Isaiah 59:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣበሳኹም ግና ኣብ መንጎኹምን ኣብ መንጎ ኣምላኽኩምን ተፈላልዩ፣ ሓጢኣትኩም ድማ ገጹ ካባኻ ሓቢእዎ፣ ንሱ ከይሰምዕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን በደ​ላ​ችሁ በእ​ና​ን​ተና በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መካ​ከል ለይ​ታ​ለች፤ ይቅ​ርም እን​ዳ​ይ​ላ​ችሁ ኀጢ​አ​ታ​ችሁ ፊቱን ከእ​ና​ንተ ሰው​ሮ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን በደላችሁ በእናንተና በአምላካችሁ መካከል ለይታለች፥ እንዳይሰማም ኃጢአታችሁ ፊቱን ከእናንተ ሰውሮታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን በደላችሁ በእናንተና በአምላካችሁ መካከል የመለያያ አጥር ሆናለች፤ እንዳይሰማም ኃጢአታችሁ ፊቱን ከእናንተ ሰውሮታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ህንተ ናጋራይ ህንተፐነ ህንተ ጾሳፐ ግዱዋን ሻኮተ መዳ። ቃይ እ ስሰና ማላ፥ ህንተ ናጋራይ አ ዴሙዋ ህንተፐ ገንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin hintte nagaray hintteppenne hintte S'oossaappe gidduwaan shaakotetsaa med'd'eedda. K'ay I sisenna mala, hintte nagaray Aa deemuwaa hintteppe gentseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin intte qohoy inttena intte Xoossaafe shaakkides; intte nagaray iza ayfeso inttefe genththides. Hessa gishshas izi siyenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ቆሆይ ኢንቴና ኢንቴ ጾሳፌ ሻኪዴስ፤ ኢንቴ ናጋራይ ኢዛ ኣይፌሶ ኢንቴፌ ጌንዴስ። ሄሳ ጊሻስ ኢዚ ሲዬና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ህንተ ናጋራይ ህንተፈነ ህንተ ፆሳፈ ግዶን ሻሄተ መስ። እ ስኦና መላ ህንተ ናጋራይ እያ ሶምኡዋ ህንተፈ ገንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin hinte nagaray hintefenne hinte Xoossaafe giddon shaahetethi medhis. I si7onna mela hinte nagaray iya som7uwa hintefe genthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን በደላችሁ ከአምላካችሁ ለይቷችኋል፤ ኀጢአታችሁ ፊቱን ከእናንተ ሰውሮታል፤ በዚህም ምክንያት አይሰማም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በደላችሁ በእናንተና በእግዚአብሔር መካከል ሆኖ ጋረደ፤ ኃጢአታችሁ ከእግዚአብሔር ስለ ለያችሁ ጸሎታችሁ አይሰማም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና በደልኩም ኣብ መንጎኹምን፥ ኣብ መንጎ ኣምላኽኩምን ፈልያ ኣላ፤ ከይሰምዐኩምውን ሓጢኣትኩም ንገፁ ኻባኻትኩም ሰወሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ኣእዳውኩም ብደም፡ ኣጻብዕኩም ብበደል ረኺሰን፡ ከናፍርኩም ሓሶት ይዛረባ፡ ልሳንኩም ከኣ ክፍኣት ይናገር ኣሎ እሞ፡ ንኣኻትኩምን ንኣምላኽኩምን ኣብ መንጎኹም ኰይኑ ዝፈላለየኩምሲ ኣበሳኹም እዩ፡ ከይሰምዓኩም ከኣ፡ ኣብ ቅድሜኹም ገጹ ዜሕብኣልኩም ሓጢኣትኩም እዩ።