Isaiah 58:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኣነ ዝሓረኽዎ ጾም እዚዶ ኣይኰነን፧ መእሰሪ ክፍኣት ንምፍታሕ፡ ነቲ ከቢድ ጾር ንምፍታሕን ንውጹዓት ሓራ ንምውጻእን ኣርዑት ዘበለ ንምስባርን?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህን ጾም የመ​ረ​ጥሁ አይ​ደ​ለም ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ ነገር ግን የበ​ደ​ልን እስ​ራት ፍታ፤ ጠማ​ማ​ውን ሁሉ አቅና፤ የተ​ጨ​ነ​ቀ​ው​ንም ሁሉ አድን፤ የዐ​መፃ ደብ​ዳ​ቤ​ንም ተው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔስ የመረጥሁት ጾም ይህ አይደለምን? የበደልን እስራት ትፈቱ ዘንድ፥ የቀንበርንስ ጠፍር ትለቅቁ ዘንድ፥ የተገፉትንስ አርነት ትሰድዱ ዘንድ፥ ቀንበሩንስ ሁሉ ትሰብሩ ዘንድ አይደለምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔስ የመረጥሁት ጾም፥ የበደልን እስራት እንድትፈቱ፥ የቀንበርንስ ጠፍር እንድትለቁ፥ የተገፉትን አርነት እንድታወጡ፥ ቀንበሩን ሁሉ እንድትሰብሩ አይደለምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ታን ዶሬዳ ጾማ ሀዋ በእተ፦ ፕርዳን ናቂደ ቃቼዳዋንቱ ሳንሳላታ ለፕያዋ፥ ሞርገ ም ጎንያ ብልያዋ፥ ኡቁነቴዳዋንታ ኡቁኑዋፐ ከስያዋነ ሞርገ ም ኡባ መንያዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Taani dooreedda s'oomaa hawaa be'ite: pirddaan naak'k'iide k'achcheeddawanttu sanssalataa leppiyaawaa, morgge mitsaa gonniyaa biliyaawaa, uk'k'unnetteeddawantta uk'k'unnuwaappe kessiyaawaanne morgge mitsaa ubbaa mentsiyaawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Be7ite tani doorida xoomay, un7ettidayta sansalata intte duuththana mala, qambara wodoro intte birshana mala, un7ettidayta intte la7a yeddana mala, tooho gidida qambara intte menththana mala gidennee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ቤኢቴ ታኒ ዶሪዳ ጾማይ፥ ኡንኤቲዳይታ ሳንሳላታ ኢንቴ ዱና ማላ፥ ቃምባራ ዎዶሮ ኢንቴ ቢርሻና ማላ፥ ኡንኤቲዳይታ ኢንቴ ላኣ ዬዳና ማላ፥ ቶሆ ጊዲዳ ቃምባራ ኢንቴ ሜንና ማላ ጊዴኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታኒ ዶርያ ፆማይ ሀይሳ፤ ሱረ ፕርዳ ዮ ሳንላታ ብላና መላነ ቃምባራ መንድ ኡንኤትዳይሳታ ላአ ከሳና መላ ግደነዬ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Taani dooriya xoomay haysa; suure pirda dhayo santhalaata billana melanne qambara menthidi un7etidaysata la77a kessana mela gidenneyee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እንግዲህ እኔ የመረጥሁት ጾም፣ የጭቈናን ሰንሰለት እንድትበጥሱ፣ የቀንበርን ገመድ እንድትፈቱ፣ የተጨቈኑትን ነጻ እንድታወጡ፣ ቀንበርን ሁሉ እንድትሰብሩ አይደለምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኔ የምደሰትበት ጾም የጭቈና ሰንሰለትና የፍትሕ መጓደል ቀንበር ታላሉ ዘንድ፥ ቀንበሩን ሰብራችሁ የተጨቈኑትን ነጻ ታወጡ ዘንድ አይደለምን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እምበኣር ኣነ ዝመረፅክዎ ፆም እዙይዶ ኣይኮነን፦ ናይ ግፍዒ ሰንሰለት ክትፈትሑ፥ ንማእሰርቲ ኣርዑት ክትፈትሑ፥ ንጭቁናት ሓራ ኽተውፅኡ፥ ንዅሉ ኣርዑት ክትሰብሩዶ ኣይኮነን?
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኣነ ዝፈትዎ ጾምሲ ንመኣሰር እከይ ምፍታሕ፡ ንማእሰርቲ ኣርዑት ምዝላቕ፡ ንጥቑዓት ምውጻእ ሓራ፡ ኣርዑት ዘበለ ዂሉውን ምስባርዶ ኣይኰነን