Isaiah 58:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ብእግዚኣብሄር ክትሕጐሱ ኢኹም። ኣፍ እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ፡ ኣብ በረኽቲ ምድሪ ከም እትጋልብ፡ ብውርሻ ኣቦኻ ያእቆብ ከኣ ክድግፈካ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያን ጊዜ በእግዚአብሔር ትታመናለህ፤ በምድርም በረከት ላይ ያወጣሃል፤ የአባትህ የያዕቆብንም ርስት ይመግብሃል፤ የእግዚአብሔር አፍ እንደዚህ ተናግሮአልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜ በእግዚአብሔር ደስ ይልሃል፥ በምድርም ከፍታዎች ላይ አወጣሃለሁ፥ የአባትህንም የያዕቆብን ርስት አበላሃለሁ፤ የእግዚአብሔር አፍ ተናግሮአልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜ በጌታ ደስ ይልሃል፥ በምድርም ከፍታዎች ላይ አወጣሃለሁ፥ የአባትህንም የያዕቆብን ርስት አበላሃለሁ፤ ይህን የጌታ አፍ ተናግሮአልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ህንተ መና ጎዳን ናሸታና። ቃይ ታን ህንተና ዳሮ ቦንቼቴዳዋንታ ኦና፤ ህንተ አዉዋ ያቆባ ጋድያፐ ላተቴዳዋ ህንተ ማናዳን፥ ታን ህንተና ኦና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ሃሳያድ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | he wode hintte Med'inaa Godaan nashettana. K'ay taani hinttena daro bonchchetteeddawantta ootsana; hintte aawuwaa Yaak'ooba gadiyaappe laatetteeddawaa hintte maanaadan, taani hinttena ootsana. Taani Med'inaa Goday hawaa haasayaad» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | he wode ne GODAAN ufayettana. Biitta bollan dhoqqasohotan ta nena togisana; ne aawa Yaaqoobe xinxxo ne kalla maana mala ooththana» giidi GODAY hayssa ba doonan haasaydes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኔ ጎዳን ኡፋዬታና። ቢታ ቦላን ቃሶሆታን ታ ኔና ቶጊሳና፤ ኔ ኣዋ ያቆቤ ጺንጾ ኔ ካላ ማና ማላ ኦና» ጊዲ ጎዳይ ሃይሳ ባ ዶናን ሃሳይዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ህንተ ጎዳን ኡፋይታና፤ ታኒ ህንተና ዳሮ ቦንቸትዳይሳታ ኦና፤ ህንተ አዋ ያይቆባ ላታ ህንተ ማና መላ ኦና። ታኒ ጎዳይ ሀይሳ ኦዳስ” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | he wode hinte Godan ufaytana; taani hintena daro bonchetidaysata oothana; hinte aawa Yayqooba laata hinte maana mela oothana. Taani Goday haysa odas” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜ በእግዚአብሔር ደስ ይልሃል፤ በምድር ከፍታዎች ላይ እንድትጋልብ፣ የአባትህን የያዕቆብን ርስት ጠግበህ እንድትበላ አደርግሃለሁ” የእግዚአብሔር አፍ ይህን ተናግሯልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእኔ በእግዚአብሔር ደስ ይላችኋል፤ በምድርም ላይ ከፍ ባለ ቦታ እንድትኖሩ አደርጋለሁ፤ ለቀድሞ አባታችሁ ለያዕቆብ ካወረስኩት ርስት በሚገኘው ምርት እንድትጠግቡ አደርጋችኋለሁ። ይህን የተናገርኩ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣፍ እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩሞ፥ ሽዑ ብእግዚኣብሄር ደስ ክብለካ እዩ፤ ኣነ ድማ ናብቲ በረኽቲ ምድሪ ኸደዪበካ እየ፤ ርስቲ ኣቦኻ ያእቆብውን ከብልዐካ እየ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣፍ እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ፡ ሽዑ ብእግዚኣብሄር ደስ ኪብለካ እዩ፡ ኣነ ድማ ናብቲ በረኽቲ ምድሪ ኸደይበካ፡ ርስቲ ኣቦኻ ያእቆብውን ከብልዓካ እየ። |