Isaiah 60:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ድማ እዩ ደጌታትኩም ወትሩ ክፉታት ዝዀኑ። ለይትን መዓልትን ከይዕጸዉ ይኽእሉ እዮም፤ ሰባት ንሰራዊት ኣህዛብ ናባኻ ኬምጽኡ፡ ነገስታቶም ከኣ ኪምጽኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሮ​ች​ሽም ሁል​ጊዜ ይከ​ፈ​ታሉ፤ ሰዎች የአ​ሕ​ዛ​ብን ብል​ጽ​ግና፥ የተ​ማ​ረ​ኩ​ት​ንም ነገ​ሥ​ታ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን ወደ አንቺ ያመጡ ዘንድ ሌሊ​ትና ቀን አይ​ዘ​ጉም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሮችሽም ሁልጊዜ ይከፈታሉ፤ ሰዎች የአሕዛብን ብልጥግና የተማረኩትንም ነገሥታቶቻቸውን ወደ አንቺ ያመጡ ዘንድ ሌሊትና ቀን አይዘጉም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሮችሽም ሁልጊዜ ይከፈታሉ፤ ሰዎች የአሕዛብን ብልጽግና የተማረኩትንም ነገሥታቶቻቸውን ወደ አንቺ ለማምጣት ሌሊትና ቀን አይዘጉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ ፐንገቱ ኡባ ገደ ዶያ ደአና። ካዉተቱዋ ዱረተነ ኦሞደቴዳ ካተቱዋ ኔኮ አሀና ማላ፥ ጋላስካ ቃማካ ጎርደትክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne penggetuu ubbaa gede dooyaa de'ana. Kawutetsatuwaa duretetsaanne omoodetteedda kaatetuwaa neekko ahana mala, gallassikka k'ammakka gorddettikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne pengeti ubbatoo doya de7ana; gallas gidiin omars mulekka gordettettenna; hessika asay kawoteththata dureteththaa neekko ehanaassa; istta kawotikka xoonon neekko gelana malassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ፔንጌቲ ኡባቶ ዶያ ዴኣና፤ ጋላስ ጊዲን ኦማርስ ሙሌካ ጎርዴቴቴና፤ ሄሲካ ኣሳይ ካዎቴታ ዱሬቴ ኔኮ ኤሃናሳ፤ ኢስታ ካዎቲካ ጾኖን ኔኮ ጌላና ማላሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ፐንገት ኡባ ዎደ ዶያ ዳና፤ ካዎተታ ዱረተይነ ኤንታ ካዎት ድኤትድ ኔኮ ያና መላ ጋላስነ ቃማ ጎርደቶኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne pengeti ubba wode dooya daana; kawotethata duretethaynne enta kawoti di7etidi neeko yaana mela gallasinne qamma gordetokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሮችሽ ምንጊዜም የተከፈቱ ይሆናሉ፤ ቀንም ሆነ ሌሊት ከቶ አይዘጉም፤ ይህም ሰዎች የመንግሥታትን ብልጽግና ወደ አንቺ እንዲያመጡ፣ ነገሥታታቸውም በድል ወደ አንቺ እንዲገቡ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሕዝቦችን፥ ሀብትና ንጉሦቻቸውን ያመጡ ዘንድ በሮችሽ ሌሊትና ቀን ክፍት ይሆናሉ እንጂ አይዘጉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰባት ሃብቲ ኣህዛብ ምእንቲ ኸምፅኡልኪ፥ ነገስታቶም ድማ ተዓጂቦም ክኣትዉኽስ፥ ደገታትኪ ዅልሻዕ ኽፉት ክኸውን እምበር፥ ለይትን መዓልትን ኣይዕፆን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዘይግዝኣኪ ህዝብን መንግስትን ኪጠፍእ፡ እወ፡ እዞም ኣህዛብ ብጥራስ ኪጸንቱ እዮም እሞ፡ ሃብቲ ኣህዛብ ምእንቲ ኼእትውልኪ፡ ነገስታቶም ድማ ተዐጅቦም ኪኣትውኽስ፡ ደጌታትኪ ዂሉ ጊዜ ኽፋት ኪኸውን፡ ለይትን መዓልትን ኣይኪዕጾን እዩ።