Isaiah 6:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግናኸ ገና ዓስራይ ኽትህሉ እያ፣ ተመሊሳ ድማ ክትብላዕ እያ፣ ከም ኦም ሻሂን ከም ኦም ጽሕድን ኣቝጽልቶም ኪድርብዩ ኸለዉ ሓመድ ኣብኣ ዘሎ። ከምኡ ድማ እቲ ቅዱስ ዘርኢ ንብረቱ ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ር​ስ​ዋም ዘንድ ዐሥ​ረኛ እጅ ቀርቶ እንደ ሆነ እርሱ ደግሞ ይቃ​ጠ​ላል፤ ቅጠ​ሎ​ቻ​ቸ​ውም በረ​ገፉ ጊዜ እንደ ግራ​ርና እንደ ኮም​በል ዛፍ ሁነው ይቀ​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእርስዋም ዘንድ አሥረኛ እጅ ቀርቶ እንደ ሆነ እርሱ ደግሞ ይቃጠላል፤ በተቈረጡ ጊዜ ጉቶቻቸው እንደ ቀሩ እንደ ግራርና እንደ ኮምበል ዛፍ ሆኖ፥ ጉቶው የተቀደሰ ዘር ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዐሥር አንድ ሰው እንኳን በምድሪቱ ቢቀር፤ እርሱም ደግሞ ይጠፋል፤ ነገር ግን የኮምበልና የባሉጥ ዛፍ በተቈረጠ ጊዜ ጉቶ እንደሚቀር፤ ቅዱሱም ዘር እንዲሁ በምድሪቱ ጉቶ ሆኖ ይቀራል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታሙ አሳፐ እት አሳይ ጋድያ ቦላ አቶፐ፥ እካ ያና፤ ቃንጽ ድግና አቴዳ ዎላ ዱሩማ ማላ ግዳናዋ፤ ሄ ዱሩማይ ጌሻ ዘረ ግዳናዋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Tammu asaappe itti Asay gadiyaa bolla attooppe, ikka d'ayana; k'ans's'i diggina atteeda wolaa durumaa mala gidanawaa; he durumay geeshsha zeretsaa gidanawaa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tammu asaappe issi asi biittaa bolla attiko, izikka dhayana; qanxxi yeggiin attida wolaa duruma mala gidana; geeshsha zarey hessaththo he duruma mala gidana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታሙ ኣሳፔ ኢሲ ኣሲ ቢታ ቦላ ኣቲኮ፥ ኢዚካ ያና፤ ቃንጺ ዬጊን ኣቲዳ ዎላ ዱሩማ ማላ ጊዳና፤ ጌሻ ዛሬይ ሄሳ ሄ ዱሩማ ማላ ጊዳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታሙ አሳፐ እስ አስ ቢታ ቦላ አትኮ፥ እካ ያና። ቃንፅን አትዳ ዎላነ ጫጫ ዱሩማ መላ ግዳና፤ ሄ ዱሩማይ ጌሻ ኮቸ ግዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Tammu asaape issi asi biitta bolla attiko, ika dhayana. Qanxin attida wolanne caca duruma mela gidana; he durumay geeshsha koche gidana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዐሥር አንድ ሰው እንኳ በምድሪቱ ቢቀር፣ እርሱም ደግሞ ይጠፋል፤ ነገር ግን የኮምበልና የባሉጥ ዛፍ በተቈረጠ ጊዜ ጕቶ እንደሚቀር፣ ቅዱሱም ዘር እንዲሁ በምድሪቱ ጕቶ ሆኖ ይቀራል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዐሥሩ አንድ ክፍል ቢተርፍም እንኳ እርሱም እንደ ግራር ወይም እንደ ዋርካ እንደገና ይቃጠላል። ዛፉ ሲቈረጥ ጉቶው ይቀራል። ጉቶውም የተቀደሰ ዘር ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዓስራይ ኣፍ ናይቲ ህዝቢ እኳ ኣብታ ምድሪ እንተ ተረፈ፥ ንሱውን ክጠፍእ እዩ። ከምቲ ዝተቘርፀ መሞናን ኣውሕን ጕንዱ ጥራሕ ዝተርፍ፥ ከምኡ ድማ እቲ ዝተርፍ ጕንዲ፥ ቅዱስ ዘርኢ ክኸውን እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ዕሽር እኳ ኣብኣ እንተ ተረፈ፡ ንሱውን መሊሱ ኺጠፍእ እዩ። ግናኸ ከምቲ መመናን ኣውሕን ምስ ተቘርጸ፡ ጒንዱ ዚተርፍ፡ ከምኡ እቲ ቅዱስ ዘርኢ ጒንዱ ኪኸውን እዩ።