Isaiah 6:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ልዕሊኡ ሱራፌል ደው ኢሎም ነበሩ፣ ነፍሲ ወከፎም ሽዱሽተ ኣኽናፍ ነበሮም። ብኽልተ ገጹ ሸፈነ፡ ብኽልተ ድማ ኣእጋሩ ሸፈነ፡ ብኽልተ ድማ ነፈረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሱራፌልም በዙሪያው ቆመው ነበር፤ ለእያንዳንዱም ስድስት ክንፍ ነበረው፤ በሁለቱ ክንፎቻቸው ፊታቸውን ይሸፍኑ ነበር፤ በሁለቱም ክንፎቻቸው እግሮቻቸውን ይሸፍኑ ነበር፤ በሁለቱም ክንፎቻቸው ይበርሩ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሱራፌልም ከእርሱ በላይ ቆመው ነበር፥ ለእያንዳንዱም ስድስት ክንፍ ነበረው፤ በሁለት ክንፍ ፊቱን ይሸፍን ነበር፥ በሁለቱም ክንፍ እግሮቹን ይሸፍን ነበር፥ በሁለቱም ክንፍ ይበር ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሱራፌልም ከእርሱ በላይ ቆመው ነበር፤ እያንዳንዳቸውም ስድስት ክንፍ ነበራቸው። በሁለት ክንፍ ፊታቸውን ይሸፍኑ ነበር፤ በሁለት ክንፍ እግራቸውን ይሸፍኑ ነበር፤ በሁለቱም ክንፍ ይበሩ ነበር፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሱራፌላ ጌተትያ ኪታንቻቱ አፐ ቦላና ደኢኖ፤ እት እት ሱራፌልያዉ ኡሱፑን ቀፈቱ ደኢኖ፤ ላኡ ቀፈቱዋን ባረ ሶምኡዋ ካሜ፤ ላኡ ቀፈቱዋን ባረ ገድያ ካሜ፤ ላኡ ቀፈቱዋን ፓሌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Suraafeela geetettiyaa kiitanchchatuu aappe bollaanna de'iino; itti itti suraafeeliyaw usuppun k'efetuu de'iino; laa"u k'efetuwaan bare som"uwaa kammee; laa"u k'efetuwaan bare gediyaa kammee; laa"u k'efetuwaan paallee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Suraafeele geetettiza kiitanchchati izappe bollara deettes; issi issi suraafeeles usuppun qefeti deettes; nam7u qefetan ba ayfeso ayfeso kammeettes; nam7u qefetan ba toho toho kammeettes; nam7u qefetan piradhdheettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሱራፌሌ ጌቴቲዛ ኪታንቻቲ ኢዛፔ ቦላራ ዴቴስ፤ ኢሲ ኢሲ ሱራፌሌስ ኡሱፑን ቄፌቲ ዴቴስ፤ ናምኡ ቄፌታን ባ ኣይፌሶ ኣይፌሶ ካሜቴስ፤ ናምኡ ቄፌታን ባ ቶሆ ቶሆ ካሜቴስ፤ ናምኡ ቄፌታን ፒራቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሱራፌላ ጌተትያ ኪታንቾት እያፐ ቦላራ ደኦሶና፤ እስ እስ ኪታንቹዋስ ኡሱፑን ቀፈት ደኦሶና፤ ናምኡ ቀፈታን ባ ሶምኡዋ ካሜስ፤ ናምኡ ቀፈታን ባ ቶሁዋ ካሜስ፤ ናምኡ ቀፈታን ፕራስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Surafeela geetetiya kiitanchoti iyape bollara de7oosona; issi issi kiitanchuwas usupun qefeti de7oosona; nam7u qefetan ba som7uwa kammees; nam7u qefetan ba tohuwa kammees; nam7u qefetan piradhees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሱራፌልም ከእርሱ በላይ ቆመው ነበር፤ እያንዳንዳቸውም ስድስት ክንፍ ነበራቸው። በሁለት ክንፍ ፊታቸውን ይሸፍኑ ነበር፤ በሁለት ክንፍ እግራቸውን ይሸፍኑ ነበር፤ በሁለቱም ክንፍ ይበርሩ ነበር፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሱራፌል ተብለው የሚጠሩ መላእክትም በዙሪያው ነበሩ፤ እያንዳንዱ መልአክ ስድስት ክንፍ አለው፤ በሁለቱ ክንፎቹ ፊቱን ይሸፍናል፤ በሁለቱ ክንፎቹ እግሮቹን ሸፍኖ በሁለት ክንፎቹ ይበር ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ዙርያኡ ድማ ሱራፌል ቆይሞም ነበሩ። ነንሕድሕዶም ከዓ ሽዱሽተ ኽንፊ ነበሮም፤ ብኽልተ ኽንፎም ገፆም ይሽፍኑ ነበሩ፤ ብኽልተ ኽንፎም ድማ ኣእጋሮም ይሽፍኑ፤ ብኽልተ ኽንፎምውን ይበሩ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ልዕሊኡ ድማ ሱራፌል ቈይሞም ነበሩ፡ ነፍሲ ወከፎም ሹድሽተ ኽንፊ ኣለዎ፡ በቲ ኽልተ ንገጹ ይኸድኖ፡ በቲ ኽልተ ድማ ነእጋሩ ይኸድኖ፡ በቲ ኽልተውን ይነፍር ነበረ። |