Isaiah 58:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ብእግዚኣብሄር ክትሕጐሱ ኢኹም። ኣፍ እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ፡ ኣብ በረኽቲ ምድሪ ከም እትጋልብ፡ ብውርሻ ኣቦኻ ያእቆብ ከኣ ክድግፈካ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያን ጊዜ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትታ​መ​ና​ለህ፤ በም​ድ​ርም በረ​ከት ላይ ያወ​ጣ​ሃል፤ የአ​ባ​ትህ የያ​ዕ​ቆ​ብ​ንም ርስት ይመ​ግ​ብ​ሃል፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አፍ እን​ደ​ዚህ ተና​ግ​ሮ​አ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያን ጊዜ በእግዚአብሔር ደስ ይልሃል፥ በምድርም ከፍታዎች ላይ አወጣሃለሁ፥ የአባትህንም የያዕቆብን ርስት አበላሃለሁ፤ የእግዚአብሔር አፍ ተናግሮአልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ጊዜ በጌታ ደስ ይልሃል፥ በምድርም ከፍታዎች ላይ አወጣሃለሁ፥ የአባትህንም የያዕቆብን ርስት አበላሃለሁ፤ ይህን የጌታ አፍ ተናግሮአልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ህንተ መና ጎዳን ናሸታና። ቃይ ታን ህንተና ዳሮ ቦንቼቴዳዋንታ ኦና፤ ህንተ አዉዋ ያቆባ ጋድያፐ ላተቴዳዋ ህንተ ማናዳን፥ ታን ህንተና ኦና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ሃሳያድ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) he wode hintte Med'inaa Godaan nashettana. K'ay taani hinttena daro bonchchetteeddawantta ootsana; hintte aawuwaa Yaak'ooba gadiyaappe laatetteeddawaa hintte maanaadan, taani hinttena ootsana. Taani Med'inaa Goday hawaa haasayaad» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) he wode ne GODAAN ufayettana. Biitta bollan dhoqqasohotan ta nena togisana; ne aawa Yaaqoobe xinxxo ne kalla maana mala ooththana» giidi GODAY hayssa ba doonan haasaydes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ኔ ጎዳን ኡፋዬታና። ቢታ ቦላን ቃሶሆታን ታ ኔና ቶጊሳና፤ ኔ ኣዋ ያቆቤ ጺንጾ ኔ ካላ ማና ማላ ኦና» ጊዲ ጎዳይ ሃይሳ ባ ዶናን ሃሳይዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ህንተ ጎዳን ኡፋይታና፤ ታኒ ህንተና ዳሮ ቦንቸትዳይሳታ ኦና፤ ህንተ አዋ ያይቆባ ላታ ህንተ ማና መላ ኦና። ታኒ ጎዳይ ሀይሳ ኦዳስ” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) he wode hinte Godan ufaytana; taani hintena daro bonchetidaysata oothana; hinte aawa Yayqooba laata hinte maana mela oothana. Taani Goday haysa odas” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ጊዜ በእግዚአብሔር ደስ ይልሃል፤ በምድር ከፍታዎች ላይ እንድትጋልብ፣ የአባትህን የያዕቆብን ርስት ጠግበህ እንድትበላ አደርግሃለሁ” የእግዚአብሔር አፍ ይህን ተናግሯልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእኔ በእግዚአብሔር ደስ ይላችኋል፤ በምድርም ላይ ከፍ ባለ ቦታ እንድትኖሩ አደርጋለሁ፤ ለቀድሞ አባታችሁ ለያዕቆብ ካወረስኩት ርስት በሚገኘው ምርት እንድትጠግቡ አደርጋችኋለሁ። ይህን የተናገርኩ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣፍ እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩሞ፥ ሽዑ ብእግዚኣብሄር ደስ ክብለካ እዩ፤ ኣነ ድማ ናብቲ በረኽቲ ምድሪ ኸደዪበካ እየ፤ ርስቲ ኣቦኻ ያእቆብውን ከብልዐካ እየ።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣፍ እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ፡ ሽዑ ብእግዚኣብሄር ደስ ኪብለካ እዩ፡ ኣነ ድማ ናብቲ በረኽቲ ምድሪ ኸደይበካ፡ ርስቲ ኣቦኻ ያእቆብውን ከብልዓካ እየ።