Isaiah 59:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣእጋሮም ናብ ክፉእ ይጐያ፡ ንጹህ ደም ድማ የፍስሱ። ሓሳባቶም ናይ ዓመጽ ሓሳባት እዩ፤ ብኽነትን ዕንወትን ኣብ መንገዶም ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ሮ​ቻ​ቸ​ውም ለተ​ን​ኮል ይሮ​ጣሉ፤ ደምን ለማ​ፍ​ሰ​ስም ይፈ​ጥ​ናሉ፤ ሰውን ለመ​ግ​ደል ይመ​ክ​ራሉ፤ ጕስ​ቍ​ል​ናና ቅጥ​ቃጤ በመ​ን​ገ​ዳ​ቸው አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግሮቻቸው ወደ ክፋት ይሮጣሉ፥ ንጹሑን ደም ለማፍሰስ ይፈጥናሉ፤ አሳባቸው የኃጢአት አሳብ ነው፥ ጕስቍልናና ቅጥቃጤ በመንገዳቸው አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግሮቻቸው ወደ ክፋት ይሮጣሉ፥ ንጹሑን ደም ለማፍሰስ ይፈጥናሉ፤ አሳባቸው የኃጢአት አሳብ ነው፥ ጉስቁልናና ውድመት በሚሄዱበት አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ገደቱ ኢታባ ኦናዉ ዎጺኖ፤ ጽሉዋ ሱ ጉሳናዉካ ጃሚኖ። ኡንቱንቱ ቆፋይ ኢታ ቆፋ። ኡንቱንቱ ቤዳ ሳ ኡባን ቆሁነ ባሻይ ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu gedetuu iitabaa ootsanaw wos's'iino; s'illuwaa suutsaa gussanawukka jaamiino. Unttunttu k'ofay iita k'ofa. Unttunttu beedda sa'aa ubbaan k'ohuunne bashshay de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta tohoti nagarakko woxxeettes; xillo suuth gussanaas eesoteettes; istti iita qofa qoppeettes. Bashshinne qohoy istti aadhdhida oge ubbaas malata.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ቶሆቲ ናጋራኮ ዎጼቴስ፤ ጺሎ ሱ ጉሳናስ ኤሶቴቴስ፤ ኢስቲ ኢታ ቆፋ ቆፔቴስ። ባሺኔ ቆሆይ ኢስቲ ኣዳ ኦጌ ኡባስ ማላታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ቶሆት ኢታባ ኦናዉ ዎፆሶና፤ ፅሎ ሱ ጉሳናዉ ኤሶቶሶና። ኤንታ ቆፋይ ኢታ፤ ኤንቲ ብዳ በሳ ኡባን ቆሆይነ ቦሽ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta tohoti iitabaa oothanaw woxoosona; xillo suuthi gussanaw eesotoosona. Enta qofay iita; enti bida bessa ubban qohoynne boshi de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግሮቻቸው ወደ ኀጢአት ይሮጣሉ፤ ንጹሕ ደም ለማፍሰስ ይፈጥናሉ፤ የሚያስቡት ክፉ ሐሳብ ነው፤ ማጥፋትና ማፈራረስም የመንገዳቸው ምልክት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ ወደ ክፉ ሥራ ይሮጣሉ፤ ንጹሕ ደምንም ለማፍሰስ ይቸኲላሉ፤ ሐሳባቸው የበደል ሐሳብ ነው፤ በሚያልፉበት ቦታ ሁሉ ማጥፋትና ማፈራረስ ልማዳቸው ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣእጋሮም ናብ ክፍኣት ይጐያ፤ ንፁህ ደም ንምፍሳስ ይቕልጥፋ፤ ሓሳቦም ሓሳብ ክፍኣት እዩ፤ ጥፍኣትን ዕንወትን ድማ ኣብ መንገድታቶም ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣእጋሮም ናብ እከይ ይጐይ፡ ንጹህ ደም ንምፍሳስ ይቕልጥፉ፡ ሓሳቦም ሓሳብ እከይ እዩ፡ ጥፍኣትን ምዕናውን ኣብ መገድታቶም ኣሎ።