Isaiah 59:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፍትሒ ዚልምን ንሓቂ ዚልምን የልቦን። ኣብ ከንቱነት ይውከሉን ሓሶት ይዛረቡን፤ ክፍኣት ይጠንሱን ኣበሳ የውጽኡን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጽድ​ቅን የሚ​ና​ገር በእ​ው​ነ​ትም የሚ​ፈ​ርድ የለም፤ በከ​ንቱ ነገር ታም​ነ​ዋል፤ የማ​ይ​ጠ​ቅ​ማ​ቸ​ው​ንም ተና​ግ​ረ​ዋል፤ ኀጢ​አ​ትን ፀን​ሰ​ዋል፤ በደ​ል​ንም ወል​ደ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በጽድቅ የሚጠራ በእውነትም የሚፈርድ የለም፤ በምናምንቴ ነገር ታምነዋል ሐሰትንም ተናግረዋል፤ ጕዳትን ፀንሰዋል በደልንም ወልደዋል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በጽድቅ የሚጠራ በእውነትም የሚፈርድ የለም፤ በእርባና ቢስ ነገር ታምነዋል ሐሰትንም ተናግረዋል፤ ጉዳትን ፀንሰዋል በደልንም ወልደዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጽሎተን ሞትያዌ ባዋ፤ ቱማተን ፕርድያዌካ ባዋ። ኡንቱንቱ መላ ፓሉምያን ጬቀቲኖ፤ ዎርዱዋ ሃሳዪኖ። ቃይ መቱዋ ሻሃሪደ፥ ኢታተ የሊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'illotetsan mootiyaawe baawa; tumatetsan pirddiyaawekka baawa. Unttunttu mela palumiyaan c'eek'ettiino; wordduwaa haasayiino. K'ay metuwaa shahaariide, iitatetsaa yeliino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xilloteththan mootizay baawa; tumateththan pirdizay oonikka deenna. Hada yo7on ammanetteettes; wordo haasayeettes; shiro qanththatidi iitateth yelida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጺሎቴን ሞቲዛይ ባዋ፤ ቱማቴን ፒርዲዛይ ኦኒካ ዴና። ሃዳ ዮኦን ኣማኔቴቴስ፤ ዎርዶ ሃሳዬቴስ፤ ሺሮ ቃንቲዲ ኢታቴ ዬሊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፅሎተን ሞተይ ባዋ፤ ሱረተን ፕርደይካ ባዋ። ኤንቲ ጮ ፓላማን ጬቀቶሶና፤ ዎርዶ ኦደቶሶና፤ ጭሞ ቃንትድ ኢታተ የሎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xillotethan mootey baawa; suuretethan pirdeyka baawa. Enti coo palaman ceeqetoosona; wordo odetoosona; cimo qanthatidi iitatethi yeloosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ፍትሕን የሚጠራ ማንም የለም፤ ጕዳዩን በቅንነት የሚያቀርብ የለም፤ በከንቱ ነገር ታመኑ፤ ሐሰትን ተናገሩ፤ ሁከትን ፀነሱ፤ ክፋትንም ወለዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ማንም ሰው ክስ ሲመሠርት ትክክለኛውን ጉዳይ ይዞ አይመጣም ወደ ፍርድ ሸንጎም ሲቀርብ ለሕግ ታማኝ ሆኖ አይደለም፤ እነርሱ ከንቱ በሆነ አቤቱታ ላይ ተመሥርተው ውሸትን ይናገራሉ፤ ተንኰልን አስበው በደልን ይፈጽማሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብፅድቂ ዝጠርዕ ሓደ እኳ የለን፤ ብሓቂ ዝፈርድ ሓደ እኳ የለን፤ ኣብ ከንቱነት ይእመኑ፤ ሓሰት ከዓ ይዛረቡ፤ ክፍኣት ይጠንሱ፤ ሓጢኣትውን ይወልዱ።
Amharic Tigrinya 2011 ብጽድቂ ዚጠርዕ ሓደ እኳ የልቦን፡ ብሓቂ ዚምጒት ሓደ እኳ የልቦን፡ ኣብ ከንቱነት ይውከሉ፡ ሓሶት ከኣ ይዛረቡ፡ እከይ ይጠንሱ፡ ሓጢኣትውን ይወልዱ ኣለው።