Isaiah 58:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ንባእስን ባእስን፡ ብኣጻብዕቲ ኽፍኣትን ክትወቕዑን ትጸሙ። ድምጽኻ ኣብ ላዕሊ ንኽስማዕ ከምዚ ሎሚ ትጸውም የብልካን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ ለጠብና ለክርክር ትጾማላችሁ፤ ድሃውንም በጡጫ ትማታላችሁ፤ በምትጮኹበት ጊዜ ድምፃችሁ እንዲሰማ ለእኔ ትጾማላችሁን? ድምፃችሁንም ወደ ላይ ታሰሙ ዘንድ ዛሬ እንደምትጾሙት አትጾሙም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ ለጥልና ለክርክር ትጾማላችሁ በግፍ ጡጫም ትማታላችሁ፤ ድምፃችሁንም ወደ ላይ ታሰሙ ዘንድ ዛሬ እንደምትጾሙት አትጾሙም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ ለጥልና ለክርክር ትጾማላችሁ፤ በግፍ ጡጫም ትማታላችሁ፤ ድምፃችሁንም ወደ ላይ ለማሰማት ዛሬ እንደምትጾሙት አትጾሙም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በእተ፥ ህንተ ዋላሳዉነ ዋታዉ ጾሚታ፤ ቃይ መቀ ባይና ደሸ ደቻናዉ ጾሚታ። ሀቼ ህንተ ጾምያ ሀዋ ማላ ጾማይ፥ ህንተ ቃላይ ቦላን ስሰታናዳን ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'ite, hintte walassawunne wad'etaw s'oomiita; k'ay mek'etsi bayinna deshetsaa dechchanaw s'oomiita. Hachche hintte s'oomiyaa hawaa mala s'oomay, hintte k'aalay bollan sisettanaadan ootsenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte xoomay ooshshaninne palaman, gene oosoninne wadhetan polettees; hayssafe sinththan intte xoomizayssa mala hachchife guye intte woosay salon siyettana giidi hidota ooththofte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ጾማይ ኦሻኒኔ ፓላማን፥ ጌኔ ኦሶኒኔ ዋታን ፖሌቴስ፤ ሃይሳፌ ሲንን ኢንቴ ጾሚዛይሳ ማላ ሃቺፌ ጉዬ ኢንቴ ዎሳይ ሳሎን ሲዬታና ጊዲ ሂዶታ ኦፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ኦሻንነ ፓላማን ፆሜታ፤ ቃይ ባይና ኢታ ደሸ ደቻናዉ ፆሜታ። ሄሳ መላ ፆምያ ህንተ ዎሳይ ቦላ ሳሉዋን ስኤቶና መላ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte ooshshaninne palaman xoomeeta; qadhey bayna iita deshethi dechanaw xoomeeta. Hessa mela xoomiya hinte woosay bolla saluwan si7etonna mela oothees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጾማችሁ በጥልና በክርክር፣ በግፍ ጡጫና በመደባደብ ይፈጸማል፤ ከእንግዲህ ዛሬ እንደምትጾሙት ጾማችሁ፣ ድምፃችሁ ወደ ላይ እንደሚሰማ ተስፋ አታድርጉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጾማችሁ መጨረሻው ጠብና ጭቅጭቅ ስለ ሆነ ጭካኔ በተሞላበት ቡጢ ትማታላችሁ፤ እንደዚህ አድርጋችሁ የምትጾሙት ጾም ጸሎታችሁን በላይ በሰማይ እንዲሰማ አያደርገውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ ንፅልእን ንኽርክርን ትፆሙ ኣለኹም፤ ብሕሱም ጕስጢትውን፥ ትዋቕዑ ኣለኹም። ድምፅኹም ኣብ ላዕሊ ኸም ዝስማዕ ጌርኩም፥ ሎሚ ኣይትፆሙን ዘለኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ብባእስን ብምክርኻርን ብሕሱም ምውቃዕ ጒስጢትን ኢኹም እትጾሙ። ድምጽኹም ኣብ ላዕሊ ኸም ዚስማዕ ጌርኩም ሎሚ ኣይትጾሙን ኢኹም ዘሎኹም። |