Isaiah 6:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ልቢ እዚ ህዝቢ እዚ ኣስብሕ፡ ኣእዛኖም ድማ ኣኽቢርካ ኣዒንቶም ድማ ዓጸው። ብዓይኖም ርእዮም ብእዝኖም ከይሰምዑ ብልቦም ከይርድኡ ተነሲሖም ከይፍወሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህ ሕዝቦች በዐይናቸው እንዳያዩ፥ በጆሮአቸውም እንዳይሰሙ፥ በልባቸውም እንዳያስተውሉ ተመልሰውም እንዳልፈውሳቸው፥ ልባቸውን አደንድነዋልና፥ ጆሮአቸውንም ደፍነዋልና፥ ዐይኖቻቸውንም ጨፍነዋልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዓይናቸው እንዳያዩ፥ በጆሮአቸውም እንዳይሰሙ፥ በልባቸውም እንዳያስተውሉ፥ ተመልሰውም እንዳይፈወሱ፥ የዚህን ሕዝብ ልብ አደንድን፥ ጆሮአቸውንም አደንቍር፥ ዓይናቸውንም ጨፍን አለኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዚህን ሕዝብ ልብ አደንድን፤ ጆሮአቸውን ድፈን፤ ዐይኖቻቸውንም ክደን፤ ይህ ካልሆነማ፤ በዐይናቸው አይተው፤ በጆሮአቸው ሰምተው፤ በልባቸውም አስተውለው በመመለስ ይፈወሳሉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ አሳ ዎዛና ዶንጭልሳ፤ ኡንቱንቱ ሀይካ ቱልሳ፤ ኡንቱንቱ አይፍያካ ቆቅሳ፤ ሄዌ ዮፐ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ አይፍያን በአና፤ ባረንቱ ሀይን ስሳና፤ ባረንቱ ዎዛናንካ አኬካና፤ ያቲደ ኡንቱንቱ ታኮ ስማናነ ፓጻና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha asaa wozanaa donc'c'illissa; unttunttu haytsaakka tullissa; unttunttu ayfiyaakka k'ook'issa; hewe d'ayooppe, unttunttu barenttu ayifiyaan be'ana; barenttu haytsaan sisana; barenttu wozanaankka akeekana; yaatiide unttunttu taakko simmananne pas'ana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssa deraa wozinaa dammisa; istta hayththaka tullisa; istta ayfezakka qooqisa; histtontta aggiko istti bantta ayfen be7ana; bantta hayththan siyana; bantta wozinankka akeekana; histtidi istti taakko simmidi paxana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሳ ዴራ ዎዚና ዳሚሳ፤ ኢስታ ሃይካ ቱሊሳ፤ ኢስታ ኣይፌዛካ ቆቂሳ፤ ሂስቶንታ ኣጊኮ ኢስቲ ባንታ ኣይፌን ቤኣና፤ ባንታ ሃይን ሲያና፤ ባንታ ዎዚናንካ ኣኬካና፤ ሂስቲዲ ኢስቲ ታኮ ሲሚዲ ፓጻና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካልድካ፥ “ሀ አሳ ዎዛና ሙምሳ፤ ኤንታ ሀይ ቱልሳ፤ ኤንታ አይፍያ ጎዛ። ሄስ ሀኖና እፅኮ፥ ኤንቲ ባንታ አይፍያን በእድ፥ ባንታ ሀይን ስእድ፥ ባንታ ዎዛናን አኬክድ፥ ታኮ ስማና፤ ዛሪድ ፓፃና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kaallidika, “Ha asaa wozanaa muumisa; enta haythaa tullisa; enta ayfiya gooza. Hessi hanonna ixiko, enti banta ayfiyan be7idi, banta haythan si7idi, banta wozanan akeekidi, taako simmana; zaaridi paxana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዚህን ሕዝብ ልብ አደንድን፤ ጆሯቸውን ድፈን፤ ዐይኖቻቸውንም ክደን፤ ይህ ካልሆነማ፣ በዐይናቸው አይተው፣ በጆሯቸው ሰምተው፣ በልባቸውም አስተውለው በመመለስ ይፈወሳሉ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀጥሎም “እንዳያዩ፥ እንዳይሰሙና እንዳያስተውሉ በዓይናቸው ተመልክተው፥ በጆሮአቸው ሰምተው፥ በልባቸው አስተውለው ወደ እኔ ተመልሰው እንዳይፈወሱ ይህን ሕዝብ ልቡ የደነደነ፥ ጆሮው የተደፈነ፥ ዐይኑም የተጨፈነ እንዲሆን አድርግ” አለኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቀፂሉ ኸዓ “ምእንቲ በዒንቶም ከይሪኡ፥ በእዛኖም ከዓ ኸይሰምዑ፥ ብልቦምውን ከየስተውዕሉ፥ ከይምለሱ እሞ ኸይሓውዩስ፥ ንልቢ እዝ ህዝቢ እዙይ ድፈኖ፤ ነእዛኖም ኣፅምመን፤ ነዒንቶምውን ኣዐምተን” በለኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ፡ ኪድ እሞ ነዚ ህዝቢ እዚ፡ ምስማዕሲ ስምዑ፡ ግናኸ ኣይተስተውዕሉ፡ ምርኣይሲ ርኣዩ፡ ግናኸ ኣይተለልዩ፡ ኢልካ ተዛረቦ። ምእንቲ በዒንቶም ከይርእዩ፡ በእዛኖም ከኣ ከይሰምዑ፡ ብልቦምውን ከየስተውዕሉ፡ ከይምለሱ እሞ ከይሐውዩስ፡ ንልቢ እዚ ህዝቢ እዚ ድፈኖ፡ ነእዛኖም ኣጽምመን፡ ነዒንቶምውን ዐምተን፡ ኢሉ ተዛረበኒ። |