Isaiah 6:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ ገና ዓስራይ ኽትህሉ እያ፣ ተመሊሳ ድማ ክትብላዕ እያ፣ ከም ኦም ሻሂን ከም ኦም ጽሕድን ኣቝጽልቶም ኪድርብዩ ኸለዉ ሓመድ ኣብኣ ዘሎ። ከምኡ ድማ እቲ ቅዱስ ዘርኢ ንብረቱ ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእርስዋም ዘንድ ዐሥረኛ እጅ ቀርቶ እንደ ሆነ እርሱ ደግሞ ይቃጠላል፤ ቅጠሎቻቸውም በረገፉ ጊዜ እንደ ግራርና እንደ ኮምበል ዛፍ ሁነው ይቀራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእርስዋም ዘንድ አሥረኛ እጅ ቀርቶ እንደ ሆነ እርሱ ደግሞ ይቃጠላል፤ በተቈረጡ ጊዜ ጉቶቻቸው እንደ ቀሩ እንደ ግራርና እንደ ኮምበል ዛፍ ሆኖ፥ ጉቶው የተቀደሰ ዘር ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዐሥር አንድ ሰው እንኳን በምድሪቱ ቢቀር፤ እርሱም ደግሞ ይጠፋል፤ ነገር ግን የኮምበልና የባሉጥ ዛፍ በተቈረጠ ጊዜ ጉቶ እንደሚቀር፤ ቅዱሱም ዘር እንዲሁ በምድሪቱ ጉቶ ሆኖ ይቀራል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታሙ አሳፐ እት አሳይ ጋድያ ቦላ አቶፐ፥ እካ ያና፤ ቃንጽ ድግና አቴዳ ዎላ ዱሩማ ማላ ግዳናዋ፤ ሄ ዱሩማይ ጌሻ ዘረ ግዳናዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Tammu asaappe itti Asay gadiyaa bolla attooppe, ikka d'ayana; k'ans's'i diggina atteeda wolaa durumaa mala gidanawaa; he durumay geeshsha zeretsaa gidanawaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tammu asaappe issi asi biittaa bolla attiko, izikka dhayana; qanxxi yeggiin attida wolaa duruma mala gidana; geeshsha zarey hessaththo he duruma mala gidana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታሙ ኣሳፔ ኢሲ ኣሲ ቢታ ቦላ ኣቲኮ፥ ኢዚካ ያና፤ ቃንጺ ዬጊን ኣቲዳ ዎላ ዱሩማ ማላ ጊዳና፤ ጌሻ ዛሬይ ሄሳ ሄ ዱሩማ ማላ ጊዳና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታሙ አሳፐ እስ አስ ቢታ ቦላ አትኮ፥ እካ ያና። ቃንፅን አትዳ ዎላነ ጫጫ ዱሩማ መላ ግዳና፤ ሄ ዱሩማይ ጌሻ ኮቸ ግዳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tammu asaape issi asi biitta bolla attiko, ika dhayana. Qanxin attida wolanne caca duruma mela gidana; he durumay geeshsha koche gidana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዐሥር አንድ ሰው እንኳ በምድሪቱ ቢቀር፣ እርሱም ደግሞ ይጠፋል፤ ነገር ግን የኮምበልና የባሉጥ ዛፍ በተቈረጠ ጊዜ ጕቶ እንደሚቀር፣ ቅዱሱም ዘር እንዲሁ በምድሪቱ ጕቶ ሆኖ ይቀራል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዐሥሩ አንድ ክፍል ቢተርፍም እንኳ እርሱም እንደ ግራር ወይም እንደ ዋርካ እንደገና ይቃጠላል። ዛፉ ሲቈረጥ ጉቶው ይቀራል። ጉቶውም የተቀደሰ ዘር ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዓስራይ ኣፍ ናይቲ ህዝቢ እኳ ኣብታ ምድሪ እንተ ተረፈ፥ ንሱውን ክጠፍእ እዩ። ከምቲ ዝተቘርፀ መሞናን ኣውሕን ጕንዱ ጥራሕ ዝተርፍ፥ ከምኡ ድማ እቲ ዝተርፍ ጕንዲ፥ ቅዱስ ዘርኢ ክኸውን እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዕሽር እኳ ኣብኣ እንተ ተረፈ፡ ንሱውን መሊሱ ኺጠፍእ እዩ። ግናኸ ከምቲ መመናን ኣውሕን ምስ ተቘርጸ፡ ጒንዱ ዚተርፍ፡ ከምኡ እቲ ቅዱስ ዘርኢ ጒንዱ ኪኸውን እዩ። |