Isaiah 60:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ እቶም ዝጨቆኑኻ ድማ ሰጊዶም ክመጹ እዮም። እቶም ዝነዓቑኻ ዅሎም ድማ ኣብ ቅድሚ ኣእጋርካ ኺሰግዱ እዮም። ንሳቶም ከኣ፡ ከተማ እግዚኣብሄር፡ ጽዮን ናይቲ ቅዱስ እስራኤል ኪብሉኻ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአስጨናቂዎችሽም ልጆች እየተንቀጠቀጡ ወደ አንቺ ይመጣሉ፤ የናቁሽም ሁሉ ወደ እግርሽ ጫማ ይሰግዳሉ፤ የእስራኤል ቅዱስ የእግዚአብሔር ከተማ፥ ጽዮን ተብለሽም ትጠሪያለሽ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአስጨናቂዎችሽም ልጆች አንገታቸውን ደፍተው ወደ አንቺ ይመጣሉ፥ የናቁሽም ሁሉ ወደ እግርሽ ጫማ ይሰግዳሉ፤ የእግዚአብሔርም ከተማ፥ የእስራኤል ቅዱስ የሆንሽ ጽዮን ይሉሻል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአስጨናቂዎችሽ ልጆች አንገታቸውን ደፍተው ወደ አንቺ ይመጣሉ፤ የናቁሽም ሁሉ ወደ እግርሽ ጫማ ይሰግዳሉ፤ የጌታም ከተማ፥ የእስራኤል ቅዱስ የሆንሽ ጽዮን ይሉሻል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔና ኡቁኔዳዋንቱ አቱማ ናናይ ነዉ ሆኪደ፥ ኔኮ ያና፤ ኔና ካዳ ኡባቱ ነ ስንን ጎይናና። ኡንቱንቱ ኔና፥ ‘መና ጎዳ ካታማቴ ጽዮኔ፥ እስራኤልያ ጌሻ ካታማቴ’ ያጊደ ጼሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neena uk'k'unneeddawanttu attuma naanay new hokkiide, neekko yaana; neena kad'eedda ubbatuu ne sintsan goyinnana. Unttunttu neena, ‹Med'inaa Godaa Katamatee S'iyoonee, Israa'eeliyaa Geeshsha Katamatee› yaagiide s'eesana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nena un7eththidayta attuma nayti ziggishe neekko yaana; nena kadhida ubbati ne toho bolla kundana; ‹Hanne GODAA katamayee! Isra7eeles Geeshsha miish gidida Xiyoone› gi xeygana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔና ኡንኤዳይታ ኣቱማ ናይቲ ዚጊሼ ኔኮ ያና፤ ኔና ካዳ ኡባቲ ኔ ቶሆ ቦላ ኩንዳና፤ ‹ሃኔ ጎዳ ካታማዬ! ኢስራኤሌስ ጌሻ ሚሽ ጊዲዳ ጺዮኔ› ጊ ጼይጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነና ኡንኤዳ አሳ ናይት ይድ ነዉ ሆካና፤ ነና ካዳ ኡባይ ነ ስንን ጎይናና። ኤንቲ ነና፥ ‘ጎዳ ካታመ፥ ፅዮነ፥ እስራኤለ፥ ጌሻ ካታመ’ ያግድ ፄጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nena un7ethida asaa nayti yidi new hokana; nena kadhida ubbay ne sinthan goyinnana. Enti nena, ‘Godaa Katame, Xiyoone, Isra7eele, Geeshsha Katame’ yaagidi xeegana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአስጨናቂዎችሽ ወንዶች ልጆች እየሰገዱ ወደ አንቺ ይመጣሉ፤ የናቁሽም ሁሉ እግርሽ ላይ ይደፋሉ፤ የእግዚአብሔር ከተማ፣ የእስራኤል ቅዱስ ገንዘብ የሆንሽው ጽዮን ብለው ይጠሩሻል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጨቋኞችሽ የልጅ ልጆች ወደ አንቺ ሲመጡ እጅ ይነሣሉ፤ የናቁሽም ሁሉ በእግርሽ ሥር ይንበረከካሉ፤ እነርሱም አንቺን “የእስራኤል ቅዱስ የእግዚአብሔር ከተማ የሆነችው ጽዮን” ብለው ይጠሩሻል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እቶም ዝገፍዑኺ፥ ክሳዶም እናድነኑ ናባኺ ኽመፁ፥ እቶም ዝነዓቑኺ ዅሎም ድማ፥ ኣብ ትሕቲ ኣእጋርኪ፥ ፍግም ኢሎም፥ ክሰግዱልኪ እዮም እሞ፥ ‘ፅዮን፥ ከተማ እግዚኣብሄር፥ ናይቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ’ ኢሎም ክፅውዑኺ እዮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ጠቓዕትኺ እናደነኑ ናባኺ ኺመጹ፡ እቶም ዝነዐቑኺ ዂሎም ድማ ናብ ትሕቲ ኣእጋርኪ ፍግም ኪብሉ እዮም እሞ፡ ከተማ እግዚኣብሄር፡ ጽዮን ናይ እስራኤል ቅዱስ፡ ኢሎም ኪሰምዩኺ እዮም። |