Isaiah 60:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ድማ እዩ ደጌታትኩም ወትሩ ክፉታት ዝዀኑ። ለይትን መዓልትን ከይዕጸዉ ይኽእሉ እዮም፤ ሰባት ንሰራዊት ኣህዛብ ናባኻ ኬምጽኡ፡ ነገስታቶም ከኣ ኪምጽኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሮችሽም ሁልጊዜ ይከፈታሉ፤ ሰዎች የአሕዛብን ብልጽግና፥ የተማረኩትንም ነገሥታቶቻቸውን ወደ አንቺ ያመጡ ዘንድ ሌሊትና ቀን አይዘጉም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሮችሽም ሁልጊዜ ይከፈታሉ፤ ሰዎች የአሕዛብን ብልጥግና የተማረኩትንም ነገሥታቶቻቸውን ወደ አንቺ ያመጡ ዘንድ ሌሊትና ቀን አይዘጉም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሮችሽም ሁልጊዜ ይከፈታሉ፤ ሰዎች የአሕዛብን ብልጽግና የተማረኩትንም ነገሥታቶቻቸውን ወደ አንቺ ለማምጣት ሌሊትና ቀን አይዘጉም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ ፐንገቱ ኡባ ገደ ዶያ ደአና። ካዉተቱዋ ዱረተነ ኦሞደቴዳ ካተቱዋ ኔኮ አሀና ማላ፥ ጋላስካ ቃማካ ጎርደትክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne penggetuu ubbaa gede dooyaa de'ana. Kawutetsatuwaa duretetsaanne omoodetteedda kaatetuwaa neekko ahana mala, gallassikka k'ammakka gorddettikkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne pengeti ubbatoo doya de7ana; gallas gidiin omars mulekka gordettettenna; hessika asay kawoteththata dureteththaa neekko ehanaassa; istta kawotikka xoonon neekko gelana malassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ፔንጌቲ ኡባቶ ዶያ ዴኣና፤ ጋላስ ጊዲን ኦማርስ ሙሌካ ጎርዴቴቴና፤ ሄሲካ ኣሳይ ካዎቴታ ዱሬቴ ኔኮ ኤሃናሳ፤ ኢስታ ካዎቲካ ጾኖን ኔኮ ጌላና ማላሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ፐንገት ኡባ ዎደ ዶያ ዳና፤ ካዎተታ ዱረተይነ ኤንታ ካዎት ድኤትድ ኔኮ ያና መላ ጋላስነ ቃማ ጎርደቶኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne pengeti ubba wode dooya daana; kawotethata duretethaynne enta kawoti di7etidi neeko yaana mela gallasinne qamma gordetokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሮችሽ ምንጊዜም የተከፈቱ ይሆናሉ፤ ቀንም ሆነ ሌሊት ከቶ አይዘጉም፤ ይህም ሰዎች የመንግሥታትን ብልጽግና ወደ አንቺ እንዲያመጡ፣ ነገሥታታቸውም በድል ወደ አንቺ እንዲገቡ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሕዝቦችን፥ ሀብትና ንጉሦቻቸውን ያመጡ ዘንድ በሮችሽ ሌሊትና ቀን ክፍት ይሆናሉ እንጂ አይዘጉም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰባት ሃብቲ ኣህዛብ ምእንቲ ኸምፅኡልኪ፥ ነገስታቶም ድማ ተዓጂቦም ክኣትዉኽስ፥ ደገታትኪ ዅልሻዕ ኽፉት ክኸውን እምበር፥ ለይትን መዓልትን ኣይዕፆን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዘይግዝኣኪ ህዝብን መንግስትን ኪጠፍእ፡ እወ፡ እዞም ኣህዛብ ብጥራስ ኪጸንቱ እዮም እሞ፡ ሃብቲ ኣህዛብ ምእንቲ ኼእትውልኪ፡ ነገስታቶም ድማ ተዐጅቦም ኪኣትውኽስ፡ ደጌታትኪ ዂሉ ጊዜ ኽፋት ኪኸውን፡ ለይትን መዓልትን ኣይኪዕጾን እዩ። |