Isaiah 58:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኣነ ዝሓረኽዎ ጾም እዚዶ ኣይኰነን፧ መእሰሪ ክፍኣት ንምፍታሕ፡ ነቲ ከቢድ ጾር ንምፍታሕን ንውጹዓት ሓራ ንምውጻእን ኣርዑት ዘበለ ንምስባርን? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህን ጾም የመረጥሁ አይደለም ይላል እግዚአብሔር፤ ነገር ግን የበደልን እስራት ፍታ፤ ጠማማውን ሁሉ አቅና፤ የተጨነቀውንም ሁሉ አድን፤ የዐመፃ ደብዳቤንም ተው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔስ የመረጥሁት ጾም ይህ አይደለምን? የበደልን እስራት ትፈቱ ዘንድ፥ የቀንበርንስ ጠፍር ትለቅቁ ዘንድ፥ የተገፉትንስ አርነት ትሰድዱ ዘንድ፥ ቀንበሩንስ ሁሉ ትሰብሩ ዘንድ አይደለምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔስ የመረጥሁት ጾም፥ የበደልን እስራት እንድትፈቱ፥ የቀንበርንስ ጠፍር እንድትለቁ፥ የተገፉትን አርነት እንድታወጡ፥ ቀንበሩን ሁሉ እንድትሰብሩ አይደለምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታን ዶሬዳ ጾማ ሀዋ በእተ፦ ፕርዳን ናቂደ ቃቼዳዋንቱ ሳንሳላታ ለፕያዋ፥ ሞርገ ም ጎንያ ብልያዋ፥ ኡቁነቴዳዋንታ ኡቁኑዋፐ ከስያዋነ ሞርገ ም ኡባ መንያዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Taani dooreedda s'oomaa hawaa be'ite: pirddaan naak'k'iide k'achcheeddawanttu sanssalataa leppiyaawaa, morgge mitsaa gonniyaa biliyaawaa, uk'k'unnetteeddawantta uk'k'unnuwaappe kessiyaawaanne morgge mitsaa ubbaa mentsiyaawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Be7ite tani doorida xoomay, un7ettidayta sansalata intte duuththana mala, qambara wodoro intte birshana mala, un7ettidayta intte la7a yeddana mala, tooho gidida qambara intte menththana mala gidennee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ቤኢቴ ታኒ ዶሪዳ ጾማይ፥ ኡንኤቲዳይታ ሳንሳላታ ኢንቴ ዱና ማላ፥ ቃምባራ ዎዶሮ ኢንቴ ቢርሻና ማላ፥ ኡንኤቲዳይታ ኢንቴ ላኣ ዬዳና ማላ፥ ቶሆ ጊዲዳ ቃምባራ ኢንቴ ሜንና ማላ ጊዴኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታኒ ዶርያ ፆማይ ሀይሳ፤ ሱረ ፕርዳ ዮ ሳንላታ ብላና መላነ ቃምባራ መንድ ኡንኤትዳይሳታ ላአ ከሳና መላ ግደነዬ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Taani dooriya xoomay haysa; suure pirda dhayo santhalaata billana melanne qambara menthidi un7etidaysata la77a kessana mela gidenneyee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እንግዲህ እኔ የመረጥሁት ጾም፣ የጭቈናን ሰንሰለት እንድትበጥሱ፣ የቀንበርን ገመድ እንድትፈቱ፣ የተጨቈኑትን ነጻ እንድታወጡ፣ ቀንበርን ሁሉ እንድትሰብሩ አይደለምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እኔ የምደሰትበት ጾም የጭቈና ሰንሰለትና የፍትሕ መጓደል ቀንበር ታላሉ ዘንድ፥ ቀንበሩን ሰብራችሁ የተጨቈኑትን ነጻ ታወጡ ዘንድ አይደለምን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እምበኣር ኣነ ዝመረፅክዎ ፆም እዙይዶ ኣይኮነን፦ ናይ ግፍዒ ሰንሰለት ክትፈትሑ፥ ንማእሰርቲ ኣርዑት ክትፈትሑ፥ ንጭቁናት ሓራ ኽተውፅኡ፥ ንዅሉ ኣርዑት ክትሰብሩዶ ኣይኮነን? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኣነ ዝፈትዎ ጾምሲ ንመኣሰር እከይ ምፍታሕ፡ ንማእሰርቲ ኣርዑት ምዝላቕ፡ ንጥቑዓት ምውጻእ ሓራ፡ ኣርዑት ዘበለ ዂሉውን ምስባርዶ ኣይኰነን |