Isaiah 57:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መገድታቱ ርእየ እየ፣ ክፍውሶ እየ። ኣነ እውን ክመርሖን ንዕኡን ንሓዘንተኛታቱን ምጽንናዕ ክመልሰሎም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ መንገዱን አይቻለሁ፤ ፈወስሁትም፤ አጽናናሁት፤ እውነተኛ ደስታንም ሰጠሁት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መንገዱን አይቻለሁ እፈውሰውማለሁ፥ እመራውማለሁ፥ ለእርሱና ስለ እርሱም ለሚያለቅሱ መጽናናትን እመልሳለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መንገዶቹን አይቻለሁ፤ ቢሆንም እፈውሰዋለሁ፤ እመራዋለሁ፤ ለእርሱና ስለ እርሱ ለሚያለቅሱትም መጽናናትን እሰጣለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኡንቱንቱ ኦገቱዋ በኣድ፤ ሽን ታን ኡንቱንታ ፓና፥ ካለናነ ዬክያዋንታ ምንና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani unttunttu ogetuwaa be'aad; shin taani unttuntta patsana, kaaletsananne yeekkiyaawantta mintsetsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani iza ogeta be7adis; gidikkoka ta iza paththananne kaaleththana; izassinne iza gishshas yeekkiza geeshshata ta minththeththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢዛ ኦጌታ ቤኣዲስ፤ ጊዲኮካ ታ ኢዛ ፓናኔ ካሌና፤ ኢዛሲኔ ኢዛ ጊሻስ ዬኪዛ ጌሻታ ታ ሚንና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኤንታ ኦግያ በአስ፤ ሽን ታኒ ኤንታ ፓና፥ ካለና፤ እያዉነ እያ ግሾ ዬከይሳታ ምንና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani enta ogiya be7as; shin taani enta pathana, kaalethana; iyawunne iya gisho yeekeyisata minthethana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መንገዶቹን አይቻለሁ፤ ቢሆንም እፈውሰዋለሁ፤ እመራዋለሁ፤ ለእርሱና ስለ እርሱ ለሚያለቅሱትም መጽናናትን እመልሳለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እኔ ሥራቸውን ሁሉ ተመልክቼአለሁ፤ ይሁን እንጂ እፈውሳቸዋለሁ፤ እመራቸዋለሁ፤ እኔ ለእነርሱና ስለ እነርሱ ለሚያለቅሱት ሙሉ መጽናናትን እሰጣለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “መንገድታቱ ሪአ ኣለኹ፤ ግና ኸሕውዮን ክመርሖን እየ። ንእኡን ብዛዕባኡ ንዝበኽዩን ድማ፥ ምፅንናዕ ክመልሰሎም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መገድታቱ ርኤኹ፡ ከሕውዮን ክመርሖን እየ፡ ንእኡን ንጒህያቱን ከኣ ምጽንናዔይ ክመልሰሎም እየ። |