Isaiah 58:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ብርሃንካ ከም ወጋሕታ ኺበርህ፡ ጥዕናኻ ድማ ቀልጢፉ ኪበቍል እዩ። ጽድቅኻ ድማ ቅድሜኻ ክወጽእ እዩ። ክብሪ እግዚኣብሄር ዓስብኹም ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያን ጊዜ ብር​ሃ​ንህ እንደ ንጋት ይበ​ራል፤ ፈው​ስ​ህም ፈጥኖ ይወ​ጣል፤ ጽድ​ቅ​ህም በፊ​ትህ ይሄ​ዳል፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ክብር ይጋ​ር​ድ​ሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የዚያን ጊዜ ብርሃንህ እንደ ንጋት ይበራል፥ ፈውስህም ፈጥኖ ይበቅላል፥ ጽድቅህም በፊትህ ይሄዳል፥ የእግዚአብሔርም ክብር በኋላህ ሆኖ ይጠብቅሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የዚያን ጊዜ ብርሃንህ እንደ ንጋት ይበራል፥ ፈውስህም ፈጥኖ ይበቅላል፥ ጽድቅህም በፊትህ ይሄዳል፥ የጌታም ክብር በኋላህ ሆኖ ይጠብቅሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ያቶፐ፥ ህንተ ፖኡ ዎንታ ጻልቂያዳን ፖአና፤ ህንተ ፓጻተይካ ኤለካ ያና። ህንተ ጽሎተይ ህንተፐ ስንና ባና፤ መና ጎዳ ቦንቹካ ህንተፐ ጉየና ግዲደ፥ ህንተና ናጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Yaatooppe, hintte poo'uu wontta s'alk'k'iyaadan poo'ana; hintte pas'atetsaykka ellekka yaana. Hintte s'illotetsay hintteppe sintsanna baana; Med'inaa Godaa bonchchuukka hintteppe guyyenna gidiide, hinttena naagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne hessaththo ooththiko ne poo7oy wontta xalqqe mala caarana; paxateththi nees eeson gakkana; xilloteththi neeppe sinththara baana; Xoossa bonchchoy nena garadana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ሄሳ ኦኮ ኔ ፖኦይ ዎንታ ጻልቄ ማላ ጫራና፤ ፓጻቴ ኔስ ኤሶን ጋካና፤ ጺሎቴ ኔፔ ሲንራ ባና፤ ጾሳ ቦንቾይ ኔና ጋራዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትኮ፥ ህንተ ፖኦይ ዎንታ ፃልቀዳ ፖአና፤ ህንተ ፓፆተይ ኤሶን ያና። ህንተ ፅሎተይ ህንተፈ ስንራ ባና፤ ጎዳ ቦንቾይ ህንተፈ ጉየራ ግድድ፥ ህንተና ናጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatiko, hinte poo7oy wonta xalqeda poo7ana; hinte paxotethay eeson yaana. Hinte xillotethay hintefe sinthara baana; Godaa bonchoy hintefe guyera gididi, hintena naagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህ ከሆነ ብርሃንህ እንደ ንጋት ጮራ ይፈነጥቃል፤ ፈውስህ ፈጥኖ ይደርሳል፤ ጽድቅህ ቀድሞህ ይሄዳል፤ የእግዚአብሔር ክብር ደጀን ይሆንልሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ይህን ብታደርጉ ብርሃናችሁ እንደ ንጋት ብርሃን ያበራል፤ ፈውሳችሁም በፍጥነት ይመጣል፤ ፈራጃችሁ በፊታችሁ ይሄዳል፤ የእግዚአብሔር ክብር የኋላ ደጀን ይሆናችኋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሽዑ ብርሃንካ ኸም ጩራ ወጋሕታ ኽበርህ፥ ፈውስኻውን ቀልጢፉ ኽበቍል፥ ፅድቅኻ ቀቅድሜኻ ክኸይድ፥ ክብሪ እግዚኣብሄር ድማ ብድሕሬኻ ኾይኑ ኽሕልወካ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ብርሃንካ ኸም ወጋሕታ ዀይኑ ኺወጽእ፡ ምሕዋይካ ኸኣ ቀልጢፉ ኺበቊል፡ ጽድቅኻ ድማ ቀቅድሜኻ ኪኸይድ፡ ክብሪ እግዚኣብሄርውን ደጀንካ ኪኸውን እዩ።