Isaiah 6:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ኪድ ነዚ ህዝቢ እዚ፡ ብሓቂ ስምዑ፡ ግናኸ ኣይትስተውዕሉ፡ በሎም። ትርኢ ኢኻ፡ ግናኸ ኣይትፈልጥን ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “ሂድ፤ ይህን ሕዝብ፦ መስ​ማ​ትን ትሰ​ማ​ላ​ችሁ፥ አታ​ስ​ተ​ው​ሉ​ምም፤ ማየ​ት​ንም ታያ​ላ​ችሁ፥ አት​መ​ለ​ከ​ቱ​ምም” በላ​ቸው አለኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። ሂድ፥ ይህን ሕዝብ። መስማትን ትሰማላችሁ አታስተውሉምም፤ ማየትንም ታያላችሁ አትመለከቱምም በላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም እንዲህ አለኝ፤ “ወደዚህ ሕዝብ ሂድ፤ ‘መስማትን ትሰማላችሁ፤ ነገር ግን አታስተውሉም፤ ማየትንም ታያላችሁ፤ ነገር ግን ልብ አትሉም’ ብለህ ንገራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጎዳይ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ባ፤ ሀ አሳዉ፥ ‘ህንተ ስሳ ስሲታ፤ ሽን ህንተንቶ ገለና፤ ጼሉዋካ ጼሊታ፤ ሽን በእክታ’ ያጋደ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Goday hawaadan yaageedda; «Ba; ha asaw, ‹Hintte sissaa sisiita; shin hinttenttoo gelenna; s'eeluwaakka s'eelliita; shin be'ikkita› yaagaade oda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin GODAY; «Ba; baada ha asaas, ‹Intte sissi siyeeta; gido attiin yuushshi qoppeketa; ayfen xeelleeta shin akeekkeketa› gaada isttas yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ጎዳይ፤ «ባ፤ ባዳ ሃ ኣሳስ፥ ‹ኢንቴ ሲሲ ሲዬታ፤ ጊዶ ኣቲን ዩሺ ቆፔኬታ፤ ኣይፌን ጼሌታ ሺን ኣኬኬኬታ› ጋዳ ኢስታስ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ታኮ፥ “ባዳ ሀ አሳ፥ ‘ህንተ ስስ ስኤታ፥ ሽን አኬከከታ፤ ህንተ ፄለታ፥ ሽን ደመከታ’ ” ያጋዳ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday taako, “Bada ha asaa, ‘Hinte sissi si7eeta, shin akeekeketa; hinte xeelleta, shin demmeketa’ ” yaagada oda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም እንዲህ አለኝ፤ “ወደዚህ ሕዝብ ሂድ፤ “ ‘መስማትን ትሰማላችሁ፤ ነገር ግን አታስተውሉም፤ ማየትንም ታያላችሁ፤ ነገር ግን ልብ አትሉም’ ብለህ ንገራቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም “እንግዲያውስ ወደዚህ ሕዝብ ሂድና ‘መስማትንስ ትሰማላችሁ፤ ነገር ግን አታስተውሉም፤ ማየትንም ታያላችሁ ነገር ግን ልብ አታደርጉም’ በላቸው” አለኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ድማ “ኪድ እሞ ነዝ ህዝቢ እዙይ ‘ምስማዕስ ክትሰምዑ ኢኹም፤ ግና ኣይተስተውዕሉን፤ ምርኣይውን ክትሪኡ ኢኹም፤ ግና ኣይተስተብህሉን ኢኹም’ ኢልካ ንገሮም።”
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ድማ፡ ኪድ እሞ ነዚ ህዝቢ እዚ፡ ምስማዕሲ ስምዑ፡ ግናኸ ኣይተስተውዕሉ፡ ምርኣይሲ ርኣዩ፡ ግናኸ ኣይተለልዩ፡ ኢልካ ተዛረቦ። ምእንቲ በዒንቶም ከይርእዩ፡ በእዛኖም ከኣ ከይሰምዑ፡ ብልቦምውን ከየስተውዕሉ፡ ከይምለሱ እሞ ከይሐውዩስ፡ ንልቢ እዚ ህዝቢ እዚ ድፈኖ፡ ነእዛኖም ኣጽምመን፡ ነዒንቶምውን ዐምተን፡ ኢሉ ተዛረበኒ።