Isaiah 58:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ግና ከምቲ ፍትሒ ዚገብርን ስርዓት ኣምላኾም ዘይሓድግን ህዝቢ፡ መዓልታዊ ይደልዩኒ፡ መገድታተይ ብምፍላጥ ድማ ይሕጐሱ። ካባይ ዝልምኑኒ ስርዓታት ሕጊ፤ ናብ ኣምላኽ ብምቕራብ ባህ ይብሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ጽድቅን እንደሚያደርግ የአምላኩንም ፍርድ እንደማይተው ሕዝብ ዕለት ዕለት ይሹኛል፤ መንገዴንም ያውቁ ዘንድ ይወድዳሉ። አሁንም እውነተኛውን ፍርድ ይለምኑኛል፤ ወደ እግዚአብሔርም ለመቅረብ ይወድዳሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ዕለት ዕለት ይሹኛል መንገዴንም ያውቁ ዘንድ ይወድዳሉ፤ ጽድቅን እንዳደረጉ የአምላካቸውንም ፍርድ እንዳልተዉ ሕዝብ እውነተኛውን ፍርድ ይለምኑኛል፥ ወደ እግዚአብሔርም ለመቅረብ ይወድዳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ዕለት ዕለት ይሹኛል፤ መንገዴንም ለማወቅ ይወድዳሉ፤ ጽድቅን እንዳደረጉ የአምላካቸውንም ፍርድ እንዳልተዉ ሕዝቦች እውነተኛውን ፍርድ ይለምኑኛል፤ ወደ እግዚአብሔርም ለመቅረብ ይወዳሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኡንቱንቱ ታና ሀች ሀች ኮዪኖ፤ ታ ኦግያካ ካላናዉ ዶስያዋ ማላቲኖ። ጽሎባ ኦዳ ካተተዳንነ ጾሳ አዛዙዋ ኦልቤና አሳዳን፥ ኡንቱንቱ ታና ሱረ ፕርዳ ኦቺኖ፤ ታኮ ጾሳኮ ሺቃናዉካ ዶሲኖ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin unttunttu taana hachchi hachchi koyiino; ta ogiyaakka kaallanaw dosiyaawaa malatiino. S'illobaa ootseedda kaatetetsaadaaninne S'oossaa azazuwaa olibeenna asaadan, unttunttu taana suure pirddaa oochchiino; taakko S'oossaakko shiik'anawukka dosiino» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti tana hach hach koyeettes; ta ogeza eranaas laamotiza misateettes. Suure miish ooththida kawoteththa malanne ba Xoossaa azazo yeggi aggontta dere mala, istti tana suure pirda oychcheettes; Xoossi isttako shiiqanayssa istti dosiza misatees» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ታና ሃች ሃች ኮዬቴስ፤ ታ ኦጌዛ ኤራናስ ላሞቲዛ ሚሳቴቴስ። ሱሬ ሚሽ ኦዳ ካዎቴ ማላኔ ባ ጾሳ ኣዛዞ ዬጊ ኣጎንታ ዴሬ ማላ፥ ኢስቲ ታና ሱሬ ፒርዳ ኦይቼቴስ፤ ጾሲ ኢስታኮ ሺቃናይሳ ኢስቲ ዶሲዛ ሚሳቴስ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኤንቲ ታና ጋላስ ጋላስ ኮዮሶና፤ ታ ኦግያ ካላናዉ ዶስያ ዳኖሶና። ፅሎ ኦዳነ ፆሳ ኪታ አግቦና አሳዳ ኤንቲ ታና ሱረ ፕርዳ ኦይቾሶና፤ ታኮ ፆሳኮ ሺቃናዉ ዶስያ ዳኖሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin enti tana gallas gallas koyoosona; ta ogiya kaallanaw dosiya daanosona. Xillo oothidanne Xoossaa kiitaa aggiboonna asada enti tana suure pirda oychoosona; taako Xoossaako shiiqanaw dosiya daanosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዕለት በዕለት ይፈልጉኛል፤ መንገዴን ለማወቅ የሚጓጉ ይመስላሉ፤ ትክክለኛውን ነገር እንደሚያደርግ፣ የአምላኩንም ትእዛዝ እንዳልተወ ሕዝብ ሁሉ፣ ተገቢ የሆነ ፍትሕ ይለምኑኛል፤ እግዚአብሔር ወደ እነርሱ እንዲቀርብ የሚወድዱም ይመስላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሆኖም ዕለት በዕለት ይሹኛል፤ መንገዶቼንም ማወቅ ደስ ይላቸዋል፤ ጽድቅን እንደሚያዘወትሩና የእኔን የአምላካቸውን ትእዛዝ እንዳልተወ ሕዝብ ከእኔ ትክክለኛውን ፍርድ ይለምናሉ፤ ወደ እኔ ወደ አምላክም በመቅረብ ይደሰታሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በብመዓልቲ ግና ንኣይ ይደልዩ፤ መንገድታተይ ክፈልጡ ድማ ይፈትዉ፤ ከምቲ ፅድቂ ዝገብርን፥ ሕግጋት ኣምላኹ ዘይሓደገን ህዝቢ፥ ቅኑዕ ፍርዲ ይልምኑኒ፤ ናብ እግዚኣብሄር ክቐርቡውን ይደልዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ጸጽባሕ ይደልዩኒ፡ መገድታተይ ኪፈልጢ ድማ ይፈትው። ከምቲ ጽድቂ ዚገብርን፡ ሕጊ ኣምላኹ ዘይሐደገን ህዝብስ፡ ሕጊ ጽድቂ ኻባይ ይደልዩ፡ ናብ ኣምላኽ ኪቐርቡውን ይፈትው። |