Isaiah 57:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መገድታቱ ርእየ እየ፣ ክፍውሶ እየ። ኣነ እውን ክመርሖን ንዕኡን ንሓዘንተኛታቱን ምጽንናዕ ክመልሰሎም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዚ​ህም በኋላ መን​ገ​ዱን አይ​ቻ​ለሁ፤ ፈወ​ስ​ሁ​ትም፤ አጽ​ና​ና​ሁት፤ እው​ነ​ተኛ ደስ​ታ​ንም ሰጠ​ሁት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መንገዱን አይቻለሁ እፈውሰውማለሁ፥ እመራውማለሁ፥ ለእርሱና ስለ እርሱም ለሚያለቅሱ መጽናናትን እመልሳለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መንገዶቹን አይቻለሁ፤ ቢሆንም እፈውሰዋለሁ፤ እመራዋለሁ፤ ለእርሱና ስለ እርሱ ለሚያለቅሱትም መጽናናትን እሰጣለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ኡንቱንቱ ኦገቱዋ በኣድ፤ ሽን ታን ኡንቱንታ ፓና፥ ካለናነ ዬክያዋንታ ምንና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani unttunttu ogetuwaa be'aad; shin taani unttuntta patsana, kaaletsananne yeekkiyaawantta mintsetsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani iza ogeta be7adis; gidikkoka ta iza paththananne kaaleththana; izassinne iza gishshas yeekkiza geeshshata ta minththeththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢዛ ኦጌታ ቤኣዲስ፤ ጊዲኮካ ታ ኢዛ ፓናኔ ካሌና፤ ኢዛሲኔ ኢዛ ጊሻስ ዬኪዛ ጌሻታ ታ ሚንና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ኤንታ ኦግያ በአስ፤ ሽን ታኒ ኤንታ ፓና፥ ካለና፤ እያዉነ እያ ግሾ ዬከይሳታ ምንና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani enta ogiya be7as; shin taani enta pathana, kaalethana; iyawunne iya gisho yeekeyisata minthethana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መንገዶቹን አይቻለሁ፤ ቢሆንም እፈውሰዋለሁ፤ እመራዋለሁ፤ ለእርሱና ስለ እርሱ ለሚያለቅሱትም መጽናናትን እመልሳለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኔ ሥራቸውን ሁሉ ተመልክቼአለሁ፤ ይሁን እንጂ እፈውሳቸዋለሁ፤ እመራቸዋለሁ፤ እኔ ለእነርሱና ስለ እነርሱ ለሚያለቅሱት ሙሉ መጽናናትን እሰጣለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “መንገድታቱ ሪአ ኣለኹ፤ ግና ኸሕውዮን ክመርሖን እየ። ንእኡን ብዛዕባኡ ንዝበኽዩን ድማ፥ ምፅንናዕ ክመልሰሎም እየ።
Amharic Tigrinya 2011 መገድታቱ ርኤኹ፡ ከሕውዮን ክመርሖን እየ፡ ንእኡን ንጒህያቱን ከኣ ምጽንናዔይ ክመልሰሎም እየ።