Isaiah 59:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵላትና ከም ድብታት ንጉረምረም፡ ከም ርግቢ ድማ ንሓዘን። ፍርዲ ንጽበ እምበር የለን፤ ናብ ድሕነት ግና ካባና ርሑቕ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንደ ድብና እንደ ርግብ በአንድነት ይሄዳሉ፤ ፍርድን እንጠባበቅ ነበር፤ መዳንም የለም፤ ከእኛም ርቆአል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁላችን እንደ ድቦች እንጮኻለን፥ እንደ ርግብ እንለቃቀሳለን፤ ፍርድን በተስፋ እንጠባበቅ ነበር እርሱም የለም፤ መዳንም ከእኛ ዘንድ ርቆአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሁላችን እንደ ድቦች እንጮኻለን፤ እንደ ርግብ በመቃተት እንጮኻለን፤ ፍትህን በተስፋ እንጠባበቅ ነበር እርሱ ግን የለም፤ መዳንም ከእኛ ዘንድ ርቆአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑን ኡባይካ ጋሙዋዳን ጉዴቶ፤ ሀራጰቱዋዳንካ ካዮቲደ ኦሌቶ። ኑን ሱረ ፕርዳ ኮዬዶ፤ ሽን ደምበይኮ። ቃይ አቶተካ ኮዬዶ፤ ሽን እ ኑፐ ሃኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nuuni ubbaykka gaammuwaadan gudeeto; harap'p'etuwaadankka kayyottiidde ooleetto. Nuuni suure pirddaa koyeeddo; shin demmibeykko. K'ay atotetsaakka koyeeddo; shin I nuuppe haakkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nuni ubbay zardo mala laawoos; haraphpheta malakka ceecishe guugumoos; nuni suure pirda koyidos; gido attiin demmibeekko; attana koyidos; gido attiin izi nuuppe haakkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኑኒ ኡባይ ዛርዶ ማላ ላዎስ፤ ሃራጴታ ማላካ ጬጪሼ ጉጉሞስ፤ ኑኒ ሱሬ ፒርዳ ኮዪዶስ፤ ጊዶ ኣቲን ዴሚቤኮ፤ ኣታና ኮዪዶስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ኑፔ ሃኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑኒ ኡባይ ባባንዳ ዋሶስ፤ ሆለዳ ካዮትድ ኦሎስ። ኑኒ ሱረ ፕርዳ ኮይዳ፥ ሽን ደምቦኮ፤ አቶተ ኮይዳ፥ ሽን እ ኑፐ ሃክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nuuni ubbay babanthada waassos; holleda kayotidi oolos. Nuuni suure pirda koyida, shin demmibooko; atotethi koyida, shin I nuupe haakis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁላችን እንደ ድቦች እናላዝናለን፤ እንደ ርግቦችም በመቃተት እንጮኻለን፤ ፍትሕን ፈለግን፤ ግን አላገኘንም፤ ትድግናን ፈለግን፤ ነገር ግን ከእኛ ርቋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሁላችንም እንደ ድብ በመጮኽ እንደ ርግብም ምርር ብለን በማልቅስ ፍትሕንና መዳንን ለማግኘት እንጠባበቃለን፤ እነርሱ ግን ከእኛ የራቁ ስለ ሆኑ አይገኙም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵላትና ኸም ድብታት ነእዊ፤ ከም ርግቢታትውን ንቝዝም ኣለና። ፍርዲ ብተስፋ ንፅበ ኔርና፤ ግና ንሱውን የለን፤ ድሕነት ተፀበና፤ ግና ንሱውን ኻባና ረሓቐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲላትና ኸም ድብታት ንሀብብ፡ ከም ረገቢት ንቚዝም፡ ንቕንዕና ንጽበ ኣሎና፡ ግናኸ የልቦን፡ ንምድሓን፡ ንሱውን ካባና ርሑቕ እዩ። |