Isaiah 58:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንጌራኻ ንጥሙያት ምሃብን ነቶም እተባረሩ ድኻታት ናብ ቤትካ ምምጻእንዶ ኣይኰነን፧ ዕርቃኑ እንተርኢኻዮ ትሽፍኖ፤ ካብ ስጋኻ ድማ ከም ዘይትሕባእ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለተራበውም እንጀራህን አጥግበው፤ ድሆችን ወደ ቤትህ አስገብተህ አሳድራቸው፤ የተራቈተውንም ብታይ አልብሰው፤ ከሥጋ ዘመድህ አትሸሽግ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንጀራህንስ ለተራበ ትቈርስ ዘንድ፥ ስደተኞቹን ድሆች ወደ ቤትህ ታገባ ዘንድ፥ የተራቈተውንስ ብታይ ታለብሰው ዘንድ፥ ከሥጋ ዘምድህ እንዳትሸሽግ አይደለምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንጀራህንስ ለተራበ እንድትቈርስ፥ ስደተኞቹን ድሆች ወደ ቤትህ እንድታስገባ፥ የተራቈተውን ብታይ እንድታለብሰው፥ ከሥጋ ዘመድህ እንዳትሸሽግ አይደለምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ታን ዶሬዳ ጾማይ ኮሻቴዳዎ ህንተ ቁማ ሻክያዋ፥ ጎሊ ባይና ህዬሳቱዋ ጎልያ አክያዋ፥ ካሎቴዳዋንታ በእያ ዎደ፥ ማይዝያዋ፥ ማዱዋ ኮይያ ህንተ ዳቡዋፐ ህንተ ዴሙዋ ገንናን አግያዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay taani dooreedda s'oomay koshshatteeddawoo hintte k'umaa shaakkiyaawaa, gollii bayinna hiyyeesatuwaa golliyaa akkiyaawaa, kallotteeddawantta be'iyaa wode, mayzziyaawaa, maaduwaa koyiyaa hintte dabbuwaappe hintte deemuwaa gentsennan aggiyaawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka ne qumaappe gafidaades shaakkanaas, toylattida manqoza neso gelththanaas, kallottida be7ada mayzanaas, nees asho dabbozas ne sinththi ne tukkontta mala gidennee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ኔ ቁማፔ ጋፊዳዴስ ሻካናስ፥ ቶይላቲዳ ማንቆዛ ኔሶ ጌልናስ፥ ካሎቲዳ ቤኣዳ ማይዛናስ፥ ኔስ ኣሾ ዳቦዛስ ኔ ሲን ኔ ቱኮንታ ማላ ጊዴኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ዶርያ ፆማይ ኮሻትዳይሳ ሙዛና መላ፥ ኬ ባይና ማንቆታ ሶ ኤካና መላ፥ ካሎትዳይሳ በአዳ ማይዛና መላነ ማዶ ኮይያ ህንተ ዳቡዋፈ ህንተና ገንና መላሳ ግደኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani dooriya xoomay koshatidaysa muzana mela, keethi bayna manqota soo ekana mela, kallotidaysa be7ada mayzana melanne maado koyiya hinte dabbuwafe hintena genthonna melasa gidennee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምግብህን ለተራበ እንድታካፍለው፣ ተንከራታቹን ድኻ ወደ ቤትህ እንድታስገባው፣ የተራቈተውን ስታይ እንድታለብሰው፣ የሥጋ ዘመድህንም ፊት እንዳትነሣው አይደለምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምግባችሁን ከተራበ ሰው ጋር እንድትካፈሉ፥ ማደሪያ የሌለውን ድኻ በቤታችሁ እንድትቀበሉ፥ የተራቈቱትን እንድታለብሱ፥ ከቅርብ ዘመዶቻችሁም ራሳችሁን እንዳትደብቁ አይደለምን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንጀራኻ ንጥሙይ ክተካፍል፥ ነቶም ዝተሰደዱ ድኻታት ኣብ ቤትካ ኽተእቱ፥ ዕሩቕ እንተ ርኢኻ ኽትከድን፥ ካብ ዘመድ ስጋኻውን ከይትሕባእዶ ኣይኮነን? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንጌራኻ ንጥሙይ ክትመቅል፡ ነቶም እተሰዱ ድኻታት ናብ ቤትካ ኸተእቱ፡ ዕሩቕ እንተ ርኤኻ ኽትከድኖ፡ ካብ ስጋካውን ከይትሕባእዶ ኣይኰነን |