Isaiah 6:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ ንጉስ ዑዝያ ዝሞተላ ዓመት፡ እግዚኣብሄር ኣብ ልዑልን ልዕል ዝበለን ዝፋን ተቐሚጡ ርእየዮ፡ መገዱ ድማ ነታ ቤተ መቕደስ መሊኣ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ ንጉሡ ዖዝያን በሞተበት ዓመት እግዚአብሔርን በረዥምና ከፍ ባለ ዙፋን ላይ ተቀምጦ አየሁት፤ ምስጋናውም ቤቱን ሞልቶት ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡ ዖዝያን በሞተበት ዓመት እግዚአብሔርን በረጅምና ከፍ ባለ ዙፋን ላይ ተቀምጦ አየሁት፥ የልብሱም ዘርፍ መቅደሱን ሞልቶት ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሥ ዖዝያን በሞተበት ዓመት እግዚአብሔርን ከፍ ባለና በከበረ ዙፋን ላይ ተቀምጦ አየሁት፤ የልብሱም ዘርፍ ቤተ መቅደሱን ሞልቶት ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ኦዝያነ ሀይቄዳ ላይ ጎዳይ ቦላንነ ቃ አራታን ኡቴዳዋ በኣድ፤ አ ማዩ ጌሻ ጎልያ ኩሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Ooziyaane hayk'k'eedda laytsi Goday bollaninne d'ok'k'a araatan utteeddawaa be'aad; Aa mayuu Geeshsha Golliyaa kumeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Ooziyay hayqqida layth GODAY dhoqqa araata bolla uttidayssa beyadis; izi may7ida afala macaray Xoossa Keeth kumi uttides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ኦዚያይ ሃይቂዳ ላይ ጎዳይ ቃ ኣራታ ቦላ ኡቲዳይሳ ቤያዲስ፤ ኢዚ ማይኢዳ ኣፋላ ማጫራይ ጾሳ ኬ ኩሚ ኡቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ኦዝያን ሀይቅዳ ላይ ጎዳይ ቃ አራታንነ ቦንቾ በሳን ኡትዳይሳ በአስ፤ እያ ማኦይ ፆሳ ኬ ኩምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Ooziyani hayqida laythi Goday dhoqa araataninne boncho bessan uttidaysa be7as; iya ma7oy Xoossa keethaa kumis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሥ ዖዝያን በሞተበት ዓመት እግዚአብሔርን ከፍ ባለና በከበረ ዙፋን ላይ ተቀምጦ አየሁት፤ የልብሱም ዘርፍ ቤተ መቅደሱን ሞልቶት ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡ ዖዝያን በሞተበት ዓመት እግዚአብሔርን አየሁት፤ እርሱም ከፍ ባለና ልዕልና ባለው ዙፋን ላይ ተቀምጦ መጐናጸፊያውም ቤተ መቅደሱን ሞልቶት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ንጉስ ኦዝያን ዝሞተላ ዓመት፥ ንእግዚኣብሄር ኣብ በሪኽን፥ ልዕል ኣብ ዝበለ ዙፋንን ተቐሚጡ ረአኽዎ፤ ዘፈር ልብሱ ኸዓ ነቲ ቤተ መቕደስ መሊእዎ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ንጉስ ኡዝያ ዝሞተላ ዓመት ኣነ፡ እግዚኣብሄር ኣብ በሪኽን ልዕል ዝበለን ዝፋን ተቐሚጡ ኸሎ፡ ርኤኽዎ፡ ዘፈራት ልብሱ ኸኣ ነቲ መቕደስ መሊእዎ ነበረ። |