታቸውን ደፍተው ወደ አንቺ ይመጣሉ፥ የናቁሽም ሁሉ ወደ እግርሽ ጫማ ይሰግዳሉ፤ የእግዚአብሔርም ከተማ፥ የእስራኤል ቅዱስ የሆንሽ ጽዮን ይሉሻል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአስጨናቂዎችሽ ልጆች አንገታቸውን ደፍተው ወደ አንቺ ይመጣሉ፤ የናቁሽም ሁሉ ወደ እግርሽ ጫማ ይሰግዳሉ፤ የጌታም ከተማ፥ የእስራኤል ቅዱስ የሆንሽ ጽዮን ይሉሻል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔና ኡቁኔዳዋንቱ አቱማ ናናይ ነዉ ሆኪደ፥ ኔኮ ያና፤ ኔና ካዳ ኡባቱ ነ ስንን ጎይናና። ኡንቱንቱ ኔና፥ ‘መና ጎዳ ካታማቴ ጽዮኔ፥ እስራኤልያ ጌሻ ካታማቴ’ ያጊደ ጼሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neena uk'k'unneeddawanttu attuma naanay new hokkiide, neekko yaana; neena kad'eedda ubbatuu ne sintsan goyinnana. Unttunttu neena, ‹Med'inaa Godaa Katamatee S'iyoonee, Israa'eeliyaa Geeshsha Katamatee› yaagiide s'eesana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nena un7eththidayta attuma nayti ziggishe neekko yaana; nena kadhida ubbati ne toho bolla kundana; ‹Hanne GODAA katamayee! Isra7eeles Geeshsha miish gidida Xiyoone› gi xeygana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔና ኡንኤዳይታ ኣቱማ ናይቲ ዚጊሼ ኔኮ ያና፤ ኔና ካዳ ኡባቲ ኔ ቶሆ ቦላ ኩንዳና፤ ‹ሃኔ ጎዳ ካታማዬ! ኢስራኤሌስ ጌሻ ሚሽ ጊዲዳ ጺዮኔ› ጊ ጼይጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነና ኡንኤዳ አሳ ናይት ይድ ነዉ ሆካና፤ ነና ካዳ ኡባይ ነ ስንን ጎይናና። ኤንቲ ነና፥ ‘ጎዳ ካታመ፥ ፅዮነ፥ እስራኤለ፥ ጌሻ ካታመ’ ያግድ ፄጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nena un7ethida asaa nayti yidi new hokana; nena kadhida ubbay ne sinthan goyinnana. Enti nena, ‘Godaa Katame, Xiyoone, Isra7eele, Geeshsha Katame’ yaagidi xeegana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የአስጨናቂዎችሽ ወንዶች ልጆች እየሰገዱ ወደ አንቺ ይመጣሉ፤ የናቁሽም ሁሉ እግርሽ ላይ ይደፋሉ፤ የእግዚአብሔር ከተማ፣ የእስራኤል ቅዱስ ገንዘብ የሆንሽው ጽዮን ብለው ይጠሩሻል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የጨቋኞችሽ የልጅ ልጆች ወደ አንቺ ሲመጡ እጅ ይነሣሉ፤ የናቁሽም ሁሉ በእግርሽ ሥር ይንበረከካሉ፤ እነርሱም አንቺን “የእስራኤል ቅዱስ የእግዚአብሔር ከተማ የሆነችው ጽዮን” ብለው ይጠሩሻል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እቶም ዝገፍዑኺ፥ ክሳዶም እናድነኑ ናባኺ ኽመፁ፥ እቶም ዝነዓቑኺ ዅሎም ድማ፥ ኣብ ትሕቲ ኣእጋርኪ፥ ፍግም ኢሎም፥ ክሰግዱልኪ እዮም እሞ፥ ‘ፅዮን፥ ከተማ እግዚኣብሄር፥ ናይቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ’ ኢሎም ክፅውዑኺ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ ጠቓዕትኺ እናደነኑ ናባኺ ኺመጹ፡ እቶም ዝነዐቑኺ ዂሎም ድማ ናብ ትሕቲ ኣእጋርኪ ፍግም ኪብሉ እዮም እሞ፡ ከተማ እግዚኣብሄር፡ ጽዮን ናይ እስራኤል ቅዱስ፡ ኢሎም ኪሰምዩኺ እዮም።