Isaiah 57:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እኩይ ግና ከምቲ ማያቱ ጭቃን ጭቃን ዝድርቢ፡ ከዕርፍ ዘይክእል ህቦብላ ባሕሪ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ኃጥኣን ግን እንዲህ ይገለበጣሉ፤ ዕረፍትንም አያገኙም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ክፉዎች ግን እንደሚንቀሳቀስ ባሕር ናቸው፤ ጸጥ ይል ዘንድ አይችልምና፥ ውኆቹም ጭቃና ጕድፍ ያወጣሉና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ክፉዎች ግን እንደሚንቀሳቀስ ባሕር ናቸው፤ ጸጥ ሊል አይችልምና፥ ውኆቹም ጭቃና ጉድፍ ያወጣሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኢታቱ ቡሉቂያነ ኡርቃ ፑደ ፑሻክያ፥ ዎፑ ጋናዉካ ዳንዳየና አባ ቤታ ማላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin iitatuu bulluuk'k'iyaanne urk'k'aa pude pushakkiyaa, woppu gaanawukka danddayenna abbaa beetaa mala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin iitati dambalay urqqanne buura kessiza mala co7u gaanaas dandayonttayssa mala bulakettiza abba mala. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢታቲ ዳምባላይ ኡርቃኔ ቡራ ኬሲዛ ማላ ጮኡ ጋናስ ዳንዳዮንታይሳ ማላ ቡላኬቲዛ ኣባ ማላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኢታት ኡርቃነ ስልሞ ከስያ፥ ዎፑ ጋናዉ ዳንዳኦና አባ ቤታ መላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin iitati urqanne silimo kessiya, wopu gaanaw danda7onna abba beeta mela. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ክፉዎች ግን ማዕበሉ ጭቃና ጕድፍ እንደሚያወጣ፣ ጸጥ ማለት እንደማይችል፣ እንደሚናወጥ ባሕር ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ክፉ ሰዎች ግን እንደሚናወጥ ባሕር ናቸው፤ ውሃውም ቈሻሻውንና ጭቃውን ቀስቅሶ ያወጣል እንጂ ጸጥ አይልም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ክፉኣት ግና፥ ከምቲ ዝናወፅ ባሕሪ እዮም፤ ክሃድእ ኣይኽእልን እዩሞ፤ ማያቱውን ጭቃን ርስሓትን የውፅእ እዩሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ረሲኣን ግና ከምቲ ዚናወጽ ባሕሪ እዮም፡ ኪሀድእ ኣይክእልን እዩ እሞ፡ ማያቱ ጭቃን ርስሓትን የውጽእ። |