Isaiah 59:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍትሒ ዚልምን ንሓቂ ዚልምን የልቦን። ኣብ ከንቱነት ይውከሉን ሓሶት ይዛረቡን፤ ክፍኣት ይጠንሱን ኣበሳ የውጽኡን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጽድቅን የሚናገር በእውነትም የሚፈርድ የለም፤ በከንቱ ነገር ታምነዋል፤ የማይጠቅማቸውንም ተናግረዋል፤ ኀጢአትን ፀንሰዋል፤ በደልንም ወልደዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጽድቅ የሚጠራ በእውነትም የሚፈርድ የለም፤ በምናምንቴ ነገር ታምነዋል ሐሰትንም ተናግረዋል፤ ጕዳትን ፀንሰዋል በደልንም ወልደዋል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጽድቅ የሚጠራ በእውነትም የሚፈርድ የለም፤ በእርባና ቢስ ነገር ታምነዋል ሐሰትንም ተናግረዋል፤ ጉዳትን ፀንሰዋል በደልንም ወልደዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጽሎተን ሞትያዌ ባዋ፤ ቱማተን ፕርድያዌካ ባዋ። ኡንቱንቱ መላ ፓሉምያን ጬቀቲኖ፤ ዎርዱዋ ሃሳዪኖ። ቃይ መቱዋ ሻሃሪደ፥ ኢታተ የሊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'illotetsan mootiyaawe baawa; tumatetsan pirddiyaawekka baawa. Unttunttu mela palumiyaan c'eek'ettiino; wordduwaa haasayiino. K'ay metuwaa shahaariide, iitatetsaa yeliino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xilloteththan mootizay baawa; tumateththan pirdizay oonikka deenna. Hada yo7on ammanetteettes; wordo haasayeettes; shiro qanththatidi iitateth yelida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺሎቴን ሞቲዛይ ባዋ፤ ቱማቴን ፒርዲዛይ ኦኒካ ዴና። ሃዳ ዮኦን ኣማኔቴቴስ፤ ዎርዶ ሃሳዬቴስ፤ ሺሮ ቃንቲዲ ኢታቴ ዬሊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፅሎተን ሞተይ ባዋ፤ ሱረተን ፕርደይካ ባዋ። ኤንቲ ጮ ፓላማን ጬቀቶሶና፤ ዎርዶ ኦደቶሶና፤ ጭሞ ቃንትድ ኢታተ የሎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xillotethan mootey baawa; suuretethan pirdeyka baawa. Enti coo palaman ceeqetoosona; wordo odetoosona; cimo qanthatidi iitatethi yeloosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፍትሕን የሚጠራ ማንም የለም፤ ጕዳዩን በቅንነት የሚያቀርብ የለም፤ በከንቱ ነገር ታመኑ፤ ሐሰትን ተናገሩ፤ ሁከትን ፀነሱ፤ ክፋትንም ወለዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ማንም ሰው ክስ ሲመሠርት ትክክለኛውን ጉዳይ ይዞ አይመጣም ወደ ፍርድ ሸንጎም ሲቀርብ ለሕግ ታማኝ ሆኖ አይደለም፤ እነርሱ ከንቱ በሆነ አቤቱታ ላይ ተመሥርተው ውሸትን ይናገራሉ፤ ተንኰልን አስበው በደልን ይፈጽማሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብፅድቂ ዝጠርዕ ሓደ እኳ የለን፤ ብሓቂ ዝፈርድ ሓደ እኳ የለን፤ ኣብ ከንቱነት ይእመኑ፤ ሓሰት ከዓ ይዛረቡ፤ ክፍኣት ይጠንሱ፤ ሓጢኣትውን ይወልዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብጽድቂ ዚጠርዕ ሓደ እኳ የልቦን፡ ብሓቂ ዚምጒት ሓደ እኳ የልቦን፡ ኣብ ከንቱነት ይውከሉ፡ ሓሶት ከኣ ይዛረቡ፡ እከይ ይጠንሱ፡ ሓጢኣትውን ይወልዱ ኣለው። |