Isaiah 58:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለምንታይ ኢና ጾምና ይብሉ፡ ንስኻትኩም ግና ዘይትርእዩ፧ ስለምንታይ ኢና ንነፍስና ጨቋኒና ንስኻትኩም ከኣ ፍልጠት የብልኩምን፧ እንሆ ኣብ መዓልቲ ጾምኩም ባህታ ትረኽቡን ኩሉ ጻዕርኹም ትጠልቡን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ስለ ምን ጾምን፥ አንተም አልተመለከትኸንም? ሰውነታችንንስ ስለ ምን አዋረድን፥ አንተም አላወቅኸንም?” ይላሉ። እነሆ፥ በጾማችሁ ቀን ፈቃዳችሁን ታደርጋላችሁ፥ ሠራተኞቻችሁንም ሁሉ ታስጨንቃላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ ምን ጾምን፥ አንተም አልተመለከትኸንም? ሰውነታችንንስ ስለ ምን አዋረድን፥ አንተም አላወቅህም? ይላሉ። እነሆ፥ በጾማችሁ ቀን ፈቃዳችሁን ታደርጋላችሁ፥ ሠራተኞቻችሁንም ሁሉ ታስጨንቃላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ስለምን ጾምን፥ አንተም አልተመለከትኸንም? ሰውነታችንንስ ስለምን አዋረድን፥ አንተም አላወቅህም?” ይላሉ። እነሆ፥ በጾማችሁ ቀን ፈቃዳችሁን ታደርጋላችሁ፥ ሠራተኞቻችሁንም ሁሉ ታስጨንቃላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሺቂደ ጾሳ፥ “ኑን ጾሜዶ፤ ሽን ኔን አያዉ ኑና ጼላበይኪ? ኑን ኑናተ ካዉሼዶ፤ ሽን ኔን ኑና አያዉ ኤራበይኪ?” ያጊኖ። ጾሳይ ዛሪደ፥ ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ ህንተ ጾምያ ጋላስ ህንተና ናሸችያባ ኦታ፤ ህንተ ኦሳንቻ ኡባ ኡቁኒታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu shiik'iide S'oossaa, «Nuuni s'oomeeddo; shin neeni ayaw nuuna s'eellabeykkii? Nuuni nuunatetsaa kawushsheeddo; shin neeni nuuna ayaw erabeykkii?» yaagiino. S'oossay zaariide, unttuntta hawaadan yaagee; «Be'ite, hintte s'oomiyaa gallassi hinttena nashechchiyaabaa ootsiita; hintte oosanchcha ubbaa uk'k'unniita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti shiiqidi, «Ne ekkonttaashin nu aazas xoomidonii? Ne wudu gonttaashin ays nuna kawushshidonii?» gaana. GODAY zaaridi isttas, «Gidikkoka intte xoomiza gallas intte wozina qofa mala ooththeeta; inttes ooththizaytappe bonqqeeta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ሺቂዲ፥ «ኔ ኤኮንታሺን ኑ ኣዛስ ጾሚዶኒ? ኔ ዉዱ ጎንታሺን ኣይስ ኑና ካዉሺዶኒ?» ጋና። ጎዳይ ዛሪዲ ኢስታስ፥ «ጊዲኮካ ኢንቴ ጾሚዛ ጋላስ ኢንቴ ዎዚና ቆፋ ማላ ኦታ፤ ኢንቴስ ኦዛይታፔ ቦንቄታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ጎዳኮ፥ ‘ኑኒ ፆሞስ፥ ሽን ኔኒ አይስ ኑና ፄልኪ? ኑኒ ኑናተ ካዉሽዳ፥ ሽን ኔኒ አይስ ኤሮናዳ ሀናድ’ ያጎሶና። ጎዳይ ዛሪድ፥ ‘ሄኮ፥ ህንተ ፆምያ ዎደ ህንተና ኡፋይስያባ ኦታ፤ ህንተ ኦሳንቾታ ኡንኤታ።’ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Godaako, ‘Nuuni xoomos, shin neeni ayis nuna xeellikii? Nuuni nunatethaa kawushida, shin neeni ayis eronnaada hanadi’ yaagosona. Goday zaaridi, ‘Heko, hinte xoomiya wode hintena ufaysiyabaa ootheeta; hinte oosanchota un7etheeta.’ |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘አንተ ካልተቀበልኸው፣ ስለ ምን ብለን ጾምን? አንተ ከጕዳይ ካልቈጠርኸው፣ ስለ ምን ራሳችንን አዋረድን?’ ይላሉ። “ሆኖም በጾማችሁ ቀን የልባችሁን ታደርጋላችሁ፤ ሠራተኞቻችሁንም ትበዘብዛላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡም “እነሆ እኛ እንጾማለን፤ አንተ ግን አትመለከተንም፤ የማትመለከተንስ ከሆነ ሰውነታችንን ለምን እናዋርዳለን?” ይላሉ። እግዚአብሔርም እንዲህ ይላል፦ “እነሆ እናንተ በምትጾሙበት ጊዜ የልባችሁን ፈቃድ ትፈጽማላችሁ፤ ሠራተኞቻችሁንም ሁሉ ትጨቊናላችሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንምንታይ ፆምና? ንስኻውን ኣይተመልከትካናን፤ ስለ ምንታይከ ነፍስና ኣሕሰርና? ንስኻውን ኣይፈለጥካናን” ይብሉ። “እንሆ፥ ብመዓልቲ ፆምኩምስ ድልየትኩም ኢኹም እትገብሩ፤ ንግዙኣትኩም ድማ ትገፍዕዎም ኣለኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለምንታይ ደኣ ጾምና፡ ንስኻ ድማ ዘይርኤኻን ስለምንታይከ ነፍስና ኣሕሳእና፡ ንስኻውን ግዱ ዘይገበርካ እንሆ፡ ብመዓልቲ ጾምኩምሲ ተግባርኩም ኢኹም እትገብሩ፡ ንግዙኣትኩም ድማ ትገፍዕዎም ኣሎኹም። |