Isaiah 58:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ግና ከምቲ ፍትሒ ዚገብርን ስርዓት ኣምላኾም ዘይሓድግን ህዝቢ፡ መዓልታዊ ይደልዩኒ፡ መገድታተይ ብምፍላጥ ድማ ይሕጐሱ። ካባይ ዝልምኑኒ ስርዓታት ሕጊ፤ ናብ ኣምላኽ ብምቕራብ ባህ ይብሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን ጽድ​ቅን እን​ደ​ሚ​ያ​ደ​ርግ የአ​ም​ላ​ኩ​ንም ፍርድ እን​ደ​ማ​ይ​ተው ሕዝብ ዕለት ዕለት ይሹ​ኛል፤ መን​ገ​ዴ​ንም ያውቁ ዘንድ ይወ​ድ​ዳሉ። አሁ​ንም እው​ነ​ተ​ኛ​ውን ፍርድ ይለ​ም​ኑ​ኛል፤ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለመ​ቅ​ረብ ይወ​ድ​ዳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን ዕለት ዕለት ይሹኛል መንገዴንም ያውቁ ዘንድ ይወድዳሉ፤ ጽድቅን እንዳደረጉ የአምላካቸውንም ፍርድ እንዳልተዉ ሕዝብ እውነተኛውን ፍርድ ይለምኑኛል፥ ወደ እግዚአብሔርም ለመቅረብ ይወድዳሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ዕለት ዕለት ይሹኛል፤ መንገዴንም ለማወቅ ይወድዳሉ፤ ጽድቅን እንዳደረጉ የአምላካቸውንም ፍርድ እንዳልተዉ ሕዝቦች እውነተኛውን ፍርድ ይለምኑኛል፤ ወደ እግዚአብሔርም ለመቅረብ ይወዳሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኡንቱንቱ ታና ሀች ሀች ኮዪኖ፤ ታ ኦግያካ ካላናዉ ዶስያዋ ማላቲኖ። ጽሎባ ኦዳ ካተተዳንነ ጾሳ አዛዙዋ ኦልቤና አሳዳን፥ ኡንቱንቱ ታና ሱረ ፕርዳ ኦቺኖ፤ ታኮ ጾሳኮ ሺቃናዉካ ዶሲኖ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin unttunttu taana hachchi hachchi koyiino; ta ogiyaakka kaallanaw dosiyaawaa malatiino. S'illobaa ootseedda kaatetetsaadaaninne S'oossaa azazuwaa olibeenna asaadan, unttunttu taana suure pirddaa oochchiino; taakko S'oossaakko shiik'anawukka dosiino» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti tana hach hach koyeettes; ta ogeza eranaas laamotiza misateettes. Suure miish ooththida kawoteththa malanne ba Xoossaa azazo yeggi aggontta dere mala, istti tana suure pirda oychcheettes; Xoossi isttako shiiqanayssa istti dosiza misatees» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ታና ሃች ሃች ኮዬቴስ፤ ታ ኦጌዛ ኤራናስ ላሞቲዛ ሚሳቴቴስ። ሱሬ ሚሽ ኦዳ ካዎቴ ማላኔ ባ ጾሳ ኣዛዞ ዬጊ ኣጎንታ ዴሬ ማላ፥ ኢስቲ ታና ሱሬ ፒርዳ ኦይቼቴስ፤ ጾሲ ኢስታኮ ሺቃናይሳ ኢስቲ ዶሲዛ ሚሳቴስ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኤንቲ ታና ጋላስ ጋላስ ኮዮሶና፤ ታ ኦግያ ካላናዉ ዶስያ ዳኖሶና። ፅሎ ኦዳነ ፆሳ ኪታ አግቦና አሳዳ ኤንቲ ታና ሱረ ፕርዳ ኦይቾሶና፤ ታኮ ፆሳኮ ሺቃናዉ ዶስያ ዳኖሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin enti tana gallas gallas koyoosona; ta ogiya kaallanaw dosiya daanosona. Xillo oothidanne Xoossaa kiitaa aggiboonna asada enti tana suure pirda oychoosona; taako Xoossaako shiiqanaw dosiya daanosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዕለት በዕለት ይፈልጉኛል፤ መንገዴን ለማወቅ የሚጓጉ ይመስላሉ፤ ትክክለኛውን ነገር እንደሚያደርግ፣ የአምላኩንም ትእዛዝ እንዳልተወ ሕዝብ ሁሉ፣ ተገቢ የሆነ ፍትሕ ይለምኑኛል፤ እግዚአብሔር ወደ እነርሱ እንዲቀርብ የሚወድዱም ይመስላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሆኖም ዕለት በዕለት ይሹኛል፤ መንገዶቼንም ማወቅ ደስ ይላቸዋል፤ ጽድቅን እንደሚያዘወትሩና የእኔን የአምላካቸውን ትእዛዝ እንዳልተወ ሕዝብ ከእኔ ትክክለኛውን ፍርድ ይለምናሉ፤ ወደ እኔ ወደ አምላክም በመቅረብ ይደሰታሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በብመዓልቲ ግና ንኣይ ይደልዩ፤ መንገድታተይ ክፈልጡ ድማ ይፈትዉ፤ ከምቲ ፅድቂ ዝገብርን፥ ሕግጋት ኣምላኹ ዘይሓደገን ህዝቢ፥ ቅኑዕ ፍርዲ ይልምኑኒ፤ ናብ እግዚኣብሄር ክቐርቡውን ይደልዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ጸጽባሕ ይደልዩኒ፡ መገድታተይ ኪፈልጢ ድማ ይፈትው። ከምቲ ጽድቂ ዚገብርን፡ ሕጊ ኣምላኹ ዘይሐደገን ህዝብስ፡ ሕጊ ጽድቂ ኻባይ ይደልዩ፡ ናብ ኣምላኽ ኪቐርቡውን ይፈትው።