Isaiah 58:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ብርሃንካ ከም ወጋሕታ ኺበርህ፡ ጥዕናኻ ድማ ቀልጢፉ ኪበቍል እዩ። ጽድቅኻ ድማ ቅድሜኻ ክወጽእ እዩ። ክብሪ እግዚኣብሄር ዓስብኹም ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያን ጊዜ ብርሃንህ እንደ ንጋት ይበራል፤ ፈውስህም ፈጥኖ ይወጣል፤ ጽድቅህም በፊትህ ይሄዳል፤ የእግዚአብሔርም ክብር ይጋርድሃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዚያን ጊዜ ብርሃንህ እንደ ንጋት ይበራል፥ ፈውስህም ፈጥኖ ይበቅላል፥ ጽድቅህም በፊትህ ይሄዳል፥ የእግዚአብሔርም ክብር በኋላህ ሆኖ ይጠብቅሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዚያን ጊዜ ብርሃንህ እንደ ንጋት ይበራል፥ ፈውስህም ፈጥኖ ይበቅላል፥ ጽድቅህም በፊትህ ይሄዳል፥ የጌታም ክብር በኋላህ ሆኖ ይጠብቅሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ያቶፐ፥ ህንተ ፖኡ ዎንታ ጻልቂያዳን ፖአና፤ ህንተ ፓጻተይካ ኤለካ ያና። ህንተ ጽሎተይ ህንተፐ ስንና ባና፤ መና ጎዳ ቦንቹካ ህንተፐ ጉየና ግዲደ፥ ህንተና ናጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Yaatooppe, hintte poo'uu wontta s'alk'k'iyaadan poo'ana; hintte pas'atetsaykka ellekka yaana. Hintte s'illotetsay hintteppe sintsanna baana; Med'inaa Godaa bonchchuukka hintteppe guyyenna gidiide, hinttena naagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne hessaththo ooththiko ne poo7oy wontta xalqqe mala caarana; paxateththi nees eeson gakkana; xilloteththi neeppe sinththara baana; Xoossa bonchchoy nena garadana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ሄሳ ኦኮ ኔ ፖኦይ ዎንታ ጻልቄ ማላ ጫራና፤ ፓጻቴ ኔስ ኤሶን ጋካና፤ ጺሎቴ ኔፔ ሲንራ ባና፤ ጾሳ ቦንቾይ ኔና ጋራዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትኮ፥ ህንተ ፖኦይ ዎንታ ፃልቀዳ ፖአና፤ ህንተ ፓፆተይ ኤሶን ያና። ህንተ ፅሎተይ ህንተፈ ስንራ ባና፤ ጎዳ ቦንቾይ ህንተፈ ጉየራ ግድድ፥ ህንተና ናጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatiko, hinte poo7oy wonta xalqeda poo7ana; hinte paxotethay eeson yaana. Hinte xillotethay hintefe sinthara baana; Godaa bonchoy hintefe guyera gididi, hintena naagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህ ከሆነ ብርሃንህ እንደ ንጋት ጮራ ይፈነጥቃል፤ ፈውስህ ፈጥኖ ይደርሳል፤ ጽድቅህ ቀድሞህ ይሄዳል፤ የእግዚአብሔር ክብር ደጀን ይሆንልሃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ይህን ብታደርጉ ብርሃናችሁ እንደ ንጋት ብርሃን ያበራል፤ ፈውሳችሁም በፍጥነት ይመጣል፤ ፈራጃችሁ በፊታችሁ ይሄዳል፤ የእግዚአብሔር ክብር የኋላ ደጀን ይሆናችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሽዑ ብርሃንካ ኸም ጩራ ወጋሕታ ኽበርህ፥ ፈውስኻውን ቀልጢፉ ኽበቍል፥ ፅድቅኻ ቀቅድሜኻ ክኸይድ፥ ክብሪ እግዚኣብሄር ድማ ብድሕሬኻ ኾይኑ ኽሕልወካ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ብርሃንካ ኸም ወጋሕታ ዀይኑ ኺወጽእ፡ ምሕዋይካ ኸኣ ቀልጢፉ ኺበቊል፡ ጽድቅኻ ድማ ቀቅድሜኻ ኪኸይድ፡ ክብሪ እግዚኣብሄርውን ደጀንካ ኪኸውን እዩ። |