Isaiah 6:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣነ፡ ወይለይ! ኣነ ተፈቲሐ እየ እሞ፤ ኣነ ርኹስ ከናፍር ዘለዎ ሰብ እየ እሞ ኣብ ማእከል ርኹሳት ከናፍር ዘለዎም ህዝቢ እየ ዝነብር። ኣዒንተይ ንጉስ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ርእየንኦ እየን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም፥ “ከንፈሮች የረከሱብኝ ሰው በመሆኔ፥ ከንፈሮቻቸው በረከሱባቸው ሕዝብ መካከል በመቀመጤ ዐይኖች የሠራዊትን ጌታ ንጉሡን እግዚአብሔርን ስለ አዩ ጠፍቻለሁና ወዮልኝ!” አልሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም። ከንፈሮቼ የረከሱብኝ ሰው በመሆኔ፥ ከንፈሮቻቸውም በረከሱባቸው ሕዝብ መካከል በመቀመጤ ዓይኖቼ የሠራዊትን ጌታ ንጉሡን እግዚአብሔርን ስለ አዩ ጠፍቻለሁና ወዮልኝ! አልሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም፤ “ከንፈሮቼ የረከሱብኝ ሰው ነኝ፤ የምኖረውም ከንፈሮቹ በረከሱበት ሕዝብ መካከል ነው፤ ዐይኖቼም ንጉሡን፤ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔርን አይቷልና ጠፍቻለሁ፤ ወዮልኝ!” አልሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ታን፥ “ታዉ አየ አና! ታን ባያድ፤ አያዉ ጎፐ፥ ታን ዶናይ ቱኔዳ አሳ፤ ቃይ ዶናይ ቱኔዳ አሳቱዋ ግዶን ደአይ፤ ታን ካትያ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ ታ አይፍያን በኣድ” ያጋድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, taani, «Taw aayye ana! Taani bayaad; ayaw gooppe, taani doonay tuneedda asaa; k'ay doonay tuneedda asatuwaa giddon de'ay; taani Kaatiyaa, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa ta ayifiyaan be'aad» yaagaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin tani, «Tani doonay tunida asa; qasse doonay tunida asata giddon de7ays; tani Kawoza, Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossa ta ayfen be7ida gishshas taas aayye ana! Ta dhayadis» gadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ታኒ፥ «ታኒ ዶናይ ቱኒዳ ኣሳ፤ ቃሴ ዶናይ ቱኒዳ ኣሳታ ጊዶን ዴኣይስ፤ ታኒ ካዎዛ፥ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳ ታ ኣይፌን ቤኢዳ ጊሻስ ታስ ኣዬ ኣና! ታ ያዲስ» ጋዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ “ታኒ መተርሻይ ቱንዳ አሳ ግዶን ደአይስ፤ ታ መተርሻይካ ቱና። ታኒ ካዋ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ ታ አይፈን በእዳ ግሾ፥ ታና አየ! ታ ያስ!” ያጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, “Taani mettershay tunida asaa giddon de7ayis; ta mettershayka tuna. Taani Kawa, Ubbaafe Wolqaama Godaa ta ayfen be7ida gisho, tana ayye! Ta dhayas!” yaagas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም፣ “ከንፈሮቼ የረከሱብኝ ሰው ነኝ፤ የምኖረውም ከንፈሮቹ በረከሱበት ሕዝብ መካከል ነው፤ ዐይኖቼም ንጉሡን፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔርን አይተዋልና ጠፍቻለሁ፣ ወዮልኝ!” አልሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም “እነሆ አንደበቶቹ በረከሱበት ሕዝብ መካከል የምኖር፥ አንደበቴም የረከሰብኝ ሰው ነኝ፤ ንጉሡን የሠራዊት አምላክን በዐይኖቼ አይቼአለሁና መጥፋቴ ስለ ሆነ ወዮልኝ!” አልኩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ድማ “ከናፍረይ ዝረኸሰ ሰብ እየ፤ ኣብ ማእኸል እቲ ኸናፍሩ ዝረኸሰ ህዝቢ ኸዓ እነብር ኣለኹሞ፥ ንንጉስ፥ ንጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ኣዒንተይ ሪአናኦ እየን እሞ፥ ወይለይ ጠፋእኹ!” በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ድማ፡ ከናፍረይ ዝርኹስ ሰብ እየ፡ ኣብ ማእከል እቲ ኸናፍሩ ዝርኹስ ህዝቢ ኸኣ እነብር ኣሎኹ እሞ፡ ወይለይ፡ ኣዒንተይ ንንጉስ፡ ንእግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ርእየን እየን እሞ፡ ጠፋእኩ፡ በልኩ። |