Isaiah 57:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓሲኻ፡ ብዛዕባይ ዘይሓሰብካን ኣብ ልብኻ ዘይሓሰብካን፡ ካብ መን ፈሪሕካ ወይ ፈሪሕካ፧ ካብ ጥንቲዶ ስቕ ኣይበልኩን ንስኻትኩምውን ኣይትፈርሑኒን፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሐሰት የተናገርሽው፥ እኔንም ያላሰብሽው፥ በልብሽም ነገሩን ያላኖርሽው ማንን ሰግተሽ ነው? ማንንስ ፈርተሽ ነው? እኔም ዝም አልሁሽ፤ አንቺም አልፈራሽኝም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሐሰትን የተናገርሺው እኔንም ያላሰብሺው በልብሽም ነገሩን ያላኖርሺው ማንን ሰግተሽ ነው? ማንንስ ፈርተሽ ነው? እኔ ብዙ ጊዜ ዝም አልሁ፥ አንቺም አልፈራሽም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሐሰትን የተናገርሺው እኔንም ያላሰብሽው፥ በልብሽም ነገሩን ያላኖርሺው፥ ማንን ሰግተሽ ነው? ማንንስ ፈርተሽ ነው? እኔ ብዙ ጊዜ ዝም አልሁ፥ አንቺም አልፈራሽም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተ ኦስ ያዪደ፥ ታዉ ዎርዶቴድቴ? ህንተ ታና ሀሳይበይክታ፤ ህንተ ዎዛናንካ ቆፕበይክታ። ታን ዳሮ ዎድያ ጮኡ ጌዳ ድራዉ ግደኔ፥ ህንተ ታዉ ያየናን አጌዳዌ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hintte oossi yayyiide, taw worddoteedditee? Hintte taana hassayibeykkita; hintte wozanaankka k'oppibeykkita. Taani daro wodiyaa c'o"u geedda diraw gidennee, hintte taw yayyenan aggeedawe? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Neni taas wordotiday, oonas yayyadaa? Oonas hirgadaa? Ne tana qoppontta aggiday, hayssaka ne wozinan qum7ontta aggiday, taas ne yayyontta ixxiday, tani co7u gida gishshas gidennee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔኒ ታስ ዎርዶቲዳይ፥ ኦናስ ያያዳ? ኦናስ ሂርጋዳ? ኔ ታና ቆፖንታ ኣጊዳይ፥ ሃይሳካ ኔ ዎዚናን ቁምኦንታ ኣጊዳይ፥ ታስ ኔ ያዮንታ ኢጺዳይ፥ ታኒ ጮኡ ጊዳ ጊሻስ ጊዴኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ህንተ ኦና ያይድ፥ ታዉ ዎርዶትደቲ? ህንተ ታና ቆፕበከታ፤ ህንተ ዎዛናን ቆፕበከታ። ህንተ ታዉ ያዮና እፅዳይ ታኒ ዳሮ ዎደ ስእ ግዳ ግሾ ግደኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hinte oona yayyidi, taw wordotidetii? Hinte tana qopibeketa; hinte wozanan qopibeketa. Hinte taw yayyonna ixiday taani daro wode si77i gida gisho gidennee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እኔን የዋሸሽኝ፤ ማንን ፈርተሽ፣ ማንንስ ሠግተሽ ነው? እኔን ያላስታወስሽው፣ ይህንም በልብሽ ያላኖርሽው፣ እኔን ያልፈራሽው፣ ዝም ስላልሁ አይደለምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እኔን ባለማስታወስና ስለ እኔ ባለማሰብ ውሸት የተናገራችሁት ማንን ፈርታችሁ ነው? እኔን ያልፈራችሁኝ ለብዙ ጊዜ ዝም ስለልኩና እንዳላየ ስለሆንኩ ነውን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሓሰት ዝተናገርኪ፥ ንኣይውን ዘይዘከርኪ፥ ነቲ ነባርውን ኣብ ልብኺ ዘየንበርኪ፥ ንመን ሰጊእኺ ኢኺ? ኣነ ብዙሕ ጊዜ ስቕ በልኩ፤ ንስኺውን ኣይፈራሕኽን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እትጠልምን ዘይትዝክርንን፡ ኣብ ልብኺ ዘይትሐስብዮንሲ፡ መን እዩ ዘሰምበደክን ዘፍርሃክን ኣነዶ ነዊሕ ጊዜ ስቕ ኣይበልኩን እየ ስለዚ ኸኣ ኣይፈራህክንን። |